Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Misraq
- Senior Member
- Posts: 12468
- Joined: 27 Sep 2009, 19:43
- Location: Zemunda
Post
by Misraq » 26 Aug 2023, 10:06
.
.
.
ደብረ ማርቆስን የተቆጣጠሩው የፋኖ ሃይል ባህር ዳርንም ኢላማ ውስጥ ከቷል።
ደብረ ታቦርም በፋኖ እጅ ገብታለች። የጎንደር ከተማ መግቢያዎች በረጅም ርቀት ከበባ ውስጥ እየገቡ ነው።
-
union
- Member+
- Posts: 6429
- Joined: 14 Feb 2021, 15:24
Post
by union » 26 Aug 2023, 12:56
ፋኖ ከተማዎችን ያለምንም ጦርነት ህዝብ እንዳይጎዳ ብለው ለቀው ሲወጡ አሸነፍኩ ብሎ የፎከረው ኦሮሙማ አሁን ምን ሊሆን ነው። እንደገና ከተማዎቹን ለአንዴ እና ለመጨረሻ ግዜ ፋኖ ሲቆጣጠረው ምን ሊሆን ነው
አሜርካ በBRICS ጣጣ ምክንያት በድሮን የአማራ ንፁሀን ገድልሀል እያለችው ነው። ከዚህ ቦሀላ ድሮን መጠቀም በራሱ ለአብይ ሞት ነው