Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
DefendTheTruth
Member+
Posts: 9755
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

አብርሆት

Post by DefendTheTruth » 02 Jun 2023, 17:25

ሀይለስላሴም መጡ ና ትምህርት አስጀመሩ፣
መንግስቱም መጡ ና ንብረት አስወረሱ
መለስም መጡ ና ትምህርት አዳከሙ፣
አብዪም መጡ ና ትምህርትን መልሶ አነሱ፣
ኢትዮጵያን መሸነፍ በትምህርት ብቻ ነዉ ብሎም ተነበዩ።


sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: አብርሆት

Post by sarcasm » 02 Jun 2023, 17:38

DefendTheTruth wrote:
02 Jun 2023, 17:25
መለስም መጡ ና ትምህርት አዳከሙ፣
አብዪም መጡ ና ትምህርትን መልሶ አነሱ፣
Really?!

የኢህአዴግ ትምህርትና የብልጽግና ላይብረሪ ወግ ....

By Finfinne Times


ኢህአዴግ 52 ዩኒቨርስቲዎችን ገንብቷል። በእነዚህ ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ቢያንስ ከሶስት በላይ ትላልቅ ቤተመፅሀፍቶች ይኖሩታል። በመላው ሀገሪቱ የተገነቡ ቁጥራቸው ከ100 ሺህ በላይ የሚሆኑ አንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የሙያ ማሰልጠኛ ተቋማት አይረሱም።

በዘመነ ኢህአዴግ ከተሰሩ መሰረተ ልማቶች በተለይ በትምህርትና በጤና ዘርፎች የተከናወኑ ስራዎች አስደናቂ ነበሩ።

በ2010 አመተ ልደት በተደረገ ጥናት በኢትዮጵያ ከ30 ሚሊዮን በላይ ዜጎች በትምህርት ገበታ ላይ እንደሚገኙ ይፋ ሆኖ ነበር። በዘመነ ኢህአዴግ በተለይ ከ2003 በኃላ በአመት በአማካይ ከ100 እስከ 300 ሺህ ተማሪዎች ከመንግሥት ዩኒቨርስቲዎች በተለያዩ ሙያዎች ተመርቀው ይወጡ ነበር።

ካለው የህዝብ ቁጥር ከተጨባጭ የሀገራችን ሁኔታ አንፃር የትምህርት ተደራሽነት ላይ ትኩረት አድርጎ ቀስ በቀስ ወደ ትምህርት ጥራት ማተኮር አስፈላጊ ነበር። ኢህአዴግም በጨለማው 27 አመታት ውስጥ ይህንን በተግባር አሳክቶታል።

በእነዚህ ሂደቶች የትምህርት ፖሊሲን ጨምሮ የገጠሙ የተለያዩ ችግሮች ቢኖሩም ለአንድ ሀገር የእድገት መሰረት የሆነው ትምህርት ላይ ታሪክ በፍፁም የማይረሳው ስራዎች ተሰርተዋል።

ኢህአዴግ መሃይም ያልተማረ ፥ የደነዘዘ ምንም አይነት ጠቀሜታ የሌለው ትውልድ አፍርቷል ብለው ጭፍኖች ሲናገሩ እገረማለሁ። ትምህርትን ያስፋፋና በነፃ ያቀረበ መንግስት ላይ ትውልድን በመግደል ሲታማ እስቃለሁ።

የትምህርት ጥራት ፖሊሲው ፥ የሚያጋጥሙ አሉታዊ ተግዳሮቶች .. ወዘተ ይኖራሉ። ነገር ግን እጁን እየቆጠረ ሂሳብ የሚሰራ ፥ ትምህርት ምን እንደሆነ የማይታወቅበት ፥ ትምህርት ቤቶች ያልነበሩት አካባቢዎች ላይ ቢያንስ ቢያንስ አንድ ትውልድ እስከ አስረኛ ክፍል እንዲማር አድርጓል።

በእርግጥ ኢህአዴግ ጥቂት የመሃል ሀገር ሰዎች ልብ ወለድ የሚያነቡበትና የሚዝናኑበት ላይብረሪ አልሰራም ይሆናል። ነገር ግን መላው የኢትዮጵያ ብሔረሰቦች እንዲማሩ ያስቻለ የትምህርት ተደራሽነትና የእውቀት አብርሆት እንዲፈነጥቅ ያደረገ አስደናቂ ስራዎችን ሰርቷል። ማንም ቢክድ ታሪክ ግን በፍጹም አይክደውም !!

Finfinne Times
Please wait, video is loading...

DefendTheTruth
Member+
Posts: 9755
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: አብርሆት

Post by DefendTheTruth » 03 Jun 2023, 07:29

sarcasm wrote:
02 Jun 2023, 17:38
DefendTheTruth wrote:
02 Jun 2023, 17:25
መለስም መጡ ና ትምህርት አዳከሙ፣
አብዪም መጡ ና ትምህርትን መልሶ አነሱ፣
Really?!

የኢህአዴግ ትምህርትና የብልጽግና ላይብረሪ ወግ ....

By Finfinne Times


ኢህአዴግ 52 ዩኒቨርስቲዎችን ገንብቷል። በእነዚህ ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ቢያንስ ከሶስት በላይ ትላልቅ ቤተመፅሀፍቶች ይኖሩታል። በመላው ሀገሪቱ የተገነቡ ቁጥራቸው ከ100 ሺህ በላይ የሚሆኑ አንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የሙያ ማሰልጠኛ ተቋማት አይረሱም።

በዘመነ ኢህአዴግ ከተሰሩ መሰረተ ልማቶች በተለይ በትምህርትና በጤና ዘርፎች የተከናወኑ ስራዎች አስደናቂ ነበሩ።

በ2010 አመተ ልደት በተደረገ ጥናት በኢትዮጵያ ከ30 ሚሊዮን በላይ ዜጎች በትምህርት ገበታ ላይ እንደሚገኙ ይፋ ሆኖ ነበር። በዘመነ ኢህአዴግ በተለይ ከ2003 በኃላ በአመት በአማካይ ከ100 እስከ 300 ሺህ ተማሪዎች ከመንግሥት ዩኒቨርስቲዎች በተለያዩ ሙያዎች ተመርቀው ይወጡ ነበር።

ካለው የህዝብ ቁጥር ከተጨባጭ የሀገራችን ሁኔታ አንፃር የትምህርት ተደራሽነት ላይ ትኩረት አድርጎ ቀስ በቀስ ወደ ትምህርት ጥራት ማተኮር አስፈላጊ ነበር። ኢህአዴግም በጨለማው 27 አመታት ውስጥ ይህንን በተግባር አሳክቶታል።

በእነዚህ ሂደቶች የትምህርት ፖሊሲን ጨምሮ የገጠሙ የተለያዩ ችግሮች ቢኖሩም ለአንድ ሀገር የእድገት መሰረት የሆነው ትምህርት ላይ ታሪክ በፍፁም የማይረሳው ስራዎች ተሰርተዋል።

ኢህአዴግ መሃይም ያልተማረ ፥ የደነዘዘ ምንም አይነት ጠቀሜታ የሌለው ትውልድ አፍርቷል ብለው ጭፍኖች ሲናገሩ እገረማለሁ። ትምህርትን ያስፋፋና በነፃ ያቀረበ መንግስት ላይ ትውልድን በመግደል ሲታማ እስቃለሁ።

የትምህርት ጥራት ፖሊሲው ፥ የሚያጋጥሙ አሉታዊ ተግዳሮቶች .. ወዘተ ይኖራሉ። ነገር ግን እጁን እየቆጠረ ሂሳብ የሚሰራ ፥ ትምህርት ምን እንደሆነ የማይታወቅበት ፥ ትምህርት ቤቶች ያልነበሩት አካባቢዎች ላይ ቢያንስ ቢያንስ አንድ ትውልድ እስከ አስረኛ ክፍል እንዲማር አድርጓል።

በእርግጥ ኢህአዴግ ጥቂት የመሃል ሀገር ሰዎች ልብ ወለድ የሚያነቡበትና የሚዝናኑበት ላይብረሪ አልሰራም ይሆናል። ነገር ግን መላው የኢትዮጵያ ብሔረሰቦች እንዲማሩ ያስቻለ የትምህርት ተደራሽነትና የእውቀት አብርሆት እንዲፈነጥቅ ያደረገ አስደናቂ ስራዎችን ሰርቷል። ማንም ቢክድ ታሪክ ግን በፍጹም አይክደውም !!

Finfinne Times
Please wait, video is loading...
ታርክ ግን በፍፁም አይክደዉም? really?

ታርክ መስረጃ ላይ ነዉ የምመሰረተዉ ወይስ በልበ-ወለድ ላይ?

በልበ-ወለድ ከሆነ ይህም ፅሑፍ ታርክ ነዉ።

ምነዉ በተደራሽነት ላይ ብቻ መጠንጠን የፈለገዉ፣ ጻሓፊዉ ?

አንድ መድሃንት ሕይወትን ለማዳን የተፈለገዉን ጥራት ልኖርዉ ይገባል። መድሃኒቱን በገፍ ስለሰጣህ ብቻ ሕይወቱን ማትረፍ አትችልም።

EPRDF killed the nation, for the simple reason that a mass of illitrate and semi-illitrate citizens can't cope with the current day global challenges.
They created a citizen which went through the doors of schools but came out empty headed, just made it more delusional. It didn't even understand the difference between going to schools and learning in the schools.

EPRDF and its main component, the Dedebit Wurgachi, openly declared "we don't want quality, quantity is enough for us".

You can go back now and ask yourself about what "the educated mass could do in the absence of the needed quality"? Then you will get the short answer for the long essay you posted here.

Yes, one library is not enough for the mass of over 100 millions, it is just the beginning to build on and emulate it to other places. For that this is a good starting and as such deserves the appreciation, not denial without providing a single convincing argument for that.

Post Reply