Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
DefendTheTruth
Member+
Posts: 9763
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

ነምን ካሮራ ሂን ቀብኔ ነመ ገለማ ሂን ቀብኔ

Post by DefendTheTruth » 10 Jun 2023, 16:39

ዛሬ የአጋጠምኝ አባበል ነዉ፣ "ነምን ካሮራ ሂን ቀብኔ ነመ ገለማ ሂን ቀብኔ".

ትርጉሙም; "አላማ የለሽ አደራሽ የለሽ ነዉ"፣ ነዉ ።

የግፋ በለዉ ፖለቲካ ለመሆኑ ግቡ ምንድ ነዉ?

በግልፅስ ተቀምጦዋል? ከሆነ አስረዱኝ እባካቺዉ።

ግብ ከሌለዉ ደግሞ የወሮበሎች መፈንጫ ነዉ ማለት ነዉ፣ ትግል ሳይሆን።

ያ ደግሞ ከትርምስ ሌላ ምንም ነገር ሊያመጣ አይችልም ማለት ነዉ። አምታቶ ለመኖር ያክል ማለት ነዉ።

ግፋ በለዉ አላማ የሌሽ ነዉ አለማ የሌሽ ደግሞ የትም አይደርስም።

End of story!