Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
DefendTheTruth
Member+
Posts: 9923
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

ምርጡ የጉራጌ ልጅ በአፍሪካ ደረጃ የበረከተዉ ትልቅ ታሪካዊ አበርክቶ!

Post by DefendTheTruth » 26 Mar 2024, 16:46

አቶ ታዬ ደንደኣ የኛ ነዉ ስሉን በቅርቡ እዚህ መድረክ ላይ አንብበናል፣ አቶ ታዬ ደንደኣ ና ጄነራል ታደሰ ብሩ የአንድ አከባቢ ሰዎች ናቸዉ ስባል ሰምተናል፣ ስለዚህ ጄነራሉም የነሱ ሳይሆኑ ይቀራሉ?

ሁሉንም መመኘት፣ አንዱንም ያሳጣ ይሆናል።


Horus
Senior Member+
Posts: 30923
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ምርጡ የጉራጌ ልጅ በአፍሪካ ደረጃ የበረከተዉ ትልቅ ታሪካዊ አበርክቶ!

Post by Horus » 26 Mar 2024, 17:46

DefendTheTruth wrote:
26 Mar 2024, 16:46
አቶ ታዬ ደንደኣ የኛ ነዉ ስሉን በቅርቡ እዚህ መድረክ ላይ አንብበናል፣ አቶ ታዬ ደንደኣ ና ጄነራል ታደሰ ብሩ የአንድ አከባቢ ሰዎች ናቸዉ ስባል ሰምተናል፣ ስለዚህ ጄነራሉም የነሱ ሳይሆኑ ይቀራሉ?

ሁሉንም መመኘት፣ አንዱንም ያሳጣ ይሆናል።

ዲዲቲ፣
ለምን ፈስ እንዳለበት ሰው ይቆነጥጥሃል ። እኔኮ ልብ ወለድ አልጻፍኩም ። አረዳ ማለት የጉራጌኛ ቃል ያውም የክስታኔኛ ቃል ነው ። ቃሉም ቱባ ግዕዝ ሲሆን ወልዴ፣ ወልድ ማለት ነው። ዛሬ ሰባት ቤት ዘርማ (ወጣት) ሲል ክስታኔ (አርዴ) ይላል።

የታየ ደንድአ አያት አረዳ ነው፣ ኦሮማይዝድ ሲሆን አሬዶ ይሉታል ፣ እኛም አረዶ፣ አረዴ እንላለን። አያቱ ለምን አረዶ እንደ ተባሉ ሂድና ፈልግ። ሚስቴ ጉራጌ ነች ያለው እራሱ ታየ በአፉ ነው ። ልጆቹ ግማሽ ጉራጌዎች ናቸው፣ እሱን ግደሉት ልጆቹ የሚስቱ ዘመዶች ያሳጓቸዋል ፣ ባልሳሳት ሁለት ልጆች አሉት ።

ስለዚህ ይህ አንተን ለምን ኮሰኮሰህ? በውጥህ የጉራጌ ደም ካለህ ደሞ መኩራት ነው የሚገባህ !

Post Reply