ስቴ ማኛ ጭዌው እንዴት ደስ እንደሚለኝ
-
- Senior Member
- Posts: 10186
- Joined: 23 Feb 2013, 20:08
"እንግዲህ አስቡት.. ፋኖ መሳፍንት የጄኔራል ፃድቃንን.. ምሬ ወዳጆ ደግሞ የታደሰ ወረደን role ይዘው እየተዋጉ ነው። kkkkk " ስታሊን
"እንግዲህ አስቡት.. ፋኖ መሳፍንት የጄኔራል ፃድቃንን.. ምሬ ወዳጆ ደግሞ የታደሰ ወረደን role ይዘው እየተዋጉ ነው። ". ስታሊን
ስቴ ማኛ ጭዌው እንዴት ደስ እንደሚለኝ
ስቴ ማኛ ጭዌው እንዴት ደስ እንደሚለኝ
Please wait, video is loading...
-
- Senior Member
- Posts: 10186
- Joined: 23 Feb 2013, 20:08
-
- Senior Member
- Posts: 12427
- Joined: 27 Sep 2009, 19:43
- Location: Zemunda
Re: "እንግዲህ አስቡት.. ፋኖ መሳፍንት የጄኔራል ፃድቃንን.. ምሬ ወዳጆ ደግሞ የታደሰ ወረደን role ይዘው እየተዋጉ ነው። kkkkk " ስታሊን
Both agame generals are licking the boots of OPDO
Both agame generals spend over 1,000,000 agame youth to their death mill using outdated human wave tactic
Mesafint & Mere refused to [deleted] the boot of OPDO
Mesafint & Mere chose tactical warfare that doesn't consume 1,000,000 deaths
Now you go figure that out
Both agame generals spend over 1,000,000 agame youth to their death mill using outdated human wave tactic
Mesafint & Mere refused to [deleted] the boot of OPDO
Mesafint & Mere chose tactical warfare that doesn't consume 1,000,000 deaths
Now you go figure that out
-
- Senior Member
- Posts: 10186
- Joined: 23 Feb 2013, 20:08
Re: "እንግዲህ አስቡት.. ፋኖ መሳፍንት የጄኔራል ፃድቃንን.. ምሬ ወዳጆ ደግሞ የታደሰ ወረደን role ይዘው እየተዋጉ ነው። kkkkk " ስታሊን
ባለ ሳንደሉ ፋኖ ተሾመ ተያዘ
Please wait, video is loading...
-
- Senior Member
- Posts: 10186
- Joined: 23 Feb 2013, 20:08
Re: "እንግዲህ አስቡት.. ፋኖ መሳፍንት የጄኔራል ፃድቃንን.. ምሬ ወዳጆ ደግሞ የታደሰ ወረደን role ይዘው እየተዋጉ ነው። kkkkk " ስታሊን
Please wait, video is loading...
-
- Senior Member
- Posts: 10186
- Joined: 23 Feb 2013, 20:08
Re: "እንግዲህ አስቡት.. ፋኖ መሳፍንት የጄኔራል ፃድቃንን.. ምሬ ወዳጆ ደግሞ የታደሰ ወረደን role ይዘው እየተዋጉ ነው። kkkkk " ስታሊን
Please wait, video is loading...
-
- Member
- Posts: 936
- Joined: 11 Aug 2013, 07:11
- Contact:
Re: "እንግዲህ አስቡት.. ፋኖ መሳፍንት የጄኔራል ፃድቃንን.. ምሬ ወዳጆ ደግሞ የታደሰ ወረደን role ይዘው እየተዋጉ ነው። kkkkk " ስታሊን
ሰላም ወንድም Sarcasm; hope you are doing well
Sarcasm, ለቀልድ ፖስት ባደረካቸው መልዕክቶች ላይ የምለው ነገር ባይኖረኝም ... እንደ ርዕስ በተጠቀምከው ንፅፅር ላይ ግን ትንሽ ሓሳብ ልስጥበት። በእርግጥ ትምህርት ወሳኝ ነው፤ በዚህ ላይ ምንም ማስተባበል አይቻልም ... ነገር ግን ጄነራል ፃድቃንም ሆኑ ታደሰ ወረደ እዚህ የደረሱት (የጄነራል ማዕረግ ያገኙት) 'በሳይንሳዊ ዕውቀት የታገዘ ትምህርት ቀስመው ነው' የሚል ሰው ካለ ለእኔ comedian ነው።
አርበኛ መሳፍንትም ሆኑ ፋኖ ምሬ ወዳጆ በጦር ሜዳ ውሎ ጀብድና በተግባራዊ የውጊያ ስልት ከሁለቱ ጄነራሎች የተሻለ ልምድና ዕውቀት እንዳላቸው ሰው ሳይሆን ተግባራቸው ምስክር ነው። ምናልባት ሁለቱ ጄነራሎች የተለያየ ዓይነት የከባድ መሳሪያ አጠቃቀም ዕውቀትና ልምድ ይኖራቸዋል ተብሎ ከታመነም ... በመንግስታዊ አድልዎ፣ ዕድልና በደል እንጂ በትምህርት እንዳልሆነ ግልፅ ነው። ለስም ለስም'ኮ ጋዜጣ እያዞረ የሚሸጥም ሰው ጋዜጠኛ ይባላል።
በመጨረሻ ግን ኣንድ ነገር ላስታውስህ ... በዘመናዊው የምህንድስና ትምህርት 'አንቱ!' የተባሉ ጠቢባን እንደ መጫኛ ገመድ በረዘመ የፊሲክስ ቀመር (ፎርሙላ) ተደግፈው ያንሳፈፉዋት Titanic መርከብ የገጠማትን iceberg መቋቋም ሳትችል ስንት ነፍስ ይዛ እንደጠፋች ይታወቃል። በአንፃሩ ደግሞ ... በኣንዲት ትንሽ መንደር ውስጥ የሚኖር፣ ዘመናዊ ትምህርት ያልቀሰመ ኖህ የሚባል አናጢ የሰራት መርከብ እስከ ዛሬ ድረስ በምድር ላይ ያልታየ ፅኑ ተፈጥሮዋዊ አደጋን ተቋቁማ የሰውን ልጅ ብቻ ሳይሆን የእንስሳትንም ዘር ለማስቀጠል በቅታለች። እናም ... ምሁራን ተብለው ለንፅፅር የበቁት ጄነራሎች የገነቡዋትና የቀዘፉዋት 'Titanic' ( የጦር ዕቅድና ፕላን) የስንቱን ደሃ ነፍስ ይዛ እንደሰጠመች የሚያውቀው ምስኪኑ፣ 5000 ብር የነፍስ ዋጋ በግዴታ የተቀበለው የትግራይ ወላጅ ብቻ ነው።
ሰላም ሰንብት ወንድሜ Sarcasm
Sarcasm, ለቀልድ ፖስት ባደረካቸው መልዕክቶች ላይ የምለው ነገር ባይኖረኝም ... እንደ ርዕስ በተጠቀምከው ንፅፅር ላይ ግን ትንሽ ሓሳብ ልስጥበት። በእርግጥ ትምህርት ወሳኝ ነው፤ በዚህ ላይ ምንም ማስተባበል አይቻልም ... ነገር ግን ጄነራል ፃድቃንም ሆኑ ታደሰ ወረደ እዚህ የደረሱት (የጄነራል ማዕረግ ያገኙት) 'በሳይንሳዊ ዕውቀት የታገዘ ትምህርት ቀስመው ነው' የሚል ሰው ካለ ለእኔ comedian ነው።
አርበኛ መሳፍንትም ሆኑ ፋኖ ምሬ ወዳጆ በጦር ሜዳ ውሎ ጀብድና በተግባራዊ የውጊያ ስልት ከሁለቱ ጄነራሎች የተሻለ ልምድና ዕውቀት እንዳላቸው ሰው ሳይሆን ተግባራቸው ምስክር ነው። ምናልባት ሁለቱ ጄነራሎች የተለያየ ዓይነት የከባድ መሳሪያ አጠቃቀም ዕውቀትና ልምድ ይኖራቸዋል ተብሎ ከታመነም ... በመንግስታዊ አድልዎ፣ ዕድልና በደል እንጂ በትምህርት እንዳልሆነ ግልፅ ነው። ለስም ለስም'ኮ ጋዜጣ እያዞረ የሚሸጥም ሰው ጋዜጠኛ ይባላል።
በመጨረሻ ግን ኣንድ ነገር ላስታውስህ ... በዘመናዊው የምህንድስና ትምህርት 'አንቱ!' የተባሉ ጠቢባን እንደ መጫኛ ገመድ በረዘመ የፊሲክስ ቀመር (ፎርሙላ) ተደግፈው ያንሳፈፉዋት Titanic መርከብ የገጠማትን iceberg መቋቋም ሳትችል ስንት ነፍስ ይዛ እንደጠፋች ይታወቃል። በአንፃሩ ደግሞ ... በኣንዲት ትንሽ መንደር ውስጥ የሚኖር፣ ዘመናዊ ትምህርት ያልቀሰመ ኖህ የሚባል አናጢ የሰራት መርከብ እስከ ዛሬ ድረስ በምድር ላይ ያልታየ ፅኑ ተፈጥሮዋዊ አደጋን ተቋቁማ የሰውን ልጅ ብቻ ሳይሆን የእንስሳትንም ዘር ለማስቀጠል በቅታለች። እናም ... ምሁራን ተብለው ለንፅፅር የበቁት ጄነራሎች የገነቡዋትና የቀዘፉዋት 'Titanic' ( የጦር ዕቅድና ፕላን) የስንቱን ደሃ ነፍስ ይዛ እንደሰጠመች የሚያውቀው ምስኪኑ፣ 5000 ብር የነፍስ ዋጋ በግዴታ የተቀበለው የትግራይ ወላጅ ብቻ ነው።
ሰላም ሰንብት ወንድሜ Sarcasm
-
- Senior Member
- Posts: 10186
- Joined: 23 Feb 2013, 20:08
Re: "እንግዲህ አስቡት.. ፋኖ መሳፍንት የጄኔራል ፃድቃንን.. ምሬ ወዳጆ ደግሞ የታደሰ ወረደን role ይዘው እየተዋጉ ነው። kkkkk " ስታሊን
Long time brother Assegid! The two generals are what they are now because of the the experience and positions they had. Fanno Mere Wedajo and EnchebTatalen also would be in the same class if they had the same experience and positions.
I don't think the ship architect who told Noah the length, width, height, the type of wood, the number of floors etc etc likes to be compared his ship to be compared with a big disaster ship ; )
Have a nice week.
I don't think the ship architect who told Noah the length, width, height, the type of wood, the number of floors etc etc likes to be compared his ship to be compared with a big disaster ship ; )
Have a nice week.
-
- Senior Member
- Posts: 11100
- Joined: 18 Jul 2019, 20:52
Re: "እንግዲህ አስቡት.. ፋኖ መሳፍንት የጄኔራል ፃድቃንን.. ምሬ ወዳጆ ደግሞ የታደሰ ወረደን role ይዘው እየተዋጉ ነው። kkkkk " ስታሊን
This an apple to orrange comparison. The 3rd grade cultural general Tsadikan and Tadesse Word proved to be ignorant, after 50 years of Emebr-Tegedalay the turned Tigray back to stone age. Woyanism/TPLF/ is almost exterminated like smallpox. Fano Mire Wodajo and Fano Mesafint are proved to be result based - they got what they dreamt for. They have great moral quality, integrity, positive value of citizenry. Anyone who listened to Mire Wodajo of Mesafint, would be amazed by their outlook.
-
- Senior Member
- Posts: 11712
- Joined: 02 Feb 2020, 13:00
- Location: Abysinnia Highlands
-
- Member
- Posts: 2047
- Joined: 30 Jul 2018, 02:09
Re: "እንግዲህ አስቡት.. ፋኖ መሳፍንት የጄኔራል ፃድቃንን.. ምሬ ወዳጆ ደግሞ የታደሰ ወረደን role ይዘው እየተዋጉ ነው። kkkkk " ስታሊን
You do a better job if you tell us how your agame families are HUNGRY.
You are wishing Amharas to take agames as role .
examples. Nice try
You guys have real issues up you heads.
You are wishing Amharas to take agames as role .
examples. Nice try
You guys have real issues up you heads.
-
- Senior Member
- Posts: 10186
- Joined: 23 Feb 2013, 20:08
Re: "እንግዲህ አስቡት.. ፋኖ መሳፍንት የጄኔራል ፃድቃንን.. ምሬ ወዳጆ ደግሞ የታደሰ ወረደን role ይዘው እየተዋጉ ነው። kkkkk " ስታሊን
ምሬ ወዳጆን የሚያደራድር የቀበሌ መስተዳድር ጠፋ?
ልማትን የሚያደናቅፉ ኃይሎችን ለመታገል ከዳባት ወረዳ አስተዳደር ጋር እንደሚሰሩ አርበኛ መሳፍንት ተስፉ ተናገሩ
ደባርቅ፡ ሰኔ-26/2015 ዓ.ም
(ሰሜን ጎንደር ኮሙዩኒኬሽን)
የሰሜን ጎንደር ዞን ዋና አስተዳዳሪውን አቶ ያለዓለም ፈንታሁንን ጨምሮ የዞኑ አመራሮች እንዲሁም የመከላከያ አመራሮች በተገኙበት ከዳባት-አጅሬ-ጃኖራ የሚሠራውን መንገድ ሥራ ማቆም፣ የወል መሬት ወረራን ለመከላከልና ልማትን የሚያደናቅፉ ኃይሎችን ለመታገል ከአርበኛ መሳፍንት ተስፉ ጋር በዳባት ወረዳ ጫርቢጣ ቀበሌ ላይ ምክክር ተደርጓል።
በሰሜን ጎንደር ዞን ከሚገኙት የቁርጥ ቀን ልጆች በሰላም ጊዜ አራሽ፣ በችግር ጊዜ ደግሞ ተኳሽ የኾኑት የሕዝብ ልጅ ሕይወታቸውን ለሕዝብ ከሰጡ አርበኞች መካከል አንዱ አርበኛ መሳፍንት ተስፉ ናቸው። አርበኛው መሳፍንት እንደሚሉት አጅሬ ጃኖራ እየተሠራ ያለው የመንገድ መሠረተ ልማት ለትውልድ የሚተላለፍ ሲኾን በአንዳንድ ህገ-ወጦች እንዲደናቀፍ ፍላጎት እንደሌላቸው ተናግረዋል።
አንዳንድ ጥቃቅን ምክንያት ይዘው ልማትን የሚያደናቅፉ ኃይሎችን እንደሚታገሉም አስገንዝበዋል። በወል መሬትና በእንስሳት መኖ እየተጋጩ የሚገኙ የኅብረተሰብ ክፍሎችም በሕጋዊ መንገድ በቀበሌው መስተዳድር እንዲስተካከል አስተያየት ሰጥተዋል፤ ከቀበሌ አስተዳደርና ከሚሊሻ አቅም በላይ ኾኖ ልማትን የሚያደናቅፍ ካለ በጋራ እንደሚታገሉትም አስረድተዋል።
በዞኑ ዳባት ወረዳ የጫርቢጣ ቀበሌ ዋና አስተዳዳሪ ሙሉዬ አሰፋ በቀበሌው የገነነ የወል መሬት ወረራ ችግር እንደነበረባቸው ጠቅሰው ችግሩን ለመፍታት ከአርበኛ መሳፍንት ተስፉ ጋር እንደመከሩ ገልጸዋል። ተቀናጅተው በመሥራታቸው በሕገ ወጦች ተወሮ የነበረ 15 ነጥብ 5 ሄክታር መሬትና በዙሪያው የተተከሉ አትክልቶችም እንዲቆረጡ ተደርጓል ብለዋል። ከአርበኛው ጋር በልማት ዙሪያ ተደጋግፈው እየሠሩ እንደኾነና ወደፊትም ተጋግዘው እንደሚሠሩ ነው ያብራሩት።
በዞኑ የዳባት ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ ሻምበል ጋሻው ንጉሤ ከአርበኛ መሳፍንት ተስፉ ጋር በአንድነት ተስማምተው እንደሚሠሩ አንሰተዋል። ከተስማሙባቸው ነጥቦች መካከል በሕገወጥ መንገድ የተያዙ የመሬት ወረራዎችን ከወረዳው አመራሮችና ከቀበሌው ሕዝብ ጋር በመምከር የተወረሩ የወል መሬቶችን የማስመለስ ሥራ ተሰርቷል ብለዋል። በአካባቢው የመንግሥት መዋቅር ሥራውን ተረጋግቶ እንዲያከናውንና የአካባቢውን ሰላም በጋራ እንዲጠብቅ አርበኛ መሳፍንት ከጎን በመቆም እንደሚያግዝ ነው የተስማሙት።
በአርበኛው ስም ፋኖ ነን እያሉ የሚነግዱና ከመንግሥትም ተጠግተው ሌቦች የኾኑ በርካታ ሰዎች መኖራቸውን ጠቁመው እነዚህን ሰዎች በጋራ ወደ ሰላምና አንድነት እንዲመጡ በቅንጅት እንደሚታገሉም ገልጸዋል።
ከዛሬ ስድስት ዓመት በፊት የተጀመረው የአጅሬ ጃኖራ መንገድ ፕሮጀክት ተጠናቆ አገልግሎት እንዳይሰጥ በፋኖ አርበኛ መሳፍንት ምክንያት ቆመ የሚባለውን አሉባልታ ወሬ አስወግዶ በምትኩ የዳባት አጅሬ ጃኖራ ማኅበረሰብ መንገዱን ስለሚፈልገው ልማቱ እንዲቀጥል በጋራ እንደሚሠሩም ነው ያስረዱት።
"መላው የአማራ ሕዝብና መላው ኢትዮጵያውያን ዳባትና አካባቢው የስጋት ቀጠና ሳይኾን የሰላምና የልማት ቀጠና መኾኑን ተገንዝባችሁ ከውጭም ኾነ ከሀገር ውስጥ ልማት ወዳድ ወገኖች ሁሉ በወረዳው መጥታችሁ ማልማት ትችላላችሁ።" ሲሉ ሻንበል ጋሻው ጥሪ አስተላልፈዋል።
ዘገባው፦ በእሸቴ አቡሐይ
ልማትን የሚያደናቅፉ ኃይሎችን ለመታገል ከዳባት ወረዳ አስተዳደር ጋር እንደሚሰሩ አርበኛ መሳፍንት ተስፉ ተናገሩ
ደባርቅ፡ ሰኔ-26/2015 ዓ.ም
(ሰሜን ጎንደር ኮሙዩኒኬሽን)
የሰሜን ጎንደር ዞን ዋና አስተዳዳሪውን አቶ ያለዓለም ፈንታሁንን ጨምሮ የዞኑ አመራሮች እንዲሁም የመከላከያ አመራሮች በተገኙበት ከዳባት-አጅሬ-ጃኖራ የሚሠራውን መንገድ ሥራ ማቆም፣ የወል መሬት ወረራን ለመከላከልና ልማትን የሚያደናቅፉ ኃይሎችን ለመታገል ከአርበኛ መሳፍንት ተስፉ ጋር በዳባት ወረዳ ጫርቢጣ ቀበሌ ላይ ምክክር ተደርጓል።
በሰሜን ጎንደር ዞን ከሚገኙት የቁርጥ ቀን ልጆች በሰላም ጊዜ አራሽ፣ በችግር ጊዜ ደግሞ ተኳሽ የኾኑት የሕዝብ ልጅ ሕይወታቸውን ለሕዝብ ከሰጡ አርበኞች መካከል አንዱ አርበኛ መሳፍንት ተስፉ ናቸው። አርበኛው መሳፍንት እንደሚሉት አጅሬ ጃኖራ እየተሠራ ያለው የመንገድ መሠረተ ልማት ለትውልድ የሚተላለፍ ሲኾን በአንዳንድ ህገ-ወጦች እንዲደናቀፍ ፍላጎት እንደሌላቸው ተናግረዋል።
አንዳንድ ጥቃቅን ምክንያት ይዘው ልማትን የሚያደናቅፉ ኃይሎችን እንደሚታገሉም አስገንዝበዋል። በወል መሬትና በእንስሳት መኖ እየተጋጩ የሚገኙ የኅብረተሰብ ክፍሎችም በሕጋዊ መንገድ በቀበሌው መስተዳድር እንዲስተካከል አስተያየት ሰጥተዋል፤ ከቀበሌ አስተዳደርና ከሚሊሻ አቅም በላይ ኾኖ ልማትን የሚያደናቅፍ ካለ በጋራ እንደሚታገሉትም አስረድተዋል።
በዞኑ ዳባት ወረዳ የጫርቢጣ ቀበሌ ዋና አስተዳዳሪ ሙሉዬ አሰፋ በቀበሌው የገነነ የወል መሬት ወረራ ችግር እንደነበረባቸው ጠቅሰው ችግሩን ለመፍታት ከአርበኛ መሳፍንት ተስፉ ጋር እንደመከሩ ገልጸዋል። ተቀናጅተው በመሥራታቸው በሕገ ወጦች ተወሮ የነበረ 15 ነጥብ 5 ሄክታር መሬትና በዙሪያው የተተከሉ አትክልቶችም እንዲቆረጡ ተደርጓል ብለዋል። ከአርበኛው ጋር በልማት ዙሪያ ተደጋግፈው እየሠሩ እንደኾነና ወደፊትም ተጋግዘው እንደሚሠሩ ነው ያብራሩት።
በዞኑ የዳባት ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ ሻምበል ጋሻው ንጉሤ ከአርበኛ መሳፍንት ተስፉ ጋር በአንድነት ተስማምተው እንደሚሠሩ አንሰተዋል። ከተስማሙባቸው ነጥቦች መካከል በሕገወጥ መንገድ የተያዙ የመሬት ወረራዎችን ከወረዳው አመራሮችና ከቀበሌው ሕዝብ ጋር በመምከር የተወረሩ የወል መሬቶችን የማስመለስ ሥራ ተሰርቷል ብለዋል። በአካባቢው የመንግሥት መዋቅር ሥራውን ተረጋግቶ እንዲያከናውንና የአካባቢውን ሰላም በጋራ እንዲጠብቅ አርበኛ መሳፍንት ከጎን በመቆም እንደሚያግዝ ነው የተስማሙት።
በአርበኛው ስም ፋኖ ነን እያሉ የሚነግዱና ከመንግሥትም ተጠግተው ሌቦች የኾኑ በርካታ ሰዎች መኖራቸውን ጠቁመው እነዚህን ሰዎች በጋራ ወደ ሰላምና አንድነት እንዲመጡ በቅንጅት እንደሚታገሉም ገልጸዋል።
ከዛሬ ስድስት ዓመት በፊት የተጀመረው የአጅሬ ጃኖራ መንገድ ፕሮጀክት ተጠናቆ አገልግሎት እንዳይሰጥ በፋኖ አርበኛ መሳፍንት ምክንያት ቆመ የሚባለውን አሉባልታ ወሬ አስወግዶ በምትኩ የዳባት አጅሬ ጃኖራ ማኅበረሰብ መንገዱን ስለሚፈልገው ልማቱ እንዲቀጥል በጋራ እንደሚሠሩም ነው ያስረዱት።
"መላው የአማራ ሕዝብና መላው ኢትዮጵያውያን ዳባትና አካባቢው የስጋት ቀጠና ሳይኾን የሰላምና የልማት ቀጠና መኾኑን ተገንዝባችሁ ከውጭም ኾነ ከሀገር ውስጥ ልማት ወዳድ ወገኖች ሁሉ በወረዳው መጥታችሁ ማልማት ትችላላችሁ።" ሲሉ ሻንበል ጋሻው ጥሪ አስተላልፈዋል።
ዘገባው፦ በእሸቴ አቡሐይ
Please wait, video is loading...
-
- Senior Member
- Posts: 11712
- Joined: 02 Feb 2020, 13:00
- Location: Abysinnia Highlands
-
- Senior Member
- Posts: 11100
- Joined: 18 Jul 2019, 20:52
-
- Member+
- Posts: 9324
- Joined: 15 Sep 2013, 16:00