Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
union
Member+
Posts: 6263
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

ጎጃም ሆስፒታሎች በኦነግ ቁስለኞች ተሞሉ። አማርኛ የማይችሉ ብዙ ናቸው!

Post by union » 28 May 2023, 10:38

ምን ይሻላል

አማርኛ የማናገሩት ምን ያህል ከእውነተኛ መረጃ የራቁ እንደሆነ አስቡት። እያስገቡ ይማግዷቸዋል እንደ ጉድ

Abere
Senior Member
Posts: 11032
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ጎጃም ሆስፒታሎች በኦነግ ቁስለኞች ተሞሉ። አማርኛ የማይችሉ ብዙ ናቸው!

Post by Abere » 28 May 2023, 11:12

:mrgreen:

ወረሙማ ዶክተር እና ነርስ ይላክላቸው እንጅ።

ወይም ከዚህ ፎረም ላይ ያሉ ወረሙማ ተከፋዮች በአስተርጓሚነት ተቀጥረው ይሂዱ የተሻለ ክፍያ ያገኛሉ።


አንበሳ እስክንድር፣
እጓለ አንበሳ እንዘ ትጥሕር፣
እምእርአይከ ትኀጠኒ ምድር።

ትርጉም

አንበሳ እስክንድር
የአንበሳ ደቦል የሆንህ አንተ ስታገሳ፤
ሰማይ ምድር ትዋጠኝ።
union wrote:
28 May 2023, 10:38
ምን ይሻላል

አማርኛ የማናገሩት ምን ያህል ከእውነተኛ መረጃ የራቁ እንደሆነ አስቡት። እያስገቡ ይማግዷቸዋል እንደ ጉድ

Post Reply