Please wait, video is loading...
-
- Senior Member+
- Posts: 33729
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
ይድረስ ለአቶ ታዬ ደንድአ:- ስም ያላካተተው "የታፈነዉ ጠጣር እዉነት ..." ምን ጥቅም አለው?
ስም ያልውጣለት ሌባ የት ምድር ይኖራል? አለባብሰው ቢያርሱ በአረም ይመለሱ!
-
- Senior Member+
- Posts: 33729
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: ይድረስ ለአቶ ታዬ ደንድአ:- ስም ያላካተተው "የታፈነዉ ጠጣር እዉነት ..." ምን ጥቅም አለው?
የኦሮሞ ሕዝብ በስማችን አትነግዱ የሚል ድምጽ መቼ ነው የሚያሰማው? ለሌሎች እንኳ ባይሆን የራሱን ስም ለመጠበቅ! የሕወሃትና የትግራይ ሕዝብ ሁኔታ አይነት ሙዚቃ ተደገመብን ልበል?!
-
- Member
- Posts: 2820
- Joined: 09 Jan 2022, 13:05
Re: ይድረስ ለአቶ ታዬ ደንድአ:- ስም ያላካተተው "የታፈነዉ ጠጣር እዉነት ..." ምን ጥቅም አለው?
Wo! unless there is something in the background that protects Mr Taye, it is a suicide attempt.
the message is clearly pointed at con artist Abiye Ahmed Ali. Is it sincere or a ploy? Abiye Ahmed Ali is capable of tricks of this magnitude.
the message is clearly pointed at con artist Abiye Ahmed Ali. Is it sincere or a ploy? Abiye Ahmed Ali is capable of tricks of this magnitude.
-
- Senior Member+
- Posts: 30901
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Re: ይድረስ ለአቶ ታዬ ደንድአ:- ስም ያላካተተው "የታፈነዉ ጠጣር እዉነት ..." ምን ጥቅም አለው?
በትክክል!
ትላንት የአቶ ታዬን ሃሳብ በጥያቄ ምልክት ነበር ያስቀምጥኩት! ዛሬ መልሱን ሰጠኝ። ወያኔ ኢትዮጵያን ለ27 አመት ሲያፈር አንድ ቀን ወጥቶ የራሱን ልጆች እረፉ ብሎ የማያውቀው ትግሬ በመደጋገም የትግሬ ሕብና ትህነግ ደብላቹ አትውቀሱ ይሉን ነበር ። ፈረንጆች ባድ ኮፕ ጉድ ኮፕ ይሉታል ።
የት አለ በሰፊው የወረሞ ምድር አቢይና ሺመልስ ኢትዮጵያን እያፈረሱ፣ የወረሞን ሕዝብ ስም እያጎደፉ ስለሆነ ባስቸኳይ ከስልጣን ይውረዱ ብለው የሚታገሉት ። አይደለም አቢይና ሺምለስ የታለ ሸኔ ይህን ሁሉ ሲፈጽም የኦሮሞ ሕዝብ መርራን ጨምሮ ሰልፍ እየወጡ ይህ ሁሉ ግፍ በወረሞ ስም አይካሄድ እያሉ ሚቃወሙት !
ስለዚህ ባስቸኳ ለታዬ ደንዳ ትክክለኛ ምላሽ መስጠት ያስፈልጋል ። የምር ኢትዮጵያዊ ቅዋሜ ካለው የሱ ዋና ስራ የራሱን ሕዝብ ለጸረ አቢይ ቅዋሜ መጥራት ነው ያለበት ። እራሱም ስራ መልቀቅ አለበት ። ያቢይ ሚኒስቴር ሆኖ ይህን ሸወዳ ባይሞክር ይሻለዋል! ቁማር የመትለዋ ቃል አልገባችኝም? ምንድን ነው ቁማሩ?
ትላንት የአቶ ታዬን ሃሳብ በጥያቄ ምልክት ነበር ያስቀምጥኩት! ዛሬ መልሱን ሰጠኝ። ወያኔ ኢትዮጵያን ለ27 አመት ሲያፈር አንድ ቀን ወጥቶ የራሱን ልጆች እረፉ ብሎ የማያውቀው ትግሬ በመደጋገም የትግሬ ሕብና ትህነግ ደብላቹ አትውቀሱ ይሉን ነበር ። ፈረንጆች ባድ ኮፕ ጉድ ኮፕ ይሉታል ።
የት አለ በሰፊው የወረሞ ምድር አቢይና ሺመልስ ኢትዮጵያን እያፈረሱ፣ የወረሞን ሕዝብ ስም እያጎደፉ ስለሆነ ባስቸኳይ ከስልጣን ይውረዱ ብለው የሚታገሉት ። አይደለም አቢይና ሺምለስ የታለ ሸኔ ይህን ሁሉ ሲፈጽም የኦሮሞ ሕዝብ መርራን ጨምሮ ሰልፍ እየወጡ ይህ ሁሉ ግፍ በወረሞ ስም አይካሄድ እያሉ ሚቃወሙት !
ስለዚህ ባስቸኳ ለታዬ ደንዳ ትክክለኛ ምላሽ መስጠት ያስፈልጋል ። የምር ኢትዮጵያዊ ቅዋሜ ካለው የሱ ዋና ስራ የራሱን ሕዝብ ለጸረ አቢይ ቅዋሜ መጥራት ነው ያለበት ። እራሱም ስራ መልቀቅ አለበት ። ያቢይ ሚኒስቴር ሆኖ ይህን ሸወዳ ባይሞክር ይሻለዋል! ቁማር የመትለዋ ቃል አልገባችኝም? ምንድን ነው ቁማሩ?
-
- Member+
- Posts: 9899
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: ይድረስ ለአቶ ታዬ ደንድአ:- ስም ያላካተተው "የታፈነዉ ጠጣር እዉነት ..." ምን ጥቅም አለው?
Taye is telling you that you are part of the problem, not part of the solution. Slow down, with lady Gossiping.Horus wrote: ↑29 May 2023, 17:06በትክክል!
ትላንት የአቶ ታዬን ሃሳብ በጥያቄ ምልክት ነበር ያስቀምጥኩት! ዛሬ መልሱን ሰጠኝ። ወያኔ ኢትዮጵያን ለ27 አመት ሲያፈር አንድ ቀን ወጥቶ የራሱን ልጆች እረፉ ብሎ የማያውቀው ትግሬ በመደጋገም የትግሬ ሕብና ትህነግ ደብላቹ አትውቀሱ ይሉን ነበር ። ፈረንጆች ባድ ኮፕ ጉድ ኮፕ ይሉታል ።
የት አለ በሰፊው የወረሞ ምድር አቢይና ሺመልስ ኢትዮጵያን እያፈረሱ፣ የወረሞን ሕዝብ ስም እያጎደፉ ስለሆነ ባስቸኳይ ከስልጣን ይውረዱ ብለው የሚታገሉት ። አይደለም አቢይና ሺምለስ የታለ ሸኔ ይህን ሁሉ ሲፈጽም የኦሮሞ ሕዝብ መርራን ጨምሮ ሰልፍ እየወጡ ይህ ሁሉ ግፍ በወረሞ ስም አይካሄድ እያሉ ሚቃወሙት !
ስለዚህ ባስቸኳ ለታዬ ደንዳ ትክክለኛ ምላሽ መስጠት ያስፈልጋል ። የምር ኢትዮጵያዊ ቅዋሜ ካለው የሱ ዋና ስራ የራሱን ሕዝብ ለጸረ አቢይ ቅዋሜ መጥራት ነው ያለበት ። እራሱም ስራ መልቀቅ አለበት ። ያቢይ ሚኒስቴር ሆኖ ይህን ሸወዳ ባይሞክር ይሻለዋል! ቁማር የመትለዋ ቃል አልገባችኝም? ምንድን ነው ቁማሩ?
Can't you read something, or what?
እጅግ አደገኛ የኦሮሞ ጥላቻ ተደጋግሞ ሲሰራጭ ይሰማል:
-
- Senior Member+
- Posts: 33729
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: ይድረስ ለአቶ ታዬ ደንድአ:- ስም ያላካተተው "የታፈነዉ ጠጣር እዉነት ..." ምን ጥቅም አለው?
Only if Taye Dendea is deaf to these voices of Oromuma politicians might he claim such a case.DefendTheTruth wrote: ↑29 May 2023, 17:40Taye is telling you that you are part of the problem, not part of the solution. Slow down, with lady Gossiping.Horus wrote: ↑29 May 2023, 17:06በትክክል!
ትላንት የአቶ ታዬን ሃሳብ በጥያቄ ምልክት ነበር ያስቀምጥኩት! ዛሬ መልሱን ሰጠኝ። ወያኔ ኢትዮጵያን ለ27 አመት ሲያፈር አንድ ቀን ወጥቶ የራሱን ልጆች እረፉ ብሎ የማያውቀው ትግሬ በመደጋገም የትግሬ ሕብና ትህነግ ደብላቹ አትውቀሱ ይሉን ነበር ። ፈረንጆች ባድ ኮፕ ጉድ ኮፕ ይሉታል ።
የት አለ በሰፊው የወረሞ ምድር አቢይና ሺመልስ ኢትዮጵያን እያፈረሱ፣ የወረሞን ሕዝብ ስም እያጎደፉ ስለሆነ ባስቸኳይ ከስልጣን ይውረዱ ብለው የሚታገሉት ። አይደለም አቢይና ሺምለስ የታለ ሸኔ ይህን ሁሉ ሲፈጽም የኦሮሞ ሕዝብ መርራን ጨምሮ ሰልፍ እየወጡ ይህ ሁሉ ግፍ በወረሞ ስም አይካሄድ እያሉ ሚቃወሙት !
ስለዚህ ባስቸኳ ለታዬ ደንዳ ትክክለኛ ምላሽ መስጠት ያስፈልጋል ። የምር ኢትዮጵያዊ ቅዋሜ ካለው የሱ ዋና ስራ የራሱን ሕዝብ ለጸረ አቢይ ቅዋሜ መጥራት ነው ያለበት ። እራሱም ስራ መልቀቅ አለበት ። ያቢይ ሚኒስቴር ሆኖ ይህን ሸወዳ ባይሞክር ይሻለዋል! ቁማር የመትለዋ ቃል አልገባችኝም? ምንድን ነው ቁማሩ?
Can't you read something, or what?
እጅግ አደገኛ የኦሮሞ ጥላቻ ተደጋግሞ ሲሰራጭ ይሰማል:
-
- Member
- Posts: 2820
- Joined: 09 Jan 2022, 13:05
Re: ይድረስ ለአቶ ታዬ ደንድአ:- ስም ያላካተተው "የታፈነዉ ጠጣር እዉነት ..." ምን ጥቅም አለው?
Back to Taye Denda.
What is his motive behind sending out a message towards a hidden target.
Is it a criticism against a certain group of people in the PP administration? Who?
Or is it directed to Abiye Ahmed Ali and entourage?
Or is it a call for the Oromo people to rise up and defend its name and interests against the PP mafia group?
Taye Denda has to come up clean with a better explanation. We are tired of being conned.
The ball is in his court.
What is his motive behind sending out a message towards a hidden target.
Is it a criticism against a certain group of people in the PP administration? Who?
Or is it directed to Abiye Ahmed Ali and entourage?
Or is it a call for the Oromo people to rise up and defend its name and interests against the PP mafia group?
Taye Denda has to come up clean with a better explanation. We are tired of being conned.
The ball is in his court.
-
- Senior Member+
- Posts: 30901
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Re: ይድረስ ለአቶ ታዬ ደንድአ:- ስም ያላካተተው "የታፈነዉ ጠጣር እዉነት ..." ምን ጥቅም አለው?
አቶ አቢይ አህመድ እና ሺመልስ የነደፉት እቅድ ብልሹና የማይሰራ፣ ከኢትዮጵያ ታሪክና ሪያሊቲ ጋር እማይሄድ ምናብ እስከ ሆነ ድረስ የታዬ ሞቲቭና ትችት ፋይዳ ቢስ ነው ።
ኦሮሞ መከፋፈል ባለበት ማህበራዊ፣ ሃይማኖታዊ፣ ፖለቲካዊና እና ርዕዮታዊ ስብራቶች መሰረት እየታከፋፈለ ነው ። አለም ሳይንስ አለው! ግለሰብ ወይ ቡድኖች ተነስተው በባዶ ምናባቸው የሚነዱት ነገር አይደለም ። ወረሞ አንድ የጎሳ ማንነት የለውም፣ አንድ የካልቸር ማንነት የለውም፣ አንድ የሃይማኖት ወይም የእምነት ማንነት የለውም፣ አንድ የፖለቲካ ማንነት የለውም ፣ አንድ የአይዲዮሎጂ ማንነት የለውም ። ዛሬ ላይ ኦሮሞ አይደለም የነዚህ የኢኮኖሚ ኮሚኒቲ እንኳን አይደለም ። እራሱ ይህ ነው የሚባል ቅርጸ ህልውና ሳይኖረው አይደለም ኢትዮጵያን እራሱን ሊያደራጅ አይችልም ። ይህ ዝብርቅና ውጥንቅጥ ነው እልቁ መሳፍርት የወረሞ ፖሊቲከኞች ይህና ያንን የሚዘባርቁት! ኢትዮጵያዊ ማድረግ ያለበት እራሱን አደራጅቶ እነዚህ ዝብርቆችን ማስወገድና ወደ ቤታቸው ተመልሰው ማን እንደ ሆኑ እራሳቸውን ዲፋይን ማድረጊያ የጥሞና ግዜ መስጠት ነው!
ኦሮሞ መከፋፈል ባለበት ማህበራዊ፣ ሃይማኖታዊ፣ ፖለቲካዊና እና ርዕዮታዊ ስብራቶች መሰረት እየታከፋፈለ ነው ። አለም ሳይንስ አለው! ግለሰብ ወይ ቡድኖች ተነስተው በባዶ ምናባቸው የሚነዱት ነገር አይደለም ። ወረሞ አንድ የጎሳ ማንነት የለውም፣ አንድ የካልቸር ማንነት የለውም፣ አንድ የሃይማኖት ወይም የእምነት ማንነት የለውም፣ አንድ የፖለቲካ ማንነት የለውም ፣ አንድ የአይዲዮሎጂ ማንነት የለውም ። ዛሬ ላይ ኦሮሞ አይደለም የነዚህ የኢኮኖሚ ኮሚኒቲ እንኳን አይደለም ። እራሱ ይህ ነው የሚባል ቅርጸ ህልውና ሳይኖረው አይደለም ኢትዮጵያን እራሱን ሊያደራጅ አይችልም ። ይህ ዝብርቅና ውጥንቅጥ ነው እልቁ መሳፍርት የወረሞ ፖሊቲከኞች ይህና ያንን የሚዘባርቁት! ኢትዮጵያዊ ማድረግ ያለበት እራሱን አደራጅቶ እነዚህ ዝብርቆችን ማስወገድና ወደ ቤታቸው ተመልሰው ማን እንደ ሆኑ እራሳቸውን ዲፋይን ማድረጊያ የጥሞና ግዜ መስጠት ነው!