Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ከ1.5 ትሪሊዮን ብር በላይ ጉዳትና ኪሳራ ማድረሱን መንግሥት ይፋ አደረገ

Post by sarcasm » 26 May 2023, 08:36

https://www.ethiopianreporter.com/118763/

ሦስት ሚሊዮን ነዋሪዎች የከፋ ድህነት ውስጥ ናቸው ተብሏል

ከአጠቃላይ የአካባቢዎቹ ነዋሪዎች አንድ ሦስተኛ የሚሆኑት መጎዳታቸው ተገልጿል


በሰሜን ኢትዮጵያ አካባቢዎች በተለይም ማዕከሉን በትግራይ ክልል አድርጎ ለሁለት ዓመታት በተካሄደውና በሌሎች የተወሰኑ አካባቢዎች በነበረው ጦርነት፣ ከ1.5 ትሪሊዮን ብር በላይ የሚገመት ጉዳትና ኪሳራ በአገር ላይ መድረሱን ገንዘብ ሚኒስቴር ይፋ አደረገ።

ግንቦት 9 ቀን 2015 ዓ.ም. የገንዘብ ሚኒስቴርን የዘጠኝ ወራት የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፕላን፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ያቀረቡት ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ፣ ተቋማቸው በሰሜን ኢትዮጵያ አካባቢዎች በተካሄደው ጦርነት የደረሰውን ጉዳትና የመልሶ ግንባታ ፍላጎት የተመለከተ የዳሰሳ ጥናት (Damage and Needs Assessment) በማከናወን፣ የጥናት ውጤቱን ለመንግሥት እንዳቀረበ ተናግረዋል።

በጥናት ግኝቱ መሠረትም ያጋጠመው አጠቃላይ ጉዳትና የኢኮኖሚ ኪሳራ በአጠቃላይ 28 ቢሊዮን ዶላር እንደሚሆን ሪፖርታቸው አመላክቷል። ይህም በወቅቱ የውጭ ምንዛሪ ተመን ከ1.5 ትሪሊዮን ብር በላይ ነው።

ለቋሚ ኮሚቴው ያቀረቡት ሪፖርት ላይ ከተቀመጠው መረጃ መረዳት እንደተቻለው፣ ‹‹22 ቢሊዮን ዶላር ወይም ከጠቅላላ የአገር ውስጥ ምርት (GDP) 20.4 በመቶ የሚገመት ጉዳት›› ደርሷል።

በዚሁ ምክንያት የደረሰው የኢኮኖሚ ኪሳራ ደግሞ፣ ‹‹ስድስት ቢሊዮን ዶላር ወይም ከጠቅላላ የአገር ውስጥ ምርት (GDP) 5.5 በመቶ የሚገመት የኢኮኖሚ ኪሳራ (Economic Loss)›› መድረሱን ሪፖርቱ ያመለክታል።

ግጭትና ጦርነት በነበረባቸው አካባቢዎች ከሚገኙ ጠቅላላ ነዋሪዎች ውስጥ አንድ ሦስተኛ የሚሆኑት በጦርነቱ በቀጥታ የተጎዱ መሆናቸውን፣ ከእነዚህ ውስጥ ደግሞ ሦስት ሚሊዮን የሚሆኑት የአገሪቱ ዜጎች በጦርነቱ ምክንያት የከፋ ድህነት ውስጥ መግባታቸውንም አስረድተዋል።

ሚኒስትሩ ባቀረቡት ሪፖርት የተቀመጠው የጉዳት መጠን፣ ኢትዮጵያ ባለፉት በርካታ ዓመታት ከውጭ አበዳሪዎች ለኢኮኖሚ ልማት ተበድራ ካልመለሰችው አጠቃላይ የውጭ ዕዳ ጋር እኩል መሆኑን መረዳት ይቻላል። የገንዘብ ሚኒስቴር በየሩብ ዓመቱ ይፋ በሚያደርገው የዕዳ ሁኔታ መግለጫ መሠረት፣ ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት ያለባት አጠቃላይ የውጭ ዕዳ መጠን 28 ቢሊዮን ዶላር ነው።

በጦርነቱ የደረሰውን ጉዳት ለመቀልበስና ከጦርነት በፊት ወደነበረበት ሁኔታ ለመመለስ እንዲቻል ለአምስት ዓመታት (እ.ኤ.አ. ከ2023 እስከ 2028 ድረስ) የሚቆይ የመልሶ ማቋቋምና ግንባታ አገራዊ የዕቅድ ማዕቀፍ (Ethiopia Resilient Recovery and Reconstruction Planning Framework) መዘጋጀቱን አስረድተዋል። ለዚህ ፕሮጀክቶች ማስፈጸሚያ 20 ቢሊዮን ዶላር እንደሚያስፈልግ በዕቅድ ማዕቀፉ መመላከቱንም ገልጸዋል።

Continue reading https://www.ethiopianreporter.com/118763/
sarcasm wrote:
02 Nov 2022, 20:31
What if Abiy agreed for peace talks when the 3 AU Envoys begged him to peacefully resolve the conflict, how many lives would have been saved. How much infrastructure, resources, military equipment would have been saved?

No dialogue with TPLF, Ethiopia PM tells AU envoys

27 Nov 2020


Abiy rules out dialogue with TPLF during meeting with three AU envoys, a day after he announced ‘final phase’ of three-week conflict.




Ethiopian Prime Minister Abiy Ahmed has again ruled out dialogue with the Tigray People’s Liberation Front (TPLF) during a meeting with three African Union special envoys.

Abiy told the envoys trying to end the deadly conflict between Ethiopian troops and forces loyal to the TPLF that he is willing to speak to representatives “operating legally” in the northern Tigray region, The Associated Press news agency reported on Friday.

The meeting occurred as people fled the regional capital, Mekelle, in fear of an imminent assault after Abiy on Thursday announced the “final phase” of the three-week offensive.

In a statement issued after the meeting, Abiy’s office said the government was committed to the “protection and security of civilians” in Tigray.

There was no immediate word from the three AU envoys: Former Liberian President Ellen Johnson Sirleaf, former Mozambique President Joaquim Chissano and former South African President Kgalema Motlanthe.


https://www.aljazeera.com/news/2020/11/ ... m-abiy-ahm


Ethiopia: Govt Rejects AU Offer to Mediate Tigray Conflict

21 NOVEMBER 2020



By Aggrey Mutambo
Ethiopia on Saturday rejected a mediation offer from the African Union, with officials in Addis Ababa falling short of calling the office of the continental body's chairperson a purveyor of false news.

Hours after South African President Cyril Ramaphosa, the current AU Chairperson, appointed three ex-presidents to mediate in the Tigray conflict, Ethiopia termed reporting on the mediation fake news.

"PM Abiy Ahmed will be meeting the chairperson's special envoys to speak with them one on one," said a statement posted on the Prime Minister's official Twitter page on Saturday.

"News circulating that the envoys will be traveling to Ethiopia to mediate between the federal government and TPLF's criminal element is fake."

Those appointed

On Friday, President Ramaphosa appointed a team of 'Distinguished States Persons' to help end the conflict that has raged for the last two weeks as Ethiopian forces battle the Tigray People's Liberation Front.


https://allafrica.com/stories/202011230097.html



Fed_Up
Senior Member+
Posts: 20619
Joined: 15 Apr 2009, 10:50

Re: የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ከ1.5 ትሪሊዮን ብር በላይ ጉዳትና ኪሳራ ማድረሱን መንግሥት ይፋ አደረገ

Post by Fed_Up » 26 May 2023, 08:59

ለዚህ ሁሉ የስው እና ኢኮኖሚ ውድመት ተጠያቂው ስግብግቡ አሸባሪ ወያኔ ነው በትለይ በተለይ መሪዎቹ:: ይህን ሁሉ ያደረሰው ወያኔን አንካሳ ጥርስ አልባ የቀን ጂብ አድርጎ ማስቀመጥ በቂ ቅጣት ነው ብቻ ሳይሆን ለመላው የሞተው እና በቁሙ እየተዘረፈ በረሃብ የሚቆላው አጋሜ ኢፍትሀዊነት ነው:: ወያኔ 1.5 ትሪሊዬን ሜትር ጥልቀት ተቆፍሮ ተቀብሮ በኮንክሪት መደምደም አለበት::

sesame
Member+
Posts: 5931
Joined: 28 Feb 2013, 17:55

Re: የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ከ1.5 ትሪሊዮን ብር በላይ ጉዳትና ኪሳራ ማድረሱን መንግሥት ይፋ አደረገ

Post by sesame » 26 May 2023, 09:09


The Agames were willing to sacrifice 1,000,000 of their youth for their adventure. How much does this Agame idiot, Sarcasm, value that loss in terms of birr?

Wouldn't it have been much wiser for the TPLF thugs never to have started the war in the first place? Wouldn't it have been the right decision not to restart the war in June 2021 and then again in August 2022? What sort of cretins are they to fight until one million of their people perish?

Digital Weyane
Member+
Posts: 8535
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ከ1.5 ትሪሊዮን ብር በላይ ጉዳትና ኪሳራ ማድረሱን መንግሥት ይፋ አደረገ

Post by Digital Weyane » 26 May 2023, 10:08

ኡኛ ወያኔ አንድ ነጥብ አምሥት ትሪሊዮን ብር ጉዳት ለማድረስ ብለን አንድ ነጥብ አምሥት ሚልየን የትግራይ ወጣቶችና ህፃናት ወታደሮችን ለውክልና ጦርነት አሰልፈን አስፈጀን። ኡኛ ተጋሩ ከውክልናው ጦርነት ምን አተረፍን? :roll: :roll:

Abere
Senior Member
Posts: 11111
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ከ1.5 ትሪሊዮን ብር በላይ ጉዳትና ኪሳራ ማድረሱን መንግሥት ይፋ አደረገ

Post by Abere » 26 May 2023, 11:36

But, is the 1.5 trillion Birr loss accounted for the inflation. If not, the loss would be very substantial when taking into account of discounting the value of Birr. This the product of Ember-Tegedalay and Bahilawi Yetor Chewata :mrgreen:

union
Member+
Posts: 6386
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

Re: የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ከ1.5 ትሪሊዮን ብር በላይ ጉዳትና ኪሳራ ማድረሱን መንግሥት ይፋ አደረገ

Post by union » 26 May 2023, 11:40

The result of empty emer tegedalay :lol:

የዝቅጥት እና የድድብና ምሳሌዎች :lol:

Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4080
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ከ1.5 ትሪሊዮን ብር በላይ ጉዳትና ኪሳራ ማድረሱን መንግሥት ይፋ አደረገ

Post by Za-Ilmaknun » 26 May 2023, 12:44

You thought you would be immune from the sufferings that your war brough up on the country. Unfortuanetly, you and your folks are shouldering the brunts of these devastations. It is going to take years and generations to recover from this, assuming the country is to continue as a country, which is very doubtful. Congratulations! :mrgreen:

euroland
Member+
Posts: 7935
Joined: 08 Jun 2018, 12:42

Re: የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ከ1.5 ትሪሊዮን ብር በላይ ጉዳትና ኪሳራ ማድረሱን መንግሥት ይፋ አደረገ

Post by euroland » 26 May 2023, 16:50

Edu junta

You started the war to gain more lands and also return to Menelik palace. However, it backfired on your face.
Chigray lost half of its size PERMANENTLY , lost most of its military and political leaders AND a million plus ill trained Weyane soldiers have died.

Was this worth it??
sarcasm wrote:
26 May 2023, 08:36
https://www.ethiopianreporter.com/118763/

ሦስት ሚሊዮን ነዋሪዎች የከፋ ድህነት ውስጥ ናቸው ተብሏል

ከአጠቃላይ የአካባቢዎቹ ነዋሪዎች አንድ ሦስተኛ የሚሆኑት መጎዳታቸው ተገልጿል


በሰሜን ኢትዮጵያ አካባቢዎች በተለይም ማዕከሉን በትግራይ ክልል አድርጎ ለሁለት ዓመታት በተካሄደውና በሌሎች የተወሰኑ አካባቢዎች በነበረው ጦርነት፣ ከ1.5 ትሪሊዮን ብር በላይ የሚገመት ጉዳትና ኪሳራ በአገር ላይ መድረሱን ገንዘብ ሚኒስቴር ይፋ አደረገ።

ግንቦት 9 ቀን 2015 ዓ.ም. የገንዘብ ሚኒስቴርን የዘጠኝ ወራት የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፕላን፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ያቀረቡት ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ፣ ተቋማቸው በሰሜን ኢትዮጵያ አካባቢዎች በተካሄደው ጦርነት የደረሰውን ጉዳትና የመልሶ ግንባታ ፍላጎት የተመለከተ የዳሰሳ ጥናት (Damage and Needs Assessment) በማከናወን፣ የጥናት ውጤቱን ለመንግሥት እንዳቀረበ ተናግረዋል።

በጥናት ግኝቱ መሠረትም ያጋጠመው አጠቃላይ ጉዳትና የኢኮኖሚ ኪሳራ በአጠቃላይ 28 ቢሊዮን ዶላር እንደሚሆን ሪፖርታቸው አመላክቷል። ይህም በወቅቱ የውጭ ምንዛሪ ተመን ከ1.5 ትሪሊዮን ብር በላይ ነው።

ለቋሚ ኮሚቴው ያቀረቡት ሪፖርት ላይ ከተቀመጠው መረጃ መረዳት እንደተቻለው፣ ‹‹22 ቢሊዮን ዶላር ወይም ከጠቅላላ የአገር ውስጥ ምርት (GDP) 20.4 በመቶ የሚገመት ጉዳት›› ደርሷል።

በዚሁ ምክንያት የደረሰው የኢኮኖሚ ኪሳራ ደግሞ፣ ‹‹ስድስት ቢሊዮን ዶላር ወይም ከጠቅላላ የአገር ውስጥ ምርት (GDP) 5.5 በመቶ የሚገመት የኢኮኖሚ ኪሳራ (Economic Loss)›› መድረሱን ሪፖርቱ ያመለክታል።

ግጭትና ጦርነት በነበረባቸው አካባቢዎች ከሚገኙ ጠቅላላ ነዋሪዎች ውስጥ አንድ ሦስተኛ የሚሆኑት በጦርነቱ በቀጥታ የተጎዱ መሆናቸውን፣ ከእነዚህ ውስጥ ደግሞ ሦስት ሚሊዮን የሚሆኑት የአገሪቱ ዜጎች በጦርነቱ ምክንያት የከፋ ድህነት ውስጥ መግባታቸውንም አስረድተዋል።

ሚኒስትሩ ባቀረቡት ሪፖርት የተቀመጠው የጉዳት መጠን፣ ኢትዮጵያ ባለፉት በርካታ ዓመታት ከውጭ አበዳሪዎች ለኢኮኖሚ ልማት ተበድራ ካልመለሰችው አጠቃላይ የውጭ ዕዳ ጋር እኩል መሆኑን መረዳት ይቻላል። የገንዘብ ሚኒስቴር በየሩብ ዓመቱ ይፋ በሚያደርገው የዕዳ ሁኔታ መግለጫ መሠረት፣ ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት ያለባት አጠቃላይ የውጭ ዕዳ መጠን 28 ቢሊዮን ዶላር ነው።

በጦርነቱ የደረሰውን ጉዳት ለመቀልበስና ከጦርነት በፊት ወደነበረበት ሁኔታ ለመመለስ እንዲቻል ለአምስት ዓመታት (እ.ኤ.አ. ከ2023 እስከ 2028 ድረስ) የሚቆይ የመልሶ ማቋቋምና ግንባታ አገራዊ የዕቅድ ማዕቀፍ (Ethiopia Resilient Recovery and Reconstruction Planning Framework) መዘጋጀቱን አስረድተዋል። ለዚህ ፕሮጀክቶች ማስፈጸሚያ 20 ቢሊዮን ዶላር እንደሚያስፈልግ በዕቅድ ማዕቀፉ መመላከቱንም ገልጸዋል።

Continue reading https://www.ethiopianreporter.com/118763/
sarcasm wrote:
02 Nov 2022, 20:31
What if Abiy agreed for peace talks when the 3 AU Envoys begged him to peacefully resolve the conflict, how many lives would have been saved. How much infrastructure, resources, military equipment would have been saved?

No dialogue with TPLF, Ethiopia PM tells AU envoys

27 Nov 2020


Abiy rules out dialogue with TPLF during meeting with three AU envoys, a day after he announced ‘final phase’ of three-week conflict.




Ethiopian Prime Minister Abiy Ahmed has again ruled out dialogue with the Tigray People’s Liberation Front (TPLF) during a meeting with three African Union special envoys.

Abiy told the envoys trying to end the deadly conflict between Ethiopian troops and forces loyal to the TPLF that he is willing to speak to representatives “operating legally” in the northern Tigray region, The Associated Press news agency reported on Friday.

The meeting occurred as people fled the regional capital, Mekelle, in fear of an imminent assault after Abiy on Thursday announced the “final phase” of the three-week offensive.

In a statement issued after the meeting, Abiy’s office said the government was committed to the “protection and security of civilians” in Tigray.

There was no immediate word from the three AU envoys: Former Liberian President Ellen Johnson Sirleaf, former Mozambique President Joaquim Chissano and former South African President Kgalema Motlanthe.


https://www.aljazeera.com/news/2020/11/ ... m-abiy-ahm


Ethiopia: Govt Rejects AU Offer to Mediate Tigray Conflict

21 NOVEMBER 2020



By Aggrey Mutambo
Ethiopia on Saturday rejected a mediation offer from the African Union, with officials in Addis Ababa falling short of calling the office of the continental body's chairperson a purveyor of false news.

Hours after South African President Cyril Ramaphosa, the current AU Chairperson, appointed three ex-presidents to mediate in the Tigray conflict, Ethiopia termed reporting on the mediation fake news.

"PM Abiy Ahmed will be meeting the chairperson's special envoys to speak with them one on one," said a statement posted on the Prime Minister's official Twitter page on Saturday.

"News circulating that the envoys will be traveling to Ethiopia to mediate between the federal government and TPLF's criminal element is fake."

Those appointed

On Friday, President Ramaphosa appointed a team of 'Distinguished States Persons' to help end the conflict that has raged for the last two weeks as Ethiopian forces battle the Tigray People's Liberation Front.


https://allafrica.com/stories/202011230097.html



DefendTheTruth
Member+
Posts: 9914
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ከ1.5 ትሪሊዮን ብር በላይ ጉዳትና ኪሳራ ማድረሱን መንግሥት ይፋ አደረገ

Post by DefendTheTruth » 26 May 2023, 17:05

sarcasm wrote:
26 May 2023, 08:36
https://www.ethiopianreporter.com/118763/

ሦስት ሚሊዮን ነዋሪዎች የከፋ ድህነት ውስጥ ናቸው ተብሏል

ከአጠቃላይ የአካባቢዎቹ ነዋሪዎች አንድ ሦስተኛ የሚሆኑት መጎዳታቸው ተገልጿል


በሰሜን ኢትዮጵያ አካባቢዎች በተለይም ማዕከሉን በትግራይ ክልል አድርጎ ለሁለት ዓመታት በተካሄደውና በሌሎች የተወሰኑ አካባቢዎች በነበረው ጦርነት፣ ከ1.5 ትሪሊዮን ብር በላይ የሚገመት ጉዳትና ኪሳራ በአገር ላይ መድረሱን ገንዘብ ሚኒስቴር ይፋ አደረገ።

ግንቦት 9 ቀን 2015 ዓ.ም. የገንዘብ ሚኒስቴርን የዘጠኝ ወራት የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፕላን፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ያቀረቡት ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ፣ ተቋማቸው በሰሜን ኢትዮጵያ አካባቢዎች በተካሄደው ጦርነት የደረሰውን ጉዳትና የመልሶ ግንባታ ፍላጎት የተመለከተ የዳሰሳ ጥናት (Damage and Needs Assessment) በማከናወን፣ የጥናት ውጤቱን ለመንግሥት እንዳቀረበ ተናግረዋል።

በጥናት ግኝቱ መሠረትም ያጋጠመው አጠቃላይ ጉዳትና የኢኮኖሚ ኪሳራ በአጠቃላይ 28 ቢሊዮን ዶላር እንደሚሆን ሪፖርታቸው አመላክቷል። ይህም በወቅቱ የውጭ ምንዛሪ ተመን ከ1.5 ትሪሊዮን ብር በላይ ነው።

ለቋሚ ኮሚቴው ያቀረቡት ሪፖርት ላይ ከተቀመጠው መረጃ መረዳት እንደተቻለው፣ ‹‹22 ቢሊዮን ዶላር ወይም ከጠቅላላ የአገር ውስጥ ምርት (GDP) 20.4 በመቶ የሚገመት ጉዳት›› ደርሷል።

በዚሁ ምክንያት የደረሰው የኢኮኖሚ ኪሳራ ደግሞ፣ ‹‹ስድስት ቢሊዮን ዶላር ወይም ከጠቅላላ የአገር ውስጥ ምርት (GDP) 5.5 በመቶ የሚገመት የኢኮኖሚ ኪሳራ (Economic Loss)›› መድረሱን ሪፖርቱ ያመለክታል።

ግጭትና ጦርነት በነበረባቸው አካባቢዎች ከሚገኙ ጠቅላላ ነዋሪዎች ውስጥ አንድ ሦስተኛ የሚሆኑት በጦርነቱ በቀጥታ የተጎዱ መሆናቸውን፣ ከእነዚህ ውስጥ ደግሞ ሦስት ሚሊዮን የሚሆኑት የአገሪቱ ዜጎች በጦርነቱ ምክንያት የከፋ ድህነት ውስጥ መግባታቸውንም አስረድተዋል።

ሚኒስትሩ ባቀረቡት ሪፖርት የተቀመጠው የጉዳት መጠን፣ ኢትዮጵያ ባለፉት በርካታ ዓመታት ከውጭ አበዳሪዎች ለኢኮኖሚ ልማት ተበድራ ካልመለሰችው አጠቃላይ የውጭ ዕዳ ጋር እኩል መሆኑን መረዳት ይቻላል። የገንዘብ ሚኒስቴር በየሩብ ዓመቱ ይፋ በሚያደርገው የዕዳ ሁኔታ መግለጫ መሠረት፣ ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት ያለባት አጠቃላይ የውጭ ዕዳ መጠን 28 ቢሊዮን ዶላር ነው።

በጦርነቱ የደረሰውን ጉዳት ለመቀልበስና ከጦርነት በፊት ወደነበረበት ሁኔታ ለመመለስ እንዲቻል ለአምስት ዓመታት (እ.ኤ.አ. ከ2023 እስከ 2028 ድረስ) የሚቆይ የመልሶ ማቋቋምና ግንባታ አገራዊ የዕቅድ ማዕቀፍ (Ethiopia Resilient Recovery and Reconstruction Planning Framework) መዘጋጀቱን አስረድተዋል። ለዚህ ፕሮጀክቶች ማስፈጸሚያ 20 ቢሊዮን ዶላር እንደሚያስፈልግ በዕቅድ ማዕቀፉ መመላከቱንም ገልጸዋል።

Continue reading https://www.ethiopianreporter.com/118763/
sarcasm wrote:
02 Nov 2022, 20:31
What if Abiy agreed for peace talks when the 3 AU Envoys begged him to peacefully resolve the conflict, how many lives would have been saved. How much infrastructure, resources, military equipment would have been saved?

No dialogue with TPLF, Ethiopia PM tells AU envoys

27 Nov 2020


Abiy rules out dialogue with TPLF during meeting with three AU envoys, a day after he announced ‘final phase’ of three-week conflict.




Ethiopian Prime Minister Abiy Ahmed has again ruled out dialogue with the Tigray People’s Liberation Front (TPLF) during a meeting with three African Union special envoys.

Abiy told the envoys trying to end the deadly conflict between Ethiopian troops and forces loyal to the TPLF that he is willing to speak to representatives “operating legally” in the northern Tigray region, The Associated Press news agency reported on Friday.

The meeting occurred as people fled the regional capital, Mekelle, in fear of an imminent assault after Abiy on Thursday announced the “final phase” of the three-week offensive.

In a statement issued after the meeting, Abiy’s office said the government was committed to the “protection and security of civilians” in Tigray.

There was no immediate word from the three AU envoys: Former Liberian President Ellen Johnson Sirleaf, former Mozambique President Joaquim Chissano and former South African President Kgalema Motlanthe.


https://www.aljazeera.com/news/2020/11/ ... m-abiy-ahm


Ethiopia: Govt Rejects AU Offer to Mediate Tigray Conflict

21 NOVEMBER 2020



By Aggrey Mutambo
Ethiopia on Saturday rejected a mediation offer from the African Union, with officials in Addis Ababa falling short of calling the office of the continental body's chairperson a purveyor of false news.

Hours after South African President Cyril Ramaphosa, the current AU Chairperson, appointed three ex-presidents to mediate in the Tigray conflict, Ethiopia termed reporting on the mediation fake news.

"PM Abiy Ahmed will be meeting the chairperson's special envoys to speak with them one on one," said a statement posted on the Prime Minister's official Twitter page on Saturday.

"News circulating that the envoys will be traveling to Ethiopia to mediate between the federal government and TPLF's criminal element is fake."

Those appointed

On Friday, President Ramaphosa appointed a team of 'Distinguished States Persons' to help end the conflict that has raged for the last two weeks as Ethiopian forces battle the Tigray People's Liberation Front.


https://allafrica.com/stories/202011230097.html


ትጥቅ ማስፈታት ና ትጥቅ እንድ ፈታ መጠየቅ ይለያዩ ይሆናል፣ ያ ከሆነ ደግሞ የተሻለ ነገር የበለጠ ዋጋ ያስከፍላል።




Post Reply