Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abe Abraham
Senior Member
Posts: 14412
Joined: 05 Jun 2013, 13:00

ዘመድኩን ዘመድሁን ፡ ዘመዴ ሁን ሲባል ኣልኮንም ኣለ!

Post by Abe Abraham » 27 Mar 2023, 17:23



ዘመድኩን ዘመድሁን ፡ ዘመዴ ሁን ሲባል ኣልኮንም ኣለ!

ፊቱ የሃበሻ
ልሳኑ ኣግኣዚ
ኣንድ ቋንቋ ሳይሆን
ሁለት ተናጋሪ
በኦሮሚፋ ጠብ ጫሪ
ትግርኛ ሳያውቅም
ብዙ ተናጋሪ !
ሲኮንፓየሩ ስምቼ ኣለሁ
ይላል
የቤተ-ክርስትያን ኣገልጋዩ
ቄስ ሳይሆን
ዲያቆኑ !



-