Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Digital Weyane
Member+
Posts: 8540
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

<<< ትግራይን ሃገር ለማድረግ ውጭ አገር በሚኖሩ ልጆቿ የተከፈለ የማይታመን መስዋእትነት። >>>

Post by Digital Weyane » 28 Mar 2024, 03:16

ከተለያዩ የአውሮፓ አገሮች ተሰባስበው የኤርትራውያን ፌስቲቫልን ለመበጥበጥ እና የኤርትራውያንን ስም ለማጠልሸት ዎደ ጀርመን አገር ከተጓዙ በኋላ ከፖሊስ ጋር የተጋጩ የወያኔ ካድሬዎች እና ጭፍን ደጋፊዎች፣ 457ቱ ከባድ የሽብርተኝነት ወንጀል ክስ ተመስርቶባቸው በጀርመን ፖሊስ ቁጥጥር ስር ሲገኙ፣ 679 ደግሞ በሽብርተኝነት ወንጀል ምርመራ እየተካሄደባቸው ነው ተብሏል።

<<የውጭ አገር የቲ.ዲ.ኤፍ ክንፍ ነን>> ብለው የሚናገሩ እነኚህ የትግራይ ተወላጆች የትግራይን ነፃነት ለማረጋገጥ አስፈላጊውን መስዋእትነት ለመክፈል ዙጉጁ ነንም ብለዋል። ትግራይ ትስዕር!! Tigray wird sich durchsetzen!









Digital Weyane
Member+
Posts: 8540
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: <<< ትግራይን ሃገር ለማድረግ ውጭ አገር በሚኖሩ ልጆቿ የተከፈለ የማይታመን መስዋእትነት። >>>

Post by Digital Weyane » 28 Mar 2024, 13:32

ምንም እንኳን የቲዲኤፍ ዳያስፖራ ክንፍ በጅምላ በመታሰራቸውና የእስር ጊዜያቸውን አጠናቅቀው ዎደ ኡናት አገራችን ትግራይ ዲፖርት እንደሚደረጉ በማወቅ ቁጭት ቢሰማንም ለቆሙለት ዓላማ ከፍተኛ መሥዋዕትነትን በመክፈላቸው እንኮራባቸዋለን። :roll: :roll:


Digital Weyane
Member+
Posts: 8540
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: <<< ትግራይን ሃገር ለማድረግ ውጭ አገር በሚኖሩ ልጆቿ የተከፈለ የማይታመን መስዋእትነት። >>>

Post by Digital Weyane » 29 Mar 2024, 00:30

ትግራዋይ ዎንድማችን Selam/ <<በአለም ላይ ብቸኛዋ የተቀደሰች ሀገር>> ብሎ የመሰከረላት ኡናታችን ትግራይ የወያኔ ዳያስፖራ ታጋዮች ዲፖርት ተደርገው ወደ ቅድስት አገራቸው ሲገቡ ቀይ ምንጣፍ አንጥፋ ፈንዲሻ ይዛ ትቀበላቸዋለች።

Post Reply