-
- Senior Member+
- Posts: 30933
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
የአድዋን ድልና ታላቁን ምኒልክ በመሸራረፍ ለመሰልቀጥ አይቻል!
ምኒልክ እጅግ ግዙፍ ስለሆነ ማንም ሊሰለቅጠው አይችልም !
-
- Senior Member
- Posts: 11851
- Joined: 04 Aug 2018, 13:15
-
- Senior Member+
- Posts: 30933
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Re: የአድዋን ድልና ታላቁን ምኒልክ በመሸራረፍ ለመሰልቀጥ አይቻል!
ምን
ምን ጥርጥር አለው! የኢትዮጵያን ስም ጠርቶ ምኒልክን መተው በምድረ አጋሚዶና ባንዳ ለዘመናት ተሞክሮ የከሸፈ ነው ። ምኒልክ ያላቀናት ኢትዮጵያ የለችም። ኢትዮጵያን እንደ ነፍሱ ለሚወደው ጉራጌ ደሞ አድዋና ምኒልክን ለመለያየት ለሚባክኑት ኦሮሙማ ንፍጥ ለቅላቂዎች መልክት ነው። ሌላው ቀርቶ እራሱ ኢትዮጵያዊነታችው ጥያቄ ላይ የወደቀ ኦሮሙማዎች ጳጳሱን ሰበኩት እንደ ሚባለው ከኛ በላይ አፍቃሬ አድዋ ላሳር እያሉን ነው ። በዚች ሆያ ሆዬ አበሻን የሚሸነግሉ መስሏቸው? ቢሆንም ይቺ የአድዋን ጩሀት የመቀማት እቅድ መልሶ በነሱ ላይ ይባርቃል ። ባምስትና አስር መርፌ የተጠቆመው ቅጥ አምባሩ የጠፋው የኦሮሞ ብሄረተኝነት አሁን በዚሁ በምኒልክ ጥያቄ መታመስ ይጀምራል ።
ምን ጥርጥር አለው! የኢትዮጵያን ስም ጠርቶ ምኒልክን መተው በምድረ አጋሚዶና ባንዳ ለዘመናት ተሞክሮ የከሸፈ ነው ። ምኒልክ ያላቀናት ኢትዮጵያ የለችም። ኢትዮጵያን እንደ ነፍሱ ለሚወደው ጉራጌ ደሞ አድዋና ምኒልክን ለመለያየት ለሚባክኑት ኦሮሙማ ንፍጥ ለቅላቂዎች መልክት ነው። ሌላው ቀርቶ እራሱ ኢትዮጵያዊነታችው ጥያቄ ላይ የወደቀ ኦሮሙማዎች ጳጳሱን ሰበኩት እንደ ሚባለው ከኛ በላይ አፍቃሬ አድዋ ላሳር እያሉን ነው ። በዚች ሆያ ሆዬ አበሻን የሚሸነግሉ መስሏቸው? ቢሆንም ይቺ የአድዋን ጩሀት የመቀማት እቅድ መልሶ በነሱ ላይ ይባርቃል ። ባምስትና አስር መርፌ የተጠቆመው ቅጥ አምባሩ የጠፋው የኦሮሞ ብሄረተኝነት አሁን በዚሁ በምኒልክ ጥያቄ መታመስ ይጀምራል ።