የአሜሪካው ተራድዖ ድርጅት ዩኤስአይዲ ለኢትዮጵያ የሚሰጠውን የምግብ ዕርዳታ ማቋረጡን አስታወቀ።
ተቋሙ የምግብ ዕርዳታን ለማቋረጥ የወሰነው፣ ለኢትዮጵያዊያን ተረጅዎች የሚለገሰው የምግብ ዕርዳታ፤በፌዴራል መንግስቱ "የተቀናጀ" ዝርፊያ እየተፈጸመበት እንደሆነ በምርመራ በመረጋገጡ ነው ብሏል።
ለኢትዮጵያውያን ተረጅዎች የተላከው የእርዳታ እህል ተፈጭቶ ዱቄቱ ለሶማሊያና ኬንያ ገበያ መቅረቡንም አመልክቷል።
Source: https://www.facebook.com/dereje.habtewold
-
- Senior Member
- Posts: 12608
- Joined: 27 Jan 2007, 16:30
- Location: Kaliti
- Contact:
-
- Member+
- Posts: 9325
- Joined: 15 Sep 2013, 16:00
Re: Shocking! : USAID : የዓብይ አህመድ መንግሥት የሌባ መንግሥት ነው
Last edited by sun on 08 Jun 2023, 21:34, edited 1 time in total.
-
- Senior Member
- Posts: 12608
- Joined: 27 Jan 2007, 16:30
- Location: Kaliti
- Contact: