Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Abere
Senior Member
Posts: 11071
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: የኦሮሞ፥ ኢሊቶች፥ እነርሱ፥ የሚመርዋት፥ አገር፥ ትፈርሳለች፥ ይሉናል፥ ኢትዮጵያ፥ ፈረሰች፥ ማለት፥ ግን፥ ኦሮምያም፥ ፈርሳለች፥ ማለት፥ ነው። ወደማትፈርስበት፥ መንገድ፥ ይምሩን!

Post by Abere » 17 Mar 2023, 16:40

መርተው እኮ ገደል ውስጥ አስገቧት አገሪቱን። ከዚህ በኋላ እንደት አድርገው ይምሯት - ጎማቸው ተንፍሷል። የመራራን የጠጅ ቤት ወሬ ሰው ሰልችቶታል። ሌላው ህዝብ የደበረው ETV ነው

Post Reply