.
.
.
ግን እነዚህ ሰዎች ምን ያህል ማሰቢያቸው ቢደፈን ነው?
-
- Senior Member
- Posts: 12407
- Joined: 27 Sep 2009, 19:43
- Location: Zemunda
-
- Senior Member+
- Posts: 30851
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Re: በዘር በተቧደነ ቀመር ሥልጣንና በጀት በሚሰራበት ሃገር ብርሃኑ ጉራጌን በዘር አትደራጁ አለ
ብርሃኑ ነጋ አባቱ ናዝሬት ስለከበሩ ውሃ የሌለው ጉራጌ ክልል አይሁን ያለ የፖለቲካ አልዛመር የደረሰበት ሰው ነው ! እሱ አንድም ቀን ዉሃ አጥቶ አያውቅም፣ ለዚህ ነው ስለማያውቀው ጉራጌ እኔ ነኝ የተሻለ መፍትሄ አለኝ የሚለው ! እነአፋር፣ እነኦሮም እነሱማሌ የራሳቸው ዝሆን የሚያክል ክልል እስከ ጦሩ ይዘው በቅዳሜ ቀን ጉራጌ ድረስ ሄደው ጉራጌ አያስፈልግህም አሉት! ከዚህ የላቀ ስድብ ከየት ይመጣል!
እነዚህ የብልጽግና ወፍራም ድመቶች ወደዱም ጠሉም ጉራጌ ትግሉን ይቀጥላል ! እነሱም በሰላም አይገዙም !!
እነዚህ የብልጽግና ወፍራም ድመቶች ወደዱም ጠሉም ጉራጌ ትግሉን ይቀጥላል ! እነሱም በሰላም አይገዙም !!
-
- Senior Member
- Posts: 11071
- Joined: 18 Jul 2019, 20:52
Re: በዘር በተቧደነ ቀመር ሥልጣንና በጀት በሚሰራበት ሃገር ብርሃኑ ጉራጌን በዘር አትደራጁ አለ
ሆረስ፤
በመጀመሪያ የሚናገረው ነገር ፍጹም የተጣረሰ/የተፋለሰ ነው። ውሸት የሆነ ሀሳብን ለመደገፍ እንደ መከራከር አስቸጋሪ ነገር አይቸ አላውቅም። ይህን ያልኩበት ምክንያት። ጉራጌ ክልል መሆን የለበትም የሚለው እኮ የአብይን ፍላጎት የማርካት ነው እንጅ ጉራጌ በሌላ ክልል ውስጥ ሲዋጥ እሳት ካየው ምን ለየው አይነት ነው እኮ። አስከትሎት የሄደው አብይ አህመድ ለምን ኦሮሞ ክልል አያስፈልገውም አይልም ነበር። ለኦሮሞ የሚጣፍጠው ለጉራጌ ይመረዋል ብሎ ነገር አለ እንደ? እንደ ሰወኛ ሲታሰብ። ዶ/ር ብርሃኑ የገረመኝ ደግሞ የጉራጌን በልማት ወደ ኋላ መቅረት እራሳቸውን መከላከል በማይችሉ የዞኑ መሪዎች ላይ ያሳብባል። ዋናው ምክንያት ግን ጉራጌ ክልል ባለመሆኑ እንደ ዞን የሚያገኘው በጀት በጣም ትንሽ ናት እንደ ክልል ሲሆን ግን 1ኛ) የቢሮክራሲ ሰንሰለቱ አጭር ይሆንለታል 2ኛ) እንደ እራሱ ህዝብ ብዛት በቂ በጀት ያገኛል። ትውልዱ የእራሱን ክልል የማልማት እድል ይኖረዋል።
በመጀመሪያ የሚናገረው ነገር ፍጹም የተጣረሰ/የተፋለሰ ነው። ውሸት የሆነ ሀሳብን ለመደገፍ እንደ መከራከር አስቸጋሪ ነገር አይቸ አላውቅም። ይህን ያልኩበት ምክንያት። ጉራጌ ክልል መሆን የለበትም የሚለው እኮ የአብይን ፍላጎት የማርካት ነው እንጅ ጉራጌ በሌላ ክልል ውስጥ ሲዋጥ እሳት ካየው ምን ለየው አይነት ነው እኮ። አስከትሎት የሄደው አብይ አህመድ ለምን ኦሮሞ ክልል አያስፈልገውም አይልም ነበር። ለኦሮሞ የሚጣፍጠው ለጉራጌ ይመረዋል ብሎ ነገር አለ እንደ? እንደ ሰወኛ ሲታሰብ። ዶ/ር ብርሃኑ የገረመኝ ደግሞ የጉራጌን በልማት ወደ ኋላ መቅረት እራሳቸውን መከላከል በማይችሉ የዞኑ መሪዎች ላይ ያሳብባል። ዋናው ምክንያት ግን ጉራጌ ክልል ባለመሆኑ እንደ ዞን የሚያገኘው በጀት በጣም ትንሽ ናት እንደ ክልል ሲሆን ግን 1ኛ) የቢሮክራሲ ሰንሰለቱ አጭር ይሆንለታል 2ኛ) እንደ እራሱ ህዝብ ብዛት በቂ በጀት ያገኛል። ትውልዱ የእራሱን ክልል የማልማት እድል ይኖረዋል።
Horus wrote: ↑26 Mar 2023, 20:02ብርሃኑ ነጋ አባቱ ናዝሬት ስለከበሩ ውሃ የሌለው ጉራጌ ክልል አይሁን ያለ የፖለቲካ አልዛመር የደረሰበት ሰው ነው ! እሱ አንድም ቀን ዉሃ አጥቶ አያውቅም፣ ለዚህ ነው ስለማያውቀው ጉራጌ እኔ ነኝ የተሻለ መፍትሄ አለኝ የሚለው ! እነአፋር፣ እነኦሮም እነሱማሌ የራሳቸው ዝሆን የሚያክል ክልል እስከ ጦሩ ይዘው በቅዳሜ ቀን ጉራጌ ድረስ ሄደው ጉራጌ አያስፈልግህም አሉት! ከዚህ የላቀ ስድብ ከየት ይመጣል!
እነዚህ የብልጽግና ወፍራም ድመቶች ወደዱም ጠሉም ጉራጌ ትግሉን ይቀጥላል ! እነሱም በሰላም አይገዙም !!