DDT,
ማክሰም 1፣ ኢትዮጵያን ማሻሻል እንጂ ማፍረስ አይቻልም፣ በፍጹም ። በፍጥረት ውስት ሊሆን ይችላል ከሚባሉት ነገሮች አንዱ አይደለም።
ማክሰም 2፣ የአንድ ነገር አንድ ክፍል (ፓርት) ከነገሩ ሊልቅ አይችልም ። ያ ሲሆን ካንሰር ወይም ቲዩመር ይባላል። ዘ ፓርት ኢዝ ኔቨር ግሬተር ዛን ዘ ሆል! በፍጥረት ውስት ሊሆን ይችላል ከሚባሉት ነገሮች አንዱ አይደለም።
ማክሰም 3፣ ኢትዮጵያን የሚመስል ወረሚያ እንጂ ወረሚያን የምትመስል ኢትዮጵያ በዚህ አለም ልትኖር አትችልም። በፍጥረት ውስት ሊሆን ይችላል ከሚባሉት ነገሮች አንዱ አይደለም። ያ ሲሆን ወረሚያ የኢትዮጵያ ካንሰር ቲዩመር ይሆናል።
ስለዚህ ሊሆን በማይችል ነገር ላይ ሕይወትክን አታባክን ። መላ ኢትዮጵያ ሪጀክት እያደረገህ ያለው ከወዲሁ ካንሰረስ ሴል መሆንክን ስላወቀ ነው፣ የኢትዮጵያ ኦርጋኒዝም! ነጋቲ!
ሆረስ ኃይለ ብርሃን
-
- Senior Member+
- Posts: 30653
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
6 Maxims ስለ ወረሙማ
Last edited by Horus on 09 Jun 2023, 15:02, edited 1 time in total.
-
- Senior Member+
- Posts: 30653
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Re: 3 Maxims ለዲዲቲ
አንድ ኦርጋኒዝም (ኢትዮጵያ) ካንሰራዊ የሆነ ሴል ወይም ቫይረስ በውስጡ መብቀል ሲጀምር የኦርጋኒዝሙ ኢሚዩኒቲ ራስ መከላከያ በማንቀሳቀ ይገታዋል፣ ይገድለዋል ! ይህ ማክሰም ነው፣ ሊጣስ የማይቻል ።
-
- Senior Member+
- Posts: 30653
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Re: 3 Maxims ለዲዲቲ
አንድ ኦርጋኒዝም ያለ ኦክሲጂን ሊተነፍስ ሊኖር አይችልም ። ይህ ማክሲም ነው ። የኢትዮጵያ መንግስት ዋና ኦክሲጂን የዲያስፖራ ሬሚታንስና እና ያለም ባንክ ነው ። የብልጽና ሌቦች አሁን ላይ የዲያስፖራን ኃይል ምን ያክል እንደ ሆነ በመቅመስ ላይ ናቸው ። ኢትዮጵያን የካዱ ተረኞች ፋይናንስ ማድረግ የሕዝብ ሃላፊነት አይደለም ።
-
- Senior Member+
- Posts: 30653
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Re: 3 Maxims ለዲዲቲ
መፍትሄው የካንሰሩን ሴል መግደል ነው ።