Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
tarik
Senior Member+
Posts: 33275
Joined: 26 Feb 2016, 13:04

Col.Demeke Told Pink Hammer,"Don't Waste Ur Time 2 Come 2 Welqait",We Won't Take Back Criminal Agames!!! WEEY GUUD !!!

Post by tarik » 05 Jun 2023, 17:44



Nakfa Press is with Reste Humera and

ጽባሕ ካብ መቀለ ክብገስ ተዳልዩ ዘሎ ሽርሒ ! ብሽም ተመዛበልቲ ናብ በትኦም ይመለሱ ዝብል ኣሽካዕላል !
ኮሮኔለ ደመቀ ዘወደ ፣ ብትግራይ ዝመጸ ላዕሎዋይ ተወካሊ ሕብረት ኣፍሪቃ ከም'ኡ ውን ማይክ ሃመር ናይ ወልቃይት ጸገዴ ይኩን ካልእ ከባቢታት ከም ዘይንቀበሎ ክፈልጥ ኣለዎ ክብል ኢዮ ሎሚ ምስ ናቅፋ ፕረስ ዝገበሮ ሓጺር ርክብ ገሊጹ። ከም ዝፍለጥ ናይ ጃንዳ ወያነ መጣልዒ ካርታ ኮይና ዘላ ተመዛበልቲ ናብ ቦትኦም ማለት ብናቶም ኣበሃህላ ንልሙዕ መሬት ወልቃይት ይመለሱ ዝብል ኢዩ። ኣብ 1994 ብጃንዳ ማለሊት ብሓይሊ ናይ ዝተመንዝዐ መሬት ደቡብ/ማእከል ኢትዮጲያ (ወሎ)፡ ከም'ኡ ዉን ምዕራብ ወገን (ጸለምቲ፡ ወልቃይት፡ ጸጌደ፡ ሕሞራ)፡ ዳግም ንማለሊት ክግዘም ላዕልን ታሕትን ይብሃል ኣሎ ብስርዓት ዋሺንግተን !
Translation 2 amharic
==================================================================================================================
ነገ ከመቀለ ሊበገስ ያለ ቶንኮል፥ በተፋናቂዮች ስም የበታቸው አንድመለሱ ሚባል ኣላጋጭ።
ኮሮኔለ ደመቀ ዘወደ፥የአፍሪካ ህብረት የትግራይ ተወካይ እና የኣሜሪካ ማይክ ሃመር የወልቃይት ፀገዴንም ሆነ ሌላ አካባቢ እንደማይቀበሉ ማወቅ አለባቸው ሲሉ ለናቅፋ ፕሬስ ዛሬ በሰጡት አጭር ቃለ ምልልስ ተናግረዋል። እንደሚታወቀው የወያኔ አንባገነን የማታለል ካርታ የተፈናቀሉትን ወደ ቦታቸው መመለስ ነው የወልቃይትን ለም መሬት። በ1994 በማሊሊት በግፍ የተነጠቀው የደቡብ/የመካከለኛው ኢትዮጵያ (ወሎ)፣ የምዕራቡ በኩል (ፀለምቲ፣ ወልቃይት፣ ፀገዴ፣ ህሞራ) መሬት በዋሽንግተን መንግስት እንደገና ተይዟል እየተባለ ነው። በማላሊት!