-
- Senior Member
- Posts: 11112
- Joined: 18 Jul 2019, 20:52
ሀብታሙ አያሌው የሚገርም ትንታኔ 1ኛ) ወያኔ ከሽበርተኝነት እኮ ተነስቶ አልቋል - ምን አድስ ነገር ነው? 2ኛ) ስቴት ድፓርትመንት ጦር ወንጀለኞች ስም ጠራ - ከወረቀት አያልፍም።ይለናል።
ሀብታሙ አያሌው የሚገርም ትንታኔ ነው ያቀረበው። 1ኛ) ወያኔ ከሽበርተኝነት እኮ ተነስቶ አልቋል - ምን አድስ ነገር ነው? 2ኛ) ስቴት ድፓርትመንት የሰሜኑን ጦርነት ወንጀለኞች ስም ጠራ - ከወረቀት ቀለብ አያልፍም።
-
- Senior Member
- Posts: 13609
- Joined: 27 Jan 2020, 23:15
Re: ሀብታሙ አያሌው የሚገርም ትንታኔ 1ኛ) ወያኔ ከሽበርተኝነት እኮ ተነስቶ አልቋል - ምን አድስ ነገር ነው? 2ኛ) ስቴት ድፓርትመንት ጦር ወንጀለኞች ስም ጠራ - ከወረቀት አያልፍም።ይ
የህግ፥ባለሙያው፥ሀብታሙ፥ ጽንፈኝነቱ፥ ናላውን፥ እያዞረው፥ ሁለት፥ ዛፍ፥በአንድ፥ ጊዜ፥ መውጣት፥ ይሞክራል። የወያነን፥የአሸባሪነት፥ ፍረጃ፥፥ ማን፥ እንድሚያነሳው፥ ጠፍቶት፥ አይደለም፥ የሰላሙን፥ ውል፥ ከሚቃወሙት፥ አንዱ፥ በመሆኑ፥እንጂ፤
ከዚህ፥ በፊት፥በናይሬቢ፥ የብርሃኑ፥ ጅላንና፥ የታደሰ፥ወረደን፥መተቃቀፍ፥ ካየ፥ በኻላ፥ ቅናት፥ ንዴትና፥ ክፋት፥ አንገብግቦት፥ " እንዲህ፥ እማ፥ ከተቃቀፉ፥ .......እኞም፤ " እያለ፥ ማነቱን፥ ሲገልፅ፥ የሰላም፥ ሰባኪ፥ ነኝ፥የትግርይን፥ ጦርነት፥ አልደግፍም፥ እያለ፥ ሲሰብከን፥ የነበረው፥ሁሉ፥ ውሽት፥ መሆኑን፥ አሳይቶናል፤
ሁለት፥ እግር፥ አለኝ፥ ብሎ፥ ሁለት፥ ዛፍ፥ መውጣት፥ አይቻልም፥
ከዚህ፥ በፊት፥በናይሬቢ፥ የብርሃኑ፥ ጅላንና፥ የታደሰ፥ወረደን፥መተቃቀፍ፥ ካየ፥ በኻላ፥ ቅናት፥ ንዴትና፥ ክፋት፥ አንገብግቦት፥ " እንዲህ፥ እማ፥ ከተቃቀፉ፥ .......እኞም፤ " እያለ፥ ማነቱን፥ ሲገልፅ፥ የሰላም፥ ሰባኪ፥ ነኝ፥የትግርይን፥ ጦርነት፥ አልደግፍም፥ እያለ፥ ሲሰብከን፥ የነበረው፥ሁሉ፥ ውሽት፥ መሆኑን፥ አሳይቶናል፤
ሁለት፥ እግር፥ አለኝ፥ ብሎ፥ ሁለት፥ ዛፍ፥ መውጣት፥ አይቻልም፥
-
- Member+
- Posts: 9325
- Joined: 15 Sep 2013, 16:00