-
- Senior Member
- Posts: 10186
- Joined: 23 Feb 2013, 20:08
የትግራይ ተወላጅ አባቶችና ሊቃውንት እንባ በአዲስ አበባ ! | ከ50% በላይ የአዲስ አበባ ቤተክርስቲያኖች በትግራይ ተወላጅ ካህናት የተቆረቆሩ ናቸው
የትግራይ ተወላጅ አባቶችና ሊቃውንት እንባ በአዲስ አበባ ! የበደሉ ምንጭ ቤተክርስቲያኗ ወይስ ቤተ መንግስቱ ! part 1
-
- Senior Member
- Posts: 10186
- Joined: 23 Feb 2013, 20:08
Re: የትግራይ ተወላጅ አባቶችና ሊቃውንት እንባ በአዲስ አበባ ! | ከ50% በላይ የአዲስ አበባ ቤተክርስቲያኖች በትግራይ ተወላጅ ካህናት የተቆረቆሩ ናቸው
የበደሉ ምንጭ? ቤተክርስቲያኗ!
“ከገጸ ቤተ ክርስቲያን ድምጻችን እንዲጠፋ፤ በቤተ ክርስቲያን ላይ አንድ የትግራይ ተወላጅ እንዳይገኝ ያደረጉት መክረው፣ ዘክረው፣ ሆን፡ ብለው፣ አስበው፣ አውርደው፡ ነው፡ ይህንን፡ የወሰኑት።”
― ሊቀ ህሩያን አባ ገ/ጊዮርጊስ ሀዲስ
“ከገጸ ቤተ ክርስቲያን ድምጻችን እንዲጠፋ፤ በቤተ ክርስቲያን ላይ አንድ የትግራይ ተወላጅ እንዳይገኝ ያደረጉት መክረው፣ ዘክረው፣ ሆን፡ ብለው፣ አስበው፣ አውርደው፡ ነው፡ ይህንን፡ የወሰኑት።”
― ሊቀ ህሩያን አባ ገ/ጊዮርጊስ ሀዲስ
Please wait, video is loading...
-
- Senior Member
- Posts: 11207
- Joined: 18 Jul 2019, 20:52
Re: የትግራይ ተወላጅ አባቶችና ሊቃውንት እንባ በአዲስ አበባ ! | ከ50% በላይ የአዲስ አበባ ቤተክርስቲያኖች በትግራይ ተወላጅ ካህናት የተቆረቆሩ ናቸው
ትግሬ ወያኔዎች አስቀያሚ ውሸታሞች ናቸው። ለአልፉት 32 ዓመታት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክነት የተያዘው በትግሬዎች ነው። ፓትርያርክ ሁነው ጎዶሏቸው ከበዛ ከፓትርያርክ በላይ ሌላ ስልጣን ይኖር ይሆን? ምናልባት ወእጨጌ ዘዴዴቢት ወያኔ መባል ይሆን? በሆነ ባልሆነው ማልቀስ ወያኔዎች።
የትግሬ ችግር ቤተስኪያን አይደለም። ዳቦ ነው። እየጨነቃት ዛር ትሆናለች እንድሉ ማር የያዘችው የስልጣን ማስሮ ተነጥቀው ሃይማኖ እና ቄስ ሁነው ይመጣሉ። ግን ማንም አትኩረት አልሰጣቸውም። እራሳቸውን ግምት ላይ ነው የጣሉት።
የትግሬ ችግር ቤተስኪያን አይደለም። ዳቦ ነው። እየጨነቃት ዛር ትሆናለች እንድሉ ማር የያዘችው የስልጣን ማስሮ ተነጥቀው ሃይማኖ እና ቄስ ሁነው ይመጣሉ። ግን ማንም አትኩረት አልሰጣቸውም። እራሳቸውን ግምት ላይ ነው የጣሉት።