Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 11067
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

እባካችሁ ከአገራችሁ ወልቃይት እና ራያን ስጡኝ እና ልገንጠልላችሁ ---> የዐደባባይ ብልጥ ወይስ የዐደባባይ ሞኝ?!

Post by Abere » 24 Mar 2023, 10:00

እባካችሁ ከአገራችሁ ወልቃይት እና ራያን ስጡኝ እና ልገንጠልላችሁ ---> የዐደባባይ ብልጥ ወይስ የዐደባባይ ሞኝ?! :P

መቸ ነው? ዛሬ ነው? ነገ ነው?
ዐባይ ትግራይን የማዬው። :lol: :lol: ውሃ በላት ወይስ ቮድካ

አንድ የተዘነጋው ሃቅ ግን 27 አመት የታገለ አማራ ሌላ 50 አመት እና ከዚያ በላ ህዝብ እርስቱን ለማስጠበቅ ክተት፤መክት፤ አንክት እንደሚል ለማወቅ የሚችል ማሰብ ህሌና ማጣታቸው ነው። በግልሙትና የሚገኝ ነገር - ጋለሞታዋ ትደፈራለች እንጅ።

sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: እባካችሁ ከአገራችሁ ወልቃይት እና ራያን ስጡኝ እና ልገንጠልላችሁ ---> የዐደባባይ ብልጥ ወይስ የዐደባባይ ሞኝ?!

Post by sarcasm » 24 Mar 2023, 10:21

የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ ህገመንግስት ይከበር

የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ ህገመንግስት
አንቀጽ 2 ...


የአማራ ክልል በሰሜን ከትግራይ ክልል ጋር ይዋሰናል።ከኤርትራ ጋር በየትም በኩል አይገናኝም ማለት ነው።
Please wait, video is loading...
quote=sarcasm post_id=1203238 time=1625934320 user_id=38466]
"የአማራ ክልል ወልቃይትንና ራያ በጉልበት መውሰዱ፤ ጉልበትን የመተዳደርያ ደንብ እያደረግነው ነው። ምን ዓይነት ሞዴል ነው? ኦሮምያ ሄዶ ኣንዱን ዞን ቆርሶ ቢወስድ እንዴት ሃገር እንሆናለን? በጣም ኣደገኛ የሆነ ነገር ነው ሊከተል የሚችለው። Pretext ሊያስቀምጥ ይችላል። ኣዲስ ኣበባ ላይ የኦሮሞ ብሔርተኞች፤ what if ኣንድ ቀን እንደዛ እናድርግ ቢባል?


በሕግ ነው ነገሮች መሆን ያለባቸው ... ሕግ ውስጥኮ ሁሉንም ነገር ሊመቸን ኣይችልም።
። የአማራ ልዩ ሃይል ከትግራይ መውጣት ኣለበት።


በጣም ኣደገኛ የሆነ ነገር ነው ሊከተል የሚችለው። Pretext ሊያስቀምጥ ይችላል። ኣዲስ ኣበባ ላይ የኦሮሞ ብሔርተኞች፤ what if ኣንድ ቀን እንደዛ
እናድርግ ቢባል? የሰሜን ኤሊቶች ማወቅ ኣለባቸው። ድሬዳዋኮ ኣንድ ግዜ በኦሮምያ ክልል ውስጥ ነበረች" ዶ/ር ደረጀ ገረፋ



ለምንድ ነው ከሌላ አካባቢ የሄደ መከላከያ የአማራን ርስት ለማስመለስ የሚዋጋው?
pretextu በጣም ኣደገኛ ነው የሚሆነው



[/quote]

Abere
Senior Member
Posts: 11067
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: እባካችሁ ከአገራችሁ ወልቃይት እና ራያን ስጡኝ እና ልገንጠልላችሁ ---> የዐደባባይ ብልጥ ወይስ የዐደባባይ ሞኝ?!

Post by Abere » 24 Mar 2023, 10:43

ሌቦች የሰው በሬ ሰርቀው ያርዱና የቅርጫ መድብ ይደለድላሉ። ለአውራው ሌባ ሞቅ፤በርከት፤ ጥሩ ጥሩውን --- የወያኔ የክልል ድልድል እንድህ ነው።

መላው አማራ በወያኔ ላይ ነፍጡን ከማንሳቱ በፊት ቀድመው በወያኔ ላይ የተኮሱት ራያ እና ወልቃይቴዎች ናቸው። አማራ ነን እንጅ አማራ አድርጉን ያላሉ።



Right
Member
Posts: 2805
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: እባካችሁ ከአገራችሁ ወልቃይት እና ራያን ስጡኝ እና ልገንጠልላችሁ ---> የዐደባባይ ብልጥ ወይስ የዐደባባይ ሞኝ?!

Post by Right » 24 Mar 2023, 11:18

አንድ የተዘነጋው ሃቅ ግን 27 አመት የታገለ አማራ ሌላ 50 አመት እና ከዚያ በላ ህዝብ እርስቱን ለማስጠበቅ ክተት፤መክት፤ አንክት እንደሚል ለማወቅ
Let me ask you a hypothetical question. If Shemlis Abdisa declare Oromoia’s independence tomorrow, and Abiye Ahmed recognizes the new country and writes a letter to the UN to do the same, what you gonna do?
There is a precedence, the TPLF did it before for Eritrea.

You know where I am going. Follow the US state department analysis and you will get a clear picture of the new political map of Ethiopia.
Abiye has agreed to illegally incorporate WELKAYIT AND RAYA to W Tigray. In other words a new confederate Ethiopia is in the works. If Herman Cohen can do it as he did in 1991, so is Blinken in 2023/24. A divided society allows its enemies to manipulate.
My people don’t count Eritrea as an ally of Amaharas. They are not. If they are given what they want they will work with PP&TPLF.

Bottom line, organize underground politically and militarily.
Otherwise protest alone on the streets and internet will not buy you freedom,
Yes, the Amaharas made it clear WKYT & RAYA as a non-negotiable and red line. Brothers, you have to get organized or else you will be slaughtered.

Abere
Senior Member
Posts: 11067
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: እባካችሁ ከአገራችሁ ወልቃይት እና ራያን ስጡኝ እና ልገንጠልላችሁ ---> የዐደባባይ ብልጥ ወይስ የዐደባባይ ሞኝ?!

Post by Abere » 24 Mar 2023, 11:35

መደራጀት እና መታጠቅ ብቸኛው የአማራ ህዝብ የህልውና ማረጋገጫ መሳርያ ነው። የእነ ሽመልስ አብዲሳ እና ዐብይ አህመድ ሽርጉድ ሌላ አዲስ አገር ለማዋለድ መሆኑ በጣም ግልጽ ነው። የወያኔዎችም የ 50 አመታት ህልም ይኸው አድስ ቁራጭ አገር መሆን ነው። ሁለቱም ግን ከአማራ ሰርቀው በመውሰድ ነው። ህግ በሌለበት አለም ውስጥ ሌባን ማስቆም የሚቻለው በጉልበት ብቻ ነው። የተደረጀ እና የተባበረ ሃይል ደግሞ ውጤታማ ይሆናል።


Right wrote:
24 Mar 2023, 11:18
አንድ የተዘነጋው ሃቅ ግን 27 አመት የታገለ አማራ ሌላ 50 አመት እና ከዚያ በላ ህዝብ እርስቱን ለማስጠበቅ ክተት፤መክት፤ አንክት እንደሚል ለማወቅ
Let me ask you a hypothetical question. If Shemlis Abdisa declare Oromoia’s independence tomorrow, and Abiye Ahmed recognizes the new country and writes a letter to the UN to do the same, what you gonna do?
There is a precedence, the TPLF did it before for Eritrea.

You know where I am going. Follow the US state department analysis and you will get a clear picture of the new political map of Ethiopia.
Abiye has agreed to illegally incorporate WELKAYIT AND RAYA to W Tigray. In other words a new confederate Ethiopia is in the works. If Herman Cohen can do it as he did in 1991, so is Blinken in 2023/24. A divided society allows its enemies to manipulate.
My people don’t count Eritrea as an ally of Amaharas. They are not. If they are given what they want they will work with PP&TPLF.

Bottom line, organize underground politically and militarily.
Otherwise protest alone on the streets and internet will not buy you freedom,
Yes, the Amaharas made it clear WKYT & RAYA as a non-negotiable and red line. Brothers, you have to get organized or else you will be slaughtered.

Sam Ebalalehu
Member
Posts: 3639
Joined: 23 Jun 2018, 21:29

Re: እባካችሁ ከአገራችሁ ወልቃይት እና ራያን ስጡኝ እና ልገንጠልላችሁ ---> የዐደባባይ ብልጥ ወይስ የዐደባባይ ሞኝ?!

Post by Sam Ebalalehu » 24 Mar 2023, 11:43

ወልቃይት እና ራያ ለትግራይ ተሰጥቶ ኢትዮጵያ ውስጥ ሰላም ይኖራል ብለው የሚያስቡ የ ህወሓት ካድሬዎች ብቻ ናቸው። የዛሪው የ አማራው ብሄርተኝነት ስሜት ከ አራት አመት በፊት እንኮን በጣም የተለየ ነው። Blinken የ ኢትዮጵያን ካርታ ይነድፋል ብለው የሚያስቡ የህወሓት ካድሬዎች ከምኞት አለም ወደ እውነታ አለም መመለስ አለባቸው።

Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4077
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: እባካችሁ ከአገራችሁ ወልቃይት እና ራያን ስጡኝ እና ልገንጠልላችሁ ---> የዐደባባይ ብልጥ ወይስ የዐደባባይ ሞኝ?!

Post by Za-Ilmaknun » 24 Mar 2023, 11:57

"ለምንድ ነው ከሌላ አካባቢ የሄደ መከላከያ የአማራን ርስት ለማስመለስ የሚዋጋው?" DereJe Gerefa Tullu

ዋናው ነገር ማስመለስ የሚባለው ነው!! የሚመለሰው ቀድሞ ያንተ የነበረና በብድር ወይም በስርቆት ወይም በቅሚያ የተወሰደ ሲሆን ነው። ማስመለስ ህጋዊ እና ተፈጥሮአዊ ሲሆን አለማስመለስ ደሞ ደካማነትና ስንፍና ነው።

መከላከያው በራሱ ቆሞ ራሱን ከሽንፈትና ውርደት ታድጎ ቢሆን ኖሮ ይህ የተባለው፥ የኦሮሙማ ትርክት ትርጉም ይኖረው ነበር! ከመቀሌ እስከ ሽጎሌ በሰላሳ ቀን ፍርጠጣ የተጓዘ ሃይል ዛሬ ከውድቀት ያዳኑት ላይ ዱላ ለመምዘዝ ሲዳዳው ስታይ፥ እጅኽን በአፍ ላይ ከመጫን በዘለለ ትዝብቱና ትምህርቱ ለትውልድ የሚተላለፍ ይሆናል።

አሁን መከላከያው ከትግራይም፥ ከአማራም እየወጣ፥ ጠቅላዩም ለሚቀጥለው የእርስ በርስ ፍጅት መደላደል እየፈጠረ ስለመሆኑ ሳንስት፥ ከትግሬ በኩል የሚደረገውን ወረራ ና ማንነት አስገድዶ የማስቀየር ዘመቻ፥ የጥቃቱ ሰለባ ለማምከን ካልሰራ፥ ጥፋቱ የግፍ ተቀባዩ ነው።

ትህነግም ይሁን ኦነግ ከስካሁኑ ጥፋት የተማሩት ነገር ቢኖር መልሶ ማጥፋትን ብቻ ነው። ለዚህ የክህደት ዘመቻ ደሞ ዋጋው ከእስካሁኑ እጅግ የላቀ እንደሚሆን በቅርብ የምናየው ይሆናል።

union
Member+
Posts: 6297
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

Re: እባካችሁ ከአገራችሁ ወልቃይት እና ራያን ስጡኝ እና ልገንጠልላችሁ ---> የዐደባባይ ብልጥ ወይስ የዐደባባይ ሞኝ?!

Post by union » 24 Mar 2023, 12:15

ትክክል ወንድም አበረ
እነሱ አማራ ምንግዜም ለሀገሩ እንደሚሞት ያውቃሉ ግን እነሱ በሰሩት ወንጀል ተጠያቂ ላለመሆን ነው የትግራይን ህዝብ የሚማግድት። ለማንም ህዝብ ግድ የላቸውም። ኦነግ ብልፅግናም እንደዛው

Abere wrote:
24 Mar 2023, 10:00
እባካችሁ ከአገራችሁ ወልቃይት እና ራያን ስጡኝ እና ልገንጠልላችሁ ---> የዐደባባይ ብልጥ ወይስ የዐደባባይ ሞኝ?! :P

መቸ ነው? ዛሬ ነው? ነገ ነው?
ዐባይ ትግራይን የማዬው። :lol: :lol: ውሃ በላት ወይስ ቮድካ

አንድ የተዘነጋው ሃቅ ግን 27 አመት የታገለ አማራ ሌላ 50 አመት እና ከዚያ በላ ህዝብ እርስቱን ለማስጠበቅ ክተት፤መክት፤ አንክት እንደሚል ለማወቅ የሚችል ማሰብ ህሌና ማጣታቸው ነው። በግልሙትና የሚገኝ ነገር - ጋለሞታዋ ትደፈራለች እንጅ።

Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4077
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: እባካችሁ ከአገራችሁ ወልቃይት እና ራያን ስጡኝ እና ልገንጠልላችሁ ---> የዐደባባይ ብልጥ ወይስ የዐደባባይ ሞኝ?!

Post by Za-Ilmaknun » 24 Mar 2023, 12:36

Sam Ebalalehu wrote:
24 Mar 2023, 11:43
ወልቃይት እና ራያ ለትግራይ ተሰጥቶ ኢትዮጵያ ውስጥ ሰላም ይኖራል ብለው የሚያስቡ የ ህወሓት ካድሬዎች ብቻ ናቸው። የዛሪው የ አማራው ብሄርተኝነት ስሜት ከ አራት አመት በፊት እንኮን በጣም የተለየ ነው። Blinken የ ኢትዮጵያን ካርታ ይነድፋል ብለው የሚያስቡ የህወሓት ካድሬዎች ከምኞት አለም ወደ እውነታ አለም መመለስ አለባቸው።

Right
Member
Posts: 2805
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: እባካችሁ ከአገራችሁ ወልቃይት እና ራያን ስጡኝ እና ልገንጠልላችሁ ---> የዐደባባይ ብልጥ ወይስ የዐደባባይ ሞኝ?!

Post by Right » 24 Mar 2023, 12:52


ወልቃይት እና ራያ ለትግራይ ተሰጥቶ ኢትዮጵያ ውስጥ ሰላም ይኖራል ብለው የሚያስቡ የ ህወሓት ካድሬዎች ብቻ ናቸው።
That is the intention of the US and Egypt. A destabilized and dysfunctional Ethiopia.
A divided Ethiopia is playing on their hands. Shame on the Tigraian and Oromo elites.

Listen, there will be no Ethiopia without WKYT & RAYA.

The solution is clear organized politically and militarily. Immediately.

Abere
Senior Member
Posts: 11067
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: እባካችሁ ከአገራችሁ ወልቃይት እና ራያን ስጡኝ እና ልገንጠልላችሁ ---> የዐደባባይ ብልጥ ወይስ የዐደባባይ ሞኝ?!

Post by Abere » 24 Mar 2023, 12:59

Getachew Reda will be more Catholic than the Pope (TPLF). Him being with an Amhara background he would try his arse off to prove he is more TPLF than the Adowa, Axum and Shire TPLF. Badmouthing Amhara and salivating on Amhara's sovereign territories. His call to Amhara is laughable as if his adventure in the last rounds of incursion to Amhara lands was settling the score, i.e. genocide. I am sure all TPLF very well know all Amhara people are flashing their middle fingers to them. They can dream, but it is unrealistic.
Za-Ilmaknun wrote:
24 Mar 2023, 12:36
Sam Ebalalehu wrote:
24 Mar 2023, 11:43
ወልቃይት እና ራያ ለትግራይ ተሰጥቶ ኢትዮጵያ ውስጥ ሰላም ይኖራል ብለው የሚያስቡ የ ህወሓት ካድሬዎች ብቻ ናቸው። የዛሪው የ አማራው ብሄርተኝነት ስሜት ከ አራት አመት በፊት እንኮን በጣም የተለየ ነው። Blinken የ ኢትዮጵያን ካርታ ይነድፋል ብለው የሚያስቡ የህወሓት ካድሬዎች ከምኞት አለም ወደ እውነታ አለም መመለስ አለባቸው።

Wedi
Member+
Posts: 7984
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: እባካችሁ ከአገራችሁ ወልቃይት እና ራያን ስጡኝ እና ልገንጠልላችሁ ---> የዐደባባይ ብልጥ ወይስ የዐደባባይ ሞኝ?!

Post by Wedi » 24 Mar 2023, 14:53

Abere wrote:
24 Mar 2023, 10:00
እባካችሁ ከአገራችሁ ወልቃይት እና ራያን ስጡኝ እና ልገንጠልላችሁ ---> የዐደባባይ ብልጥ ወይስ የዐደባባይ ሞኝ?! :P

:lol: :lol:

Abere
Senior Member
Posts: 11067
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: እባካችሁ ከአገራችሁ ወልቃይት እና ራያን ስጡኝ እና ልገንጠልላችሁ ---> የዐደባባይ ብልጥ ወይስ የዐደባባይ ሞኝ?!

Post by Abere » 28 Mar 2023, 16:12

ሲኦል የወረደው ማን ነው? እነ ጌታቸው ረዳ ወይስ የትግራይ ህዝብ?

ወልቃይት ራያ የአማራዎች መደብ፤
አሁን የት ተገኝተሽ ዐይን ቢቅለበለብ።

የሰው እንቁላል ያንቅዋልል - ሆነ እና ነገሩ፤
በከንቱ ከሰሩ ወይ እነ ተጋሩ፤

ከጥል ሰላም ይሻል ብለን ብንነግራቸው፤
ዳንስ ነው እያሉ ተከዜ እየገቡ ውሃ ሆነ ህልማቸው።
ይችን እንቆቅልሽ የማናውቅ ምስሏቸው፤
አባይ ትግራይ አሉን በሞኝ ዜማቸው።

አይደለም አፍንጫ አፈር ብትልሱ፤
ከእንግድህ ወልቃይት ራያ ላትደሱ፤
በከንቱ ሚልዮን እንዳታስጨርሱ።




Abere
Senior Member
Posts: 11067
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: እባካችሁ ከአገራችሁ ወልቃይት እና ራያን ስጡኝ እና ልገንጠልላችሁ ---> የዐደባባይ ብልጥ ወይስ የዐደባባይ ሞኝ?!

Post by Abere » 30 Mar 2023, 15:36

ስለ አቡነ ኣረጋዊ ወልቃይት ስጡን እና እንሂድላችሁ። ጌታቸው ረዳ! በአኩፋዳህ ይዘህ ና! ያካልሆነ ዋ!

Post Reply