-
- Member+
- Posts: 8540
- Joined: 19 Jun 2019, 21:45
አህያውን ፈርቶ ዳውላውን።
ጆን ብላክ በሚል ስም የሚታወቀው በኤርትራ ምድር ከተጋሩ ስደተኞች ቤተሰብ የወለደ ትግራዋይ ዎንድማችን፣ በዳያስፖራ የኤርትራ ተቃዋሚ ቡድን ከመሰረቱ ተጋሩ አንዱ በመሆን ሲያገለግል ቆይቶ በዛሬው እለት በጀርመን ፖሊስ ቁጥጥር ስር ውሏል።
ወያኔ ከተሸነፈበት ማግስት ጀምሮ በብርሃነ ገብረክርስቶስና በቴድሮስ ኣድሃኖም ተልዕኮ የተሰጣቸው እነኚህ ተጋሩ ዎንድሞቻችን በውጭ ኣገር የኤርትራውያን ፌስቲቫሎችን ለማወክና ለመበጥበጥ ቡዙ ሙከራዎች አድርገዋል። በሰላማዊ ህዝብ ላይ ድንጋይ በመወርወር አካላዊ ጉዳት አድርሰዋል። አህያውን ፈርቶ ዳውላውን።
የሚያሳዝነው ነገር ፣ እውነተኛ የኤርትራ ተቃዋሚ ፓርቲ ሊፈጠር ያልተቻለበት ዋናው ሙክንያት ኡነኚህ ተጋሩ ዎገኖቻችን የኤርትራ ተቃዋሚ በመምሰል የታላቋ ትግራይ ዓላማ ስለሚያራምዱ ነው።
-
- Member+
- Posts: 8540
- Joined: 19 Jun 2019, 21:45
Re: አህያውን ፈርቶ ዳውላውን።
ጁንታ ዎገኖቼ አንድ ነጥብ አምሥት ሚልየን የትግራይ ወጣቶችና ህፃናት በውክልና ጦርነት አስፈጅተው ሽንፈታቸውን መቀበል ሲሳናቸው በውጭ አገር በሚገኙ ኤርትራውያን ላይ የውክልና ጦርነት አወጁ። ትግራዋይ ሆኜ መፈጠሬ አስጠላኝ።
-
- Member+
- Posts: 8540
- Joined: 19 Jun 2019, 21:45
Re: አህያውን ፈርቶ ዳውላውን።
መስተዋት ቤት ያለ ጁንታ ዲንጋይ መወርወር የለበትም!
-
- Member+
- Posts: 8540
- Joined: 19 Jun 2019, 21:45
Re: አህያውን ፈርቶ ዳውላውን።
በጀርመን ፖሊስ ቁጥጥር ስር የዋለው ትግራዋይ ዎንድማችን የሽብርተኝነት ክስ ተመሠረተበት። ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ