Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Misraq
Senior Member
Posts: 12468
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

FANO ማርሽ ቀየረ - የጥቃት አድማሱንም አሰፋ

Post by Misraq » 26 Aug 2023, 10:06

.
.
.
ደብረ ማርቆስን የተቆጣጠሩው የፋኖ ሃይል ባህር ዳርንም ኢላማ ውስጥ ከቷል።

ደብረ ታቦርም በፋኖ እጅ ገብታለች። የጎንደር ከተማ መግቢያዎች በረጅም ርቀት ከበባ ውስጥ እየገቡ ነው።


union
Member+
Posts: 6429
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

Re: FANO ማርሽ ቀየረ - የጥቃት አድማሱንም አሰፋ

Post by union » 26 Aug 2023, 12:56

ፋኖ ከተማዎችን ያለምንም ጦርነት ህዝብ እንዳይጎዳ ብለው ለቀው ሲወጡ አሸነፍኩ ብሎ የፎከረው ኦሮሙማ አሁን ምን ሊሆን ነው። እንደገና ከተማዎቹን ለአንዴ እና ለመጨረሻ ግዜ ፋኖ ሲቆጣጠረው ምን ሊሆን ነው

አሜርካ በBRICS ጣጣ ምክንያት በድሮን የአማራ ንፁሀን ገድልሀል እያለችው ነው። ከዚህ ቦሀላ ድሮን መጠቀም በራሱ ለአብይ ሞት ነው

Post Reply