የአማራ ክልል በራሱ የምተማማን ከሆነ፣ ምንም ወደ ጦርነት የምወስደዉ ጉዳይ የለም። መግለጫም መብዛት የምያስፈልግ አይመስለኝም። የመግለጫ ጋጋታ ወዴት ልያመራ እንደምችል የቅርብ ጊዜ ትዉስታችን ነዉ።
-
- Senior Member
- Posts: 10987
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
የዘፋን ዳር ዳሩ እስክስታ ነዉ፣ አሉ ስተርቱ።
ይህ የመግለጫ ጋጋታ ማንንም ወደ ፊት አይወስድም፣ በሰከነ መንፈስ ና አእምሮ ቁጭ ብሎ መወያየት እንጂ።
የአማራ ክልል በራሱ የምተማማን ከሆነ፣ ምንም ወደ ጦርነት የምወስደዉ ጉዳይ የለም። መግለጫም መብዛት የምያስፈልግ አይመስለኝም። የመግለጫ ጋጋታ ወዴት ልያመራ እንደምችል የቅርብ ጊዜ ትዉስታችን ነዉ።
የአማራ ክልል በራሱ የምተማማን ከሆነ፣ ምንም ወደ ጦርነት የምወስደዉ ጉዳይ የለም። መግለጫም መብዛት የምያስፈልግ አይመስለኝም። የመግለጫ ጋጋታ ወዴት ልያመራ እንደምችል የቅርብ ጊዜ ትዉስታችን ነዉ።