-
- Member
- Posts: 1600
- Joined: 30 Jul 2014, 12:46
ሰዎች ነን የምትሉ ኦሮሞች ካላችሁ፥ ሳይረፍድባችሁ ድምፃችሁን የምታሰሙበት ሰዓት አሁን ነው። ጸጥ ለጥ ብላችኋል። በዐብይ ምክንያት፥ ሌላው ኢትዮጵያዊ ለወደፊት የዕሳት ፍም እየከመረላችሁ ነው
ሰዎች ወይም ኢትዮጵያውያን ነን የምትሉ ኦሮሞች ካላችሁ፥ ሳይረፍድባችሁ ድምፃችሁን የምታሰሙበት ሰዓት አሁን ነው። በጣም ጸጥ ለጥ ብላችኋል። በዐብይ ምክንያት፥ ሌላው ኢትዮጵያዊ ለወደፊት የዕሳት ፍም እየከመረላችሁ ነውና