ጉድ መፂኦ!
እህል ኤክስፖርት ማድረግ ጀምረናል!
የአሜሪካው ተራድዖ ድርጅት ዩኤስአይዲ ለኢትዮጵያ የሚሰጠውን የምግብ ዕርዳታ ማቋረጡን አስታወቀ።
ተቋሙ የምግብ ዕርዳታን ለማቋረጥ የወሰነው፣ ለኢትዮጵያዊያን ተረጅዎች የሚለገሰው የምግብ ዕርዳታ፤በፌዴራል መንግስቱና በክልል መንግሥታት "የተቀናጀ" ዝርፊያ እየተፈጸመበት እንደሆነ በምርመራ በመረጋገጡ ነው ብሏል።
ለኢትዮጵያውያን ተረጅዎች የተላከው የእርዳታ እህል ተፈጭቶ ዱቄቱ ለሶማሊያና ኬንያ ገበያ መቅረቡንም አመልክቷል።
ወይ ውርደት!አይ ኢትዮጵያዬ!
-
- Member
- Posts: 1995
- Joined: 03 Jun 2021, 00:14