
-
- Senior Member
- Posts: 12251
- Joined: 27 Jan 2007, 16:30
- Location: Kaliti
- Contact:
የሰማ ላልሰማ ያሰማ : ሌንጮ ባቲ ሪያድ ለሚኖሩ የኦሮሞ ተወላጆች ስለ አሰብ ምን አለ?
"ኦሮሚያ የምትባል ሀገርን በማዋለድ ላይ ነን በወሊድ ጊዜ ደም መፍሰስ ግድ ነው፡፡ እናም ትኩረታችን ለሚፈሰው የአማራ ደም ሳይሆን ለሚወለደው የኦሮሞ ልጅ ወይም ለምትወለደው ኦሮሚያ ነው፡፡ ይሄ መቼም የማናገኘው የመጨረሻ እድላችን ነው፡፡ ጊዜ ለመግዛት በመላው ኢትዮጵያ ጭፍጨፋ ግድያ በየቀኑ አጀንዳ መስጠታችንን አጠናክረን እንቀጥልበታለን፡፡ ምክንያቱም ደም ሳይፈስ የተመሰረተ ሀገር የለም፡፡ በመላው ሀገሪቱ የተወሰዱ ብቻ ሳይሆን ኦሮሚያ ለምትባል መመስረት አስፈላጊ ናቸው የተባሉ ቦታዎች ሁሉ ወደ ታላቋ ኦሮሚያ ይጠቃለላሉ፡፡ ይህን ለማድረግ የቤት ስራችንን ሰርተን ጨርሰናል፡፡ በአፋር በኩል የተጀመረ ፕሮጀክት አለ፡፡ እሱንም በድል እናጠናቅቃለን:: አሰብን ወደ ኦሮሚያ ካደረግን በኋላ ግን ከፍተኛ ጦርነት ከትግራይ ጋር ይጠብቀናል እነሱም አሰብ የኛ ነው ስለሚሉ::"

