Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
DefendTheTruth
Member+
Posts: 9924
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

ከፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ቀጥሎ ይህ ጋዜጠኛ ኢትዮጵያን መቀየር የምችል መርጥ ጋዜጠኛ ነዉ።

Post by DefendTheTruth » 26 Mar 2024, 09:06

ሰነፍ የኢትዮጵያ ተማሪዎች መቼ ይሁን ብርሃኑ የምነሳልን ብሎ የሰነፍ ምኞት ይመኛሉ፣ ጠንክሮ እንደመስራት፣ ሰነፎቹ የኦሮሚያ የቢሮ ሰራተኞች ቁጭ ብሎ መች ይሁን ይህ ጋዜጠኛ የምነሳልን ብሎ በዉርደት ይጨነቃሉ። እነዚህ ዱኩማኖች፣ ሕዝቡን እንዳሳቃዩት ገና ይሰቃያሉ፣ ይዋረዳሉ።

አንዋር ጀማል፣ ተባረክ!