Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Fed_Up
Senior Member+
Posts: 20561
Joined: 15 Apr 2009, 10:50

Re: "አሁን ወደ አዲስ አበባ የመጣ ዲፕሎማት መቀሌ ሳይሄድ የተመለሰበት ግዜ አለ ማለት አይቻልም።" ኢትዮ ኒውስ | 2nd powerhouse of Ethiopia

Post by Fed_Up » 26 May 2023, 08:48

እህላቸውን እና ገንዘባቸውን የሚበላ እና ሰርቆ የሚሸጥ ነቀዞችን ሳያዪ ልሄዱ ኖሯል?

ዴዴብ ነህ ልበል?


sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: "አሁን ወደ አዲስ አበባ የመጣ ዲፕሎማት መቀሌ ሳይሄድ የተመለሰበት ግዜ አለ ማለት አይቻልም።" ኢትዮ ኒውስ | 2nd powerhouse of Ethiopia

Post by sarcasm » 27 May 2023, 06:59

የእንግሊዝ አምባሳደር ዳረን ዌልች ተፈናቃዮች ወደ ቀያቸው እንዲመለሱና በዳግመ ግንባታው ለመስራት ቁርጠኛ ነን አሉ።


Post Reply