Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
TGAA
Member+
Posts: 5619
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

ሺመልስ 19 ባንክ ዘራፊውን የአማራ ሕፃንና ሴት አራጁን ጃልመሮ አስታጥቆ ለድርድር ይጠራል በአድ ን

Post by TGAA » 04 Jun 2023, 07:12

ከአብይ ጋር ሆኖ የ አማራ መታረድን አስቆማለሁ ያለውን ኢትዮጵያዊ ጀግና ያሳድዳል. ካለበአዴን አርዳታ የሺመልስ ወታደ ሮች እውሮች ናቸው ::ባንዳ በአድኖች በህይወት ያለው ቀርቶ የተጨፈጨፉትም አማሮች ይፋረዷችሁአል.. ዘርምንዘራችሁን ዋ!

tolcha
Member
Posts: 3585
Joined: 27 Feb 2013, 16:51

Re: ሺመልስ 19 ባንክ ዘራፊውን የአማራ ሕፃንና ሴት አራጁን ጃልመሮ አስታጥቆ ለድርድር ይጠራል በአድ ን

Post by tolcha » 04 Jun 2023, 07:26

TGAA wrote:
04 Jun 2023, 07:12
ከአብይ ጋር ሆኖ የ አማራ መታረድን አስቆማለሁ ያለውን ኢትዮጵያዊ ጀግና ያሳድዳል. ካለበአዴን አርዳታ የሺመልስ ወታደ ሮች እውሮች ናቸው ::ባንዳ በአድኖች በህይወት ያለው ቀርቶ የተጨፈጨፉትም አማሮች ይፋረዷችሁአል.. ዘርምንዘራችሁን ዋ!
Shut up & fight like a man; don’t whine like a little girl!!!!

TGAA
Member+
Posts: 5619
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

Re: ሺመልስ 19 ባንክ ዘራፊውን የአማራ ሕፃንና ሴት አራጁን ጃልመሮ አስታጥቆ ለድርድር ይጠራል በአድ ን

Post by TGAA » 04 Jun 2023, 07:42

When it comes to fighting Amharas can teach you ሀ ሁ.Noone is talking about the fighting the warning is for the insider traders.

gearhead
Member+
Posts: 5526
Joined: 08 Jun 2014, 16:29

Re: ሺመልስ 19 ባንክ ዘራፊውን የአማራ ሕፃንና ሴት አራጁን ጃልመሮ አስታጥቆ ለድርድር ይጠራል በአድ ን

Post by gearhead » 04 Jun 2023, 08:04

የፈጠራችሁኋቸውንና፣ የደጋገማችኋቸውን ወሸቶች በግድ እውነት ለማድረግ፣ ገዳም የመሸገውን የከተማ ልቅ እብድና፣ የፈርጣጩ የሀይለስላሴን አምላኪ፣ በጎጃም ገበሬዎች <<ኦፐሬሽን በላይ ዘለቅ>> አጸፋውን እያገኝ ነው!!

9 ለ 1 የተሸነፈን ፓለቲካ ህዝቦች ላይ ለመጫን የሚያደረገውን ጦርነትን ከኦሮሞ ጋር ኢትዮጲያዊን የሚያረጉት ጦርነት ነው ብሎ የሚለፈፈው እብዳዊ እና አሳባጅ ውሸት ያስመረረው የቀሪው የኢትዮጵያ ጀግናም ያግዘዋል!!

TGAA
Member+
Posts: 5619
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

Re: ሺመልስ 19 ባንክ ዘራፊውን የአማራ ሕፃንና ሴት አራጁን ጃልመሮ አስታጥቆ ለድርድር ይጠራል በአድ ን

Post by TGAA » 04 Jun 2023, 15:04

አቶ ጊር ሄድ ፤ የአንተ አይነቱ ሁለት የወያኔ ግራ እግር እንደ ጎማ ጫማ ያጠለቀ ሰው ሀሰትን ይዞ ከመሸናከፉ አይወጣም ፤ ውሸትን በመደጋገም እውነት ማድረግ ቢችል ኖሮ ሸንካላው ወያኔ አሁን ያለበት ቦታ ተሸናክሎ ፤ተዋርዶ ኦሮሙማን ጫማ እየሳመ ነፍስ ለመዝራት ባልተወተረተረ ነበር፡ስለዚህ ስለእውሸት ሰበካህን አቁምና እውነቱን እንዳለ እየው፤ ገዳም መሸገ ፤ ፍርጣጪ ፤ የሀይለሰላሴ አምላኪ ፤እብድ እያልክ የቅጽል ጋጋታህ እውነታውን አይቀይረውም ፤ አማራ አመራር እስከሚወልድና ጉዞውን እስኪያስተካክል ነው እንጂ 45 ሚሊ ህዝብ መናበብ ሲጀምር ማንም ምድራዊ ሀይል በሰላም እንጂ በጥሮነት ሊግጥመው አይችልምም አይሞክርምም ፡፡ ወያኔ ስልጣን ላይ በነበረበት ወቅት የኢትዮጵያ ወታደር ማለት በወያኔ የሚመራ ፤ የወያኔን ፖለቲካ የሚያራምድ፤ ወታደር ነው 90% አመራሩ ወያኔ ከሆነ ወታደሩ የኢትዮጵያ ነው ማለት አይቻልም ፤ ለዚህምዘም ነው አልታዘዝ ሲል ወያኔ በተኛበት ያረደው ፤ ስለዚህ አሁን ደግሞ ዘማቹ አዝማቹ የኦሮሞን ፖለቲካ እንጂ ብሄራዊ አጀንዳ የሊለው ወታደር ሲዘመት ፤ በወያኔ ስታረድ አብሮ የዘመተዉን ህብረተሰብ ፤ የራሱን ከመከላከልና ማንም ህብረተሰብ ላይ ያልዘመተ ህብረተሰ፤ ዘር ማጥፋት ዘመቻ በግራና ቀኝ የሚካሄድበት ህብረተሰብ ላይ ፤ መንግስት አማራን ሳይካፍል ወይም የአማራውን ስጋት እንዳ አጀንዳ ሳይዘይ ከጠላቶቹ ጋር እየተጣቀሰ አማራ ላይ የሚያሴር መንግስት ከወያኔና ኦነግን ተቃቅፎ አማራ ላይ እየዘመተ ነው ፤ ነገር ግን "What doesn't kill you, makes you stronger " አማራ እንደበፊቱ እላዩ ላይ የምትረማመደበት አይደለም ፤ ሁሉም ለራሱ ሲል የሚገባውን ቦታ እንዲይዝ ያደርጋል ፡፡ ወያኔም ባለህ ህዝብና ባለው መጠን ቦታዎን ይይዛል ኦሮሞውም አማራውን ሁሉም ኢትዮጵያዊ የሚገባውን ቦታ ይይዝላ ፡ 5% 90% የምይዝበት ወይም አሁን 35% 90% የሚይዝበት ግዜ ያከትማል ፤ ያንን ለማድረግ ግን የሀይል መመጣጠን ያስፈልጋል ፤ ወደድክም ጠላይህም ያ ነው እየሆነ ያለው ፤

Post Reply