እስክንድር ነጋ ቅዠት ዉስጥ ሳይሆን፣ እብደት ዉስጥ ያለዉ ነዉ፣ ሰዉዬዉን ወደ አማኑኤል የምወስደዉ አጥቶ የአማራን ሕዝብ ለጉስቁልና እየዳረገ ነዉ።
መብቴዉ አንድ ና አንድ ብቻ ነዉ፣ ሰዉዬዉን ቶሎ ብሎ ወደ አማኑኤል መዉሰድ ይጠቅማል፣ ይመስለኛል።
ከቅዠት ሰዉ የተወሰነ ጊዜ ላይ መባነን ወይም መንቃት ይችላል፣ የአእምሮን ችግር በራሱ ይቃለላ ብሎ እንደ ቅዠት ዝቅ አድርጎ መመልከት፣ መብቴ አይሆንም!