Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
wazzupdog
Member
Posts: 1911
Joined: 16 Jun 2018, 22:10

Many lives were lost as a result of OPDO/OLF Shene incursion into areas inhabited by Kistane(Soddo) people of Gurage

Post by wazzupdog » 05 Jul 2023, 19:02

Getachew Amare was one of the many casualties of the OPDO/OLF shene invasion of Gurage region. RIP.


sun
Member+
Posts: 9325
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: Many lives were lost as a result of OPDO/OLF Shene incursion into areas inhabited by Kistane(Soddo) people of Gurage

Post by sun » 05 Jul 2023, 19:32

wazzupdog wrote:
05 Jul 2023, 19:02
Getachew Amare was one of the many casualties of the OPDO/OLF shene invasion of Gurage region. RIP.

Any proof based on independent investigation other than using people for your callous evil propaganda stunt? :evil:



TGAA
Member+
Posts: 5626
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

Re: Many lives were lost as a result of OPDO/OLF Shene incursion into areas inhabited by Kistane(Soddo) people of Gurage

Post by TGAA » 05 Jul 2023, 19:59

You inane you became an open defender of the so-called Shene. You see we have known and have been saying that there is no difference between Abiy and Shenne. You fake to be a law and order guy and open the back door for criminals. You, idiots, can't even cover your behind.

Horus
Senior Member+
Posts: 30928
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: Many lives were lost as a result of OPDO/OLF Shene incursion into areas inhabited by Kistane(Soddo) people of Gurage

Post by Horus » 05 Jul 2023, 21:37

sun wrote:
05 Jul 2023, 19:32
wazzupdog wrote:
05 Jul 2023, 19:02
Getachew Amare was one of the many casualties of the OPDO/OLF shene invasion of Gurage region. RIP.

Any proof based on independent investigation other than using people for your callous evil propaganda stunt? :evil:


sun,
አንተ አሳፋሪ ግፍ አንተ ስለፈጸምከው ትክክል አይሆንም! ቀስ በቀስ እንዲህ ት ት ዘቅጣለህ ። እነዚህ የሚወረሩ ቦታዎች እኔ በእግሬ የረገጥኳቸው ምድሮች ናቸው ። ከዚህ ቀደም ሸኔ አይመለል ገብቶ ያገር ሽማግሎች ከዚም ከዛም ወገን አስወቷቸው ። አሁን በሰሞኑ የተወረረው ኧሽከዲያ የቴዲ አባት ካሳሁን ገርማሞ ትውልድና ያደገበት አገርና ዛሬ የካሳሁን ገርማሞ መታሰቢያ ቤተ መጻህፍት ያለበት ቦታ ነው ። 9 አሮጊቶች ጭምር የተገደሉት ጊቢሶ እጅግ ግዙፉ ትንታዊ የቅዳሜ ገበያ የአማውቴ ክስታኔና የበቾ ኦሮሞች በሳምንት አንዴ የሚገናኙበት ከገበያነት ወደ ከተማነት እያደገ ያለና እልፍ ግዜ ከናቴ ጋር የሄድኩበት ቦታ ነው ። አማውቴ እጅግ ታሪካዊ በነአምድ ጽዮን ዘመን ሁሉ የተጠቀሰ የትውልድ አገሬ ነው ። አማውቴ በሚባለው አገር ጉራንዳ፣ እንጀሪ፣ ወተደር፣ ጎቤኒ፣ እንዶዴ የሚባሉ መንደሮች ያሉበትና ትንታዊው አማውቴ ባልወልድ አማውቴ ተራራ ላይ ያለበት አገር ነው ። አይገዶ ከአማውቴ ሰሜን ያለው አገር ነው ።የአንድና ሁለት ሰዓት የግር መንገድ ወደ ደቡብ ታሪካዊ ጢያ (የጢያ ሃውልቶች) ቦታ አለ ። ሌላው የሚወረረው ቦታ ዱግዳ በደቡብ ሶዶ ከታላቁ ምድረ ከብድ ገዳም በቅርብ ርቀት ያለ ነው። ይህ ከብዙ በጥቂቱ ነው ። ይህ አይን ያወጣ አሳፋሪ 16ኛ ዘመን ረፕሌይ ዛሬ ዝም ብሎ የሚታለፍ እንዳይመስልህ ። ኦነግ ከወያኔ ጋር አዲስ አበባ ሲገባ ተመሳሳይ ወረራ አድርጎ ሲያቅተው ሶዶ ጂዳ የሚባሉትን ክስታኔ ኦሮሞ ቅይጥ ህዝቦችን ገንጥሎ አደረጀ ። ከዚያ ቡድን ነው እነግርማ ብሩ የመጡት ። አሁን የኦሮሞ ሽግግር መንግስት የተባለው የኦነግ ጦር ነው ክስታኔ ሶዶን እየወረረ ያለው።
ነገር የባለቤቱ ነው ይባላል ! የሚፈለገው ጦርነት ከሆነ ጉራጌ መልስ እንደ ሚያዘጋጅ አትጠራጠር

Post Reply