ሰዉዬዉ ለካፊ ነዉ፣ አቢዪንም መልከፍ ፈልጎ አቢዪ ቶሎ ነቄ አለ። ደደቦቹ እነ ዘመነ ካሴ፣ አንዳርጋቸዉ ፅጌ፣ ናዕምን ዘለቀ ና ሎሎች የተቀሩት የሻቢያን ሸክም ተሸክሞ ቀሩ።
እና ሌንጮ ለታ ና የተቀሩት የኦነግ በለስልጣነት በሰዉዬዉ ተመርዞ ቀሩ፣ አንዳንዶቹ ከወጡም ቦኋላ ሳይላቀቁ ሕይዎታቸዉ አለፈች። ነብሱን ይማር ና ገለሳ ድልቦ እዚህ ላይ የምለን ብዙ ይኖረዉ ነበር፣ እሱ ወደ እዉነት ሄዶዋል፣ እኔ የዉሸት አለም ዉስጥ ነኝ፣ አሁንም፡: ይቅርብኝ።
ስዩምን ስሙት!