Page 1 of 1

ዲክታተሩን እርቃን ያቆመ የክርስቲያን ታደለ ጥልቅ ትንተና ከመሳይ መኮንን ጋር!

Posted: 29 Mar 2023, 01:01
by Horus
አቢይ አህመድ በጥቂት የበሸሻ ነዋሪዎች እንጂ በኢትዮጵያ ሕዝብ ያልተመረጠ በታሪክ አጋጣሚ ስልጣን ላይ የወጣ አጭቤ ነው ! ኢትዮጵያን የምትወድ ሁሉ እንደ ክርስቲያን ያሉት መደገፍ ሃላፊነታችን ነው


Re: ዲክታተሩን እርቃን ያቆመ የክርስቲያን ታደለ ጥልቅ ትንተና ከመሳይ መኮንን ጋር!

Posted: 29 Mar 2023, 02:02
by Tiago
ጠቅላዩ አጭቤ መሆኑ አገር ይመሰክራል

ከስልጣን መልቀቅ ጥያቄ ሲቀርብለት አብረን እንለቃለን ( የብልግና ፓርቲ እስካለ
ከስልጣን ማንም አያወርደኝም ማለቱ ይመስለኛል)

የሆዳምና የአጨብጫቢ ስብስብ ጎሰኛ ወጀለለኛና ከሐዲንውን አብይ አሕመድን ከወንበሩ የማውረድ
ድፍረትም የላቸውም
አብይ አሕመድን ከ4 ኪሎ የሚያስወጣው ጥይት ብቻ ነው

Re: ዲክታተሩን እርቃን ያቆመ የክርስቲያን ታደለ ጥልቅ ትንተና ከመሳይ መኮንን ጋር!

Posted: 29 Mar 2023, 02:07
by Horus
በኢትዮጵያ ያለው አብዮታዊ ሁኔታ ይባላል ! እሱም ሕዝብ አልገዛም ብሏል! መንግስት መግዛት (ማስትዳደር) አቅቶታል !!