Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Zmeselo
Senior Member+
Posts: 33606
Joined: 30 Jul 2010, 20:43

Debritz, is restless!

Post by Zmeselo » 29 May 2023, 13:07



ትርጉም -
የራስን ዕድል በራስ የመወሰን መብትን መነሻ በማድረግ፡ በቶሎ ወደ ምርጫ መግባት አለብን፡፡ ለሰላም ሲባል፡ የነበረው ፈርሷል፡፡የትግራይ ህዝብ፡ በመረጠው መሪ ነው መተዳደር ያለበት፡፡ ት.ህ.ነ.ግ.ም ቢሆን፡ እንዲሁ:: ስለዚህ፡ [በጌታቸው ረዳ የሚመራው] የግዜያዊ አስተዳደሩ በውሉ መሰረት ከ 6 እስከ 12 ወር ብቻ ነው የሚለው፡፡ ግዜያዊ አስተዳደሩ፡ በዚህ የግዜ ሰሌዳ ውስጥ ነው ስራውን የሚያከናውነው፡፡ መጨረስ የሚችለውን ጉዳይ ብቻ ያከናውናል፤ መጨረስ ያልቻለውን ደግሞ [ለሚመጣው አስተዳደር] ያስተላልፋል፡፡


የደብረፂዮን እና አለም ገብረዋህድ ቡድን፡ ልክ እንደ ቤት ክራይ ሰብሳቢ፡ ጌታቸው ረዳ በሄደበት እየተከተሉ 5 ወር ቀርቶሃል 6 ወር እያሉ ማስፈራራቱን ምን አመጣው? ለሰላም እንዳልሆነ መቼም፡ ከሆኔታው መረዳት አይዳግትም፡፡ ለሌላ ዙር ብጥብጥ እየተዘጋጁ ሞሆኑን፡ ማየት የተሳነው ካለ ... Courtesy: @tesfanews



Temt
Member+
Posts: 5279
Joined: 04 Jun 2013, 22:23

Re: Debritz, is restless!

Post by Temt » 29 May 2023, 13:10

ኢትዮጵያውያን በኣስመራ!

sesame
Member+
Posts: 5875
Joined: 28 Feb 2013, 17:55

Re: Debritz, is restless!

Post by sesame » 29 May 2023, 16:08

DebrtiS is scared because he is aware that the public mood in Chigray has turned against the TPLF thugs. The longer the situation continues as it is now, the more probable that Chigrayans will want accountability. He sees the possibility that the people will drag his body and dangle it from the tallest tree.

Abe Abraham
Senior Member
Posts: 14412
Joined: 05 Jun 2013, 13:00

Re: Debritz, is restless!

Post by Abe Abraham » 29 May 2023, 23:08


ትርጉም ፥ ብትግርኛ

ንሰላም ተባሂሉ እቲ ዝነበረ ምምሕዳር እኳ እንተፈረሰ ህዝቢ ትግራይ ብዝመረጾ እምበር - ዋላ ህወሓት ትኹን - ብዘይመረጾ ክማሓደር ስለ ዘይብሉ ፡ መሰል ርእሰ-ወሳነ መበገሲ ብምግባር ፡ ብቕልጡፍ ናብ ምርጫ ክንኣቱ ናይ ግድን ይኸውን ።

ስለዚ ብመሰረት ሰነድ ጉባኤ ዕድመ ናይ ግዚያዊ ምምሕዳር ካብ 6-12 ኣዋርሕ ስለ ዝተወሰነ እቲ ግዚያዊ ምምሕዳር ነቲ ክፍጽሞ ዝኸኣለ ዕማማት ፈጺሙ ነቲ ዝተረፈ ድማ ናብ 'ቲ ብምርጫ ዝቐውም ሓድሽ ምምሕዳር ከማሓላልፍ ይግባእ ።

ኣቦ-ወንበር ህወሓት ብጻይ ዶክተር ደብረ-ጽዮን ገብረ-ሚካኤል



Post Reply