Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 11135
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

የአባ ገዳ ፈይሳ አዱኛ ሲኖዶስ የትግራይ ኦርቶ-ጴንጤ ዘመንበረ አቡነ አረጋይን ይቅርታ ጠየቀ።

Post by Abere » 06 Jul 2023, 21:10

የአባ ገዳ ፈይሳ አዱኛ ሲኖዶስ የትግራይ ኦርቶ-ጴንጤ ዘመንበረ አቡነ አረጋይን ይቅርታ ጠየቀ። ወሬ ይጮኸል ተብሎ ተጠብቆ ነበር ግን ማንም ከቁብ አልቆጠረውም። አቶ አካለ ወልድ መሀል ከምዕምን የተሰብሰበ ሙዳዬ ምጽዋት እጅ መንሻ ይዘው ሂደዋል። የትግራይ ኦርቶ-ጴንጤ የንዋይ ችግር በአስከፊ ሁኔታ እንደ ገጠመው ይነገራል። ህዝብ እንኳን ሙዳየ ምጽዋት እና ግብር ሊሰጥ ለእራሱም የሚሰጠው ይፈልጋል።