Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 11112
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

ሀብታሙ አያሌው የሚገርም ትንታኔ 1ኛ) ወያኔ ከሽበርተኝነት እኮ ተነስቶ አልቋል - ምን አድስ ነገር ነው? 2ኛ) ስቴት ድፓርትመንት ጦር ወንጀለኞች ስም ጠራ - ከወረቀት አያልፍም።ይለናል።

Post by Abere » 21 Mar 2023, 20:08

ሀብታሙ አያሌው የሚገርም ትንታኔ ነው ያቀረበው። 1ኛ) ወያኔ ከሽበርተኝነት እኮ ተነስቶ አልቋል - ምን አድስ ነገር ነው? 2ኛ) ስቴት ድፓርትመንት የሰሜኑን ጦርነት ወንጀለኞች ስም ጠራ - ከወረቀት ቀለብ አያልፍም።


Axumezana
Senior Member
Posts: 13609
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: ሀብታሙ አያሌው የሚገርም ትንታኔ 1ኛ) ወያኔ ከሽበርተኝነት እኮ ተነስቶ አልቋል - ምን አድስ ነገር ነው? 2ኛ) ስቴት ድፓርትመንት ጦር ወንጀለኞች ስም ጠራ - ከወረቀት አያልፍም።ይ

Post by Axumezana » 21 Mar 2023, 21:58

የህግ፥ባለሙያው፥ሀብታሙ፥ ጽንፈኝነቱ፥ ናላውን፥ እያዞረው፥ ሁለት፥ ዛፍ፥በአንድ፥ ጊዜ፥ መውጣት፥ ይሞክራል። የወያነን፥የአሸባሪነት፥ ፍረጃ፥፥ ማን፥ እንድሚያነሳው፥ ጠፍቶት፥ አይደለም፥ የሰላሙን፥ ውል፥ ከሚቃወሙት፥ አንዱ፥ በመሆኑ፥እንጂ፤
ከዚህ፥ በፊት፥በናይሬቢ፥ የብርሃኑ፥ ጅላንና፥ የታደሰ፥ወረደን፥መተቃቀፍ፥ ካየ፥ በኻላ፥ ቅናት፥ ንዴትና፥ ክፋት፥ አንገብግቦት፥ " እንዲህ፥ እማ፥ ከተቃቀፉ፥ .......እኞም፤ " እያለ፥ ማነቱን፥ ሲገልፅ፥ የሰላም፥ ሰባኪ፥ ነኝ፥የትግርይን፥ ጦርነት፥ አልደግፍም፥ እያለ፥ ሲሰብከን፥ የነበረው፥ሁሉ፥ ውሽት፥ መሆኑን፥ አሳይቶናል፤

ሁለት፥ እግር፥ አለኝ፥ ብሎ፥ ሁለት፥ ዛፍ፥ መውጣት፥ አይቻልም፥

sun
Member+
Posts: 9325
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: ሀብታሙ አያሌው የሚገርም ትንታኔ 1ኛ) ወያኔ ከሽበርተኝነት እኮ ተነስቶ አልቋል - ምን አድስ ነገር ነው? 2ኛ) ስቴት ድፓርትመንት ጦር ወንጀለኞች ስም ጠራ - ከወረቀት አያልፍም።ይ

Post by sun » 21 Mar 2023, 22:34

Abere wrote:
21 Mar 2023, 20:08
ሀብታሙ አያሌው የሚገርም ትንታኔ ነው ያቀረበው። 1ኛ) ወያኔ ከሽበርተኝነት እኮ ተነስቶ አልቋል - ምን አድስ ነገር ነው? 2ኛ) ስቴት ድፓርትመንት የሰሜኑን ጦርነት ወንጀለኞች ስም ጠራ - ከወረቀት ቀለብ አያልፍም።



Post Reply