Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 11135
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

አንድ መንግሥት በመከላከያ ሰራዊቱ ላይ እንደ ሰሜን ዕዝ ያለ የክህደት በፈጸመ ላይ 1ኛ) የሰራዊቱን ሞራል ለመጠበቅ 2ኛ) ሰለባ ለሆኑት ካሳ ይሁን የወንጀል ክሥ መመስረት የለበትም ወይ?

Post by Abere » 07 Jul 2023, 10:19

የአንድ አገር መንግሥት በመከላከያ ሰራዊቱ ላይ በትግራይ እንደ ሰሜን ዕዝ ያለ የክህደት ጥቃት በፈጸመ ላይ በህግ አግባብ 1ኛ) የሰራዊቱን ሞራል ለመጠበቅ 2ኛ) የግፉ ሰለባ የሆኑትን በማሰብ የካሳ ይሁን የወንጀል ክሥ መመስረት የለበትም ወይ? - ሆረስ

የአንድ ልዑላዊት አገር የመከላከያ ሰራዊት አባል ህይወት ሌጣ የወረቀት ቼክ ተደርጎ እንደት ሊወሰድ ይችላል? በመጀመሪያ በአለም ላይ ታይቶ እና ተሰምቶ በማያውቅ ዘግናኝ መልኩ ክህደት ለተፈጸመበት ሰራዊት ጥቃቱ አንደ አገር ቀጥሎም በሰራዊቱ እና በቤተሰቡ ላይ የደረሰ ግፍ በመሆኑ ማንኛውም ውይይት ይሁን ድርድር ለዚህ ወንጀል ተጠያቂ ማግኘት እና ለጥቃቱ ሰለባዎች ደግሞ የካሳ ክፍያ ሊያስፈልግ አይችልም ወይ? ይህን አይነት ግፍ ከፈጸመ ሀይል ባለበት እንደት የአንድ ልዑላዊ አገር መከላከያ ህግ እና ደንብ ሊያስከብር ይችላል? የዚህ አይነት ክህደት በሚፈጸምበት ህዝብ ዘንድ እንደት ደጀን እና ወገን ሊባል ይችላል? ለመሆኑ የሰሜን ዕዝ ጥቃት የፈጸመው ማን ነው? ወያኔ ነው ወይስ ብልጽግና ኦነግ? ምክንያቱም ለዚህ ለህሌና እና ሞራል ዘግናኝ ግፍ እና ወንጀል ጠያቂ የማይፈልግ ተጠያቂውንም የማይወንጀል ለተጠቃው ሰራዊት የሞራል እና የህግ ካሳ የማይጠይቅ እራሱ ወንጀለኛ ነው። የአብይ አህመድ መንግስት ዝናብ እንደ መታው የጭቃ አክንባሎ የፈራረሰ ስለመሆኑ ይህ ብቻ በቂ ነው። የሰራዊቱን ጠላቶች ሸሪክ ሰራዊቱን ግን ጠላት ያደረገ ቢኖር በታሪክ እና በአለም ይህ ሰው ነው። የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ህይወት እና ሞት እንደ ውሻ ተቆጥሯል - ሰራዊቱ በዚህ ሳብያ ከህዝብ ክብር አጥቷል። በየጢሻው እንደ ውሻ ሙቶ ወይም እየተማረከ ነው። ውሃ ሲጠማው እንኳን ውሃ የሚያጠጣው የለም - የእራሱን ደም ያላስመለሰ ደሙን የወያኔ ውሻ ልሶት የቀረ ስለሆነ። እንደ ኢትዮጵያ መከላከያ ከመሆን ያስጠላ ስራ የለም።

The most respected profession is now the least respected profession in Ethiopia. ዛሬ ህዝብ የመከላከያ ሰራዊት ብሎ ሳይሆን የሚጠራው ሸኔ እያለ ነው።


TGAA
Member+
Posts: 5627
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

Re: አንድ መንግሥት በመከላከያ ሰራዊቱ ላይ እንደ ሰሜን ዕዝ ያለ የክህደት በፈጸመ ላይ 1ኛ) የሰራዊቱን ሞራል ለመጠበቅ 2ኛ) ሰለባ ለሆኑት ካሳ ይሁን የወንጀል ክሥ መመስረት የለበትም ወ

Post by TGAA » 07 Jul 2023, 11:27

Abiy used the ENDF as expediency to protect and secure his power. Now once he put weyannes under his column making them complitly dependant on him for their survival, he. Is using ENDF to attack Amharas in the name if law and order, where neither law nor order was never an issue . He dose not respect see Jula lead ENDF as inisituation but as a protector of his power. That is why without shame in the name of peace he was a warding medal and hugs the same criminals as lost brothers as if they were not the same generals who ordered the slaughter of more than 6000 and f a cause for the death of 100000 members ENDF , and the next day after this grotesque celebration he ordered to start a new war in Amhara region.we don't have to project our moral expectations on him, he is just a manipulative narcissist who uses ENDF as a mercenary for his own end.

Post Reply