Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
almaze
Member+
Posts: 5315
Joined: 15 Dec 2013, 03:38

ከዶክተር አብይ አመራር ጋር ወደፊት!

Post by almaze » 18 Mar 2023, 22:56

Once a total skeptic, I am now an enlightened believer.







Horus
Senior Member+
Posts: 30914
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ከዶክተር አብይ አመራር ጋር ወደፊት!

Post by Horus » 18 Mar 2023, 23:17

አጭበርባሪ ዴማጎግ! እራሱ አይደለም እንዴ ዛሬ በ2023 እኔ ብቻ ነኝ የማቅላችሁ እያለ እራሳቸውን ለማስተዳደር የሚጠይቁትን ሰላማዊ ሕዝብ በማጅራር መቺዎች ቶርቸር የሚያስደርግ! ለማያውቁሽ ታጠኚ በሉት ! ሰው የሚለካው የማንም አድር ባይ አሽከር እዚም እዛም በጻፈው ባዶ ቃላት ሳይሆን በራሱ በሰውዬው ተግባር ነው ። ኢትዮጵያ የ5 አመት የአቢይ አህመድ ተግባር አላት እሱን ጀጅ ለማድረግ፣ እሱን ለመለካት! አቢይን አህመድን በቀኑ በተግባሩ በስራው ማን እንደ ሆነ ማወቅ እንችላለን! ይህም ነገ ይረሳል !!! አቢይ መሰል አበሻን እህ ብለው ከሰሙት ባፉ ጤፍ ይቆላል ይባላል !!! ይህ ሁል ጉንጭ አልፋ ነው !!! አቢይ እንደ ምኞቱ ቢሆንማ ኪም ኢል ሱንግ! ሱሃርቶ! ማኦ መሆን ያልማል! ቃዳፊም እኮ ዘ ግሪን ቡክ ጽፎ ነበር ! የዲክታተር ሁሉ ቅዠት ያ ነው፣ መመለክ!!! በኢትዮጵያ ግን ያ አይሆንም !!!

almaze
Member+
Posts: 5315
Joined: 15 Dec 2013, 03:38

Re: ከዶክተር አብይ አመራር ጋር ወደፊት!

Post by almaze » 18 Mar 2023, 23:25

I carried a grudge towards the finest musician in Eritrea, Wedi Tikul, for embracing the benefits of the Medemer(መደመር) doctrine in his songs for a long time. I now see how foolish I was.






Digital Weyane
Member+
Posts: 8538
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: ከዶክተር አብይ አመራር ጋር ወደፊት!

Post by Digital Weyane » 18 Mar 2023, 23:47

ለማይቀርልን መደመር ከአንድ ሚልየን በላይ የትግራይ ታዳጊዎችን አስፈጀን። ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ :cry: :cry: :cry:

ANTICO
Member
Posts: 1608
Joined: 30 Nov 2013, 03:48

Re: ከዶክተር አብይ አመራር ጋር ወደፊት!

Post by ANTICO » 19 Mar 2023, 00:02

Almaze failed to provide an apology for her disparaging statements about Isaias's mother :lol: :lol:


Please wait, video is loading...

Post Reply