Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Digital Weyane
Member+
Posts: 8540
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

አህያውን ፈርቶ ዳውላውን።

Post by Digital Weyane » 07 Jul 2023, 17:18



ጆን ብላክ በሚል ስም የሚታወቀው በኤርትራ ምድር ከተጋሩ ስደተኞች ቤተሰብ የወለደ ትግራዋይ ዎንድማችን፣ በዳያስፖራ የኤርትራ ተቃዋሚ ቡድን ከመሰረቱ ተጋሩ አንዱ በመሆን ሲያገለግል ቆይቶ በዛሬው እለት በጀርመን ፖሊስ ቁጥጥር ስር ውሏል።

ወያኔ ከተሸነፈበት ማግስት ጀምሮ በብርሃነ ገብረክርስቶስና በቴድሮስ ኣድሃኖም ተልዕኮ የተሰጣቸው እነኚህ ተጋሩ ዎንድሞቻችን በውጭ ኣገር የኤርትራውያን ፌስቲቫሎችን ለማወክና ለመበጥበጥ ቡዙ ሙከራዎች አድርገዋል። በሰላማዊ ህዝብ ላይ ድንጋይ በመወርወር አካላዊ ጉዳት አድርሰዋል። አህያውን ፈርቶ ዳውላውን። :roll: :roll:

የሚያሳዝነው ነገር ፣ እውነተኛ የኤርትራ ተቃዋሚ ፓርቲ ሊፈጠር ያልተቻለበት ዋናው ሙክንያት ኡነኚህ ተጋሩ ዎገኖቻችን የኤርትራ ተቃዋሚ በመምሰል የታላቋ ትግራይ ዓላማ ስለሚያራምዱ ነው። :roll: :roll:

Digital Weyane
Member+
Posts: 8540
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: አህያውን ፈርቶ ዳውላውን።

Post by Digital Weyane » 07 Jul 2023, 18:06

ጁንታ ዎገኖቼ አንድ ነጥብ አምሥት ሚልየን የትግራይ ወጣቶችና ህፃናት በውክልና ጦርነት አስፈጅተው ሽንፈታቸውን መቀበል ሲሳናቸው በውጭ አገር በሚገኙ ኤርትራውያን ላይ የውክልና ጦርነት አወጁ። ትግራዋይ ሆኜ መፈጠሬ አስጠላኝ። :cry: :cry: :cry:

Digital Weyane
Member+
Posts: 8540
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: አህያውን ፈርቶ ዳውላውን።

Post by Digital Weyane » 07 Jul 2023, 19:14

መስተዋት ቤት ያለ ጁንታ ዲንጋይ መወርወር የለበትም! :roll: :roll:

Digital Weyane
Member+
Posts: 8540
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: አህያውን ፈርቶ ዳውላውን።

Post by Digital Weyane » 07 Jul 2023, 20:04

በጀርመን ፖሊስ ቁጥጥር ስር የዋለው ትግራዋይ ዎንድማችን የሽብርተኝነት ክስ ተመሠረተበት። ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ :cry: :cry: :cry: :cry:

Post Reply