Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Axumezana
Senior Member
Posts: 13228
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

አብይ( የኦሮሞ፥ አመራር) ኢትዮጵያን፥ ለማረጋጋት፥ ለመምራት፥ ለምን፥ ተቸገረ?

Post by Axumezana » 16 Mar 2023, 19:26

ዋነኛ፥ ችግሮች፥ የስነምግባር፤ ጉድለት፥ የህግ፥ ጥሰት፥ ሰብአዊ፥ ጥሰቶችና፥ ጨፍላቂነት፥ ሲሆኑ፥ በሚመለከተው፥መልኩ፥ ቀርበዋል።


- ስር፥ የሰደደ፥ የሙስና፥ ባህልና፥ የስነምግባር፥ ጉድለት፥

- ህግን፥ አለማክበርና፥ ለህግ፥ አለመገዛት
- በስልጣን፥ መባለግ
- የገንዘብ፥ ስስት/ ሲሾም፥ ፈጥኖ፤ ያልጎረሰ፥ ሲሻር፥ ይቆጨዋል፥
- አመንዝራነትና፥ ሆዳምነት፥ ውሸኝነት
- በአካባባዊ፥ በሀይማኖትና፥ በጥቅም፥ ተቧድኖ፥ መጠቃቀም

- የህግና፥ የሰብአዊነት፥ ጥሰት
የሌላው፥ ቁስል፥ ላይ፥ እንጨት፥ በጭካኔ፥ እየሰደዱ፥ የቆሰለው፥
ሰው፥ እንዳልተጎዳ፥ ማሰብ ፥ ለምሳሌ፤
-ትግራይን ፥ ከቦ፥ በረሃብና፥ በበሽታ፥ መፍጀት
-በወለጋ፥ በተደጋጋሚ፥ የተፈፀመ፥ ግድያና፥ ማፈናቀል
- አዲስ፥ አበባና፥ ዙርያው፥ ለላፉት፥ አምስት፥ አመታት፥
እየተደረገ፥ ያለው፥ግፋዊ፥ ማፈናቀልና፥ ዘር፥ ማጥራት።
- ዜጎችን፥ ያለህግና፥ ፍትህ፥ ማሰር
- ቅራኔዎችን፥ መርህ፥ አልባ፥ በሆነ፥ መልኩ፥ ስልጣን፥ ለማደላደል፥ መጠቀም፥ ለምሳሌ፥
- አማራንና፥ ትግራይን፥ማጣላትና፥ ማገዳደል
- ኤርትራን፥ በኢትዮጵያ፥ የውስጥ፥ ጉዳይ፥ ከቶ፥ ትግራይን፥
ማስጨፍጨፍ

- እኛ፥ ዝሆን፥ ነን ፥ ሁሉንም፥ በጉልበት፥ ጨፍልቀን፥ እንፈታዋለን፥ የሚል፥ የተሳሳተ፥ ግንዛቤ፥ ይኸንን፥ በሁሉም፥ ኢትዮጵያ፥ የሞኮሩትና፥ እየሞኮሩት፥ ያለ፥ ሲሆን፥ ትክክለኛው፥ አካሄድ፥ ግን፥ ጉልበት፥ ሳይሆን፥ ችግርን፥ ያገባኛል፥ከሚሉ፥ ጋር፥በተከታታይ፥ውይይትና፥ ድርድር፥ በሰላም፥ መፍታት፥ ነው።

- እግዚአብሔር፥ ከእኞ፥ ጋር፥ ነው፥ ስልጣንም፥ ሰጥቶናል፥ በሚል፥ እሳቤ፥ የፈለጉትን፥ ማድረግ። እግዚአብሔር፥ ግን፥ ስልጣን፥ የሚሰጠው፥ ከሀላፊነት፥ ጋር፥ ሲሆን፥ ፍትህ፥ሲዛባና፥ህዝብ፥ ሲያለቅስ፥ ስልጣኑን፥ለሌላ፥ እንደሚሰጥ፥ አለማስተዋል።

- ግልፅ፥ የሆነ፥ ፍኖተ፥ ካርታ፥አለመኖርና፥ በአንድ፥ ግለሰብ፥ አምባገናናነት፥ ላይ፥ የተንጠለጠለ፥ አመራር።

ጨው፥ ለራስህ፥ ስትል፥ ጣፍጥ፥ አለዝያ፥ ድንጋይ፥ ብለው፥ ይጥሉሀል፥ነውና፥ ጠንቀቅ፥ ብሎ፥ ራስን፥ በመግዛት፥ ለሌላው፥ ምሳሌ፥ ሆኖና፥ አስተባብሮ፥ አገር፥ መምራት፥ ነው። መጽሃፉ፥ እንደሚለው፥ ማንም፥ ጥበብ፥ ቢጎድለው፥ ጥበብን፥ አብዝቶ፥ ከሚሰጥ፥ ከእግዚአብህሔር፥ ጠይቆ፥ መቀበል፥ ነው። አለበለዝያ፥ ኦሮሞ፥ ቄስ፥ መሆን፥ አይችልም፥ ኦሮሞ፥ ሆድ፥ ውስጥ፥ ቅቤ፥ አያድርም፤ ኦሮሞ፥አገር፥ ማስተዳደር፥ ሆነ፥ መገንባት፥ አይችልም፥ ኦሮሞ፥ እምነት፥ አይጣልበትም፥ የሚሉ፤ አባባሎች፥ እውነት፥ ናቸው፥ ወደ፥ ሚል፥ ግንዛቤ፥ ፥ የኢትዮጵያ፥ ህዝብ፥ ደርሶና፥ ተስፋ፥ ቆርጦ፥ አብዮት፥ መነሳቱ፥ አይቀርም።
Last edited by Axumezana on 16 Mar 2023, 19:53, edited 1 time in total.

Horus
Senior Member+
Posts: 30667
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: አብይ( የኦሮሞ፥ አመራር) ኢትዮጵያን፥ ለማረጋጋት፥ ለመምራት፥ ለምን፥ ተቸገረ?

Post by Horus » 16 Mar 2023, 19:45

መልሱ አጭር አንድ መስመር ነው። አቢይ አህመድ ኢትዮጵያን ማረጋጋት ያቃተው በቆሻሻው የወያኔ ጎሳ ፈረስ እየጋለበ የኦሮሞ አጀንዳ ለመፈጸም ስለቀባዠረ ነው።

Axumezana
Senior Member
Posts: 13228
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: አብይ( የኦሮሞ፥ አመራር) ኢትዮጵያን፥ ለማረጋጋት፥ ለመምራት፥ ለምን፥ ተቸገረ?

Post by Axumezana » 16 Mar 2023, 20:11

ወያነ፥ አገር፥ አላረጋጋም፥ ነበር?

Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4063
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: አብይ( የኦሮሞ፥ አመራር) ኢትዮጵያን፥ ለማረጋጋት፥ ለመምራት፥ ለምን፥ ተቸገረ?

Post by Za-Ilmaknun » 16 Mar 2023, 20:14

ቅድም፥ ኦሮሞ ከትግሬ ካልተመሳጠረ ትል ነበር አሁን ደሞ ኦሮሞ አገር መምራት አይችልም፥)

ጠቅላዩ፥ በእውቀትና በብቃት ማነስ የሚሰቃይ፥አስመሳይ ነው። የ Robert Greene ፥ the 48 laws of power መፅሃፍ አንብቦ፥ በመኮረጅ እርካብና መንበር የሚባል ነገር ሞነጨረና፥ ከኔ በላይ አዋቂ ለአሳር ብሎ መከራውን እያየ ነው!!

ወዳጄ፥ የ ጎሳ ፖለቲካውንም ቢሆን፥ በአግባቡ መረዳትና ከአደጋና ውድቀት ራስንም ይሁን ሃገርን ጠብቆ ትንሽም ቢሆን መቆየት ይሞከር ነበር። አጅሬው ግን ተኝቶ በተነሳ ቁጥር ፥ የመሰለውን ነገር ሁሉ ፖለቲካ ያደርገውና፥ አልሆን ሲል አስታራቂ ሆኖ ብቅ ይላል።

ለማንኛውም መጨረሻውን እያየን ስለሆነ ከዚህ በሁዋላ ስለሚመጣው ለውጥ መወያየቱ ይበጃል!!


Axumezana
Senior Member
Posts: 13228
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: አብይ( የኦሮሞ፥ አመራር) ኢትዮጵያን፥ ለማረጋጋት፥ ለመምራት፥ ለምን፥ ተቸገረ?

Post by Axumezana » 16 Mar 2023, 20:27

ኦሮሞ፥ አገር፥ መምራት፥ አይችልም፥ የሚባለው፥ የጅምላ፥ አባባል፥ ትክክል፥ አይደለም፥ ማንም፥ ግለሰብ፥ ሆነ፥ቡድን፥ አገርን፥ የመምራት፥ ሀላፊነትን፥ ከእናቱ፥ሆድ፥ አይማረውም፥ በሂደት፥ እየተማረና፥ ራሱን፥ እያስተከከለ፥ የበቃ፥ አመራር፥ሊሰጥ፤ ይችላል። የኦሮሞ፥ህዝብ፥ ብዙ፥ መልካም፥ እሴቶች፥ ያሉት፥ ህዝብ፥ ሲሆን፥ ከሌሎች፥ ኢትዮጵያውያን፥ ጋር፥ ሆኖ፥ አሁን፥ ያለችውን፥ ኢትዮጵያ፥ ገንብተዋል፥ አሁን፥ ደግሞ፥ እግዚአብሔር፥ ፈቅዶ፥ ኢትዮጵያን፥ የመምራት፥ እድል፥ ያገኘ፥ ሲሆን፥ ይኸንን፥ ሃላፊነቱን፥ ራሱን፥ እያረመ፥ እያስተካከለና፥ ሌሎችንም፥ ኢትዮጵያውያን፥ እያስተባበረ፥ ኢትዮጵያን፥ አረጋግቶ፥ ወደ፥ ከፍታ፥ማውጣት፥ ይጠበቅበታልም፥ ይችላልም።

sun
Member+
Posts: 9313
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: አብይ( የኦሮሞ፥ አመራር) ኢትዮጵያን፥ ለማረጋጋት፥ ለመምራት፥ ለምን፥ ተቸገረ?

Post by sun » 16 Mar 2023, 21:18

Za-Ilmaknun wrote:
16 Mar 2023, 20:14
ቅድም፥ ኦሮሞ ከትግሬ ካልተመሳጠረ ትል ነበር አሁን ደሞ ኦሮሞ አገር መምራት አይችልም፥)

ጠቅላዩ፥ በእውቀትና በብቃት ማነስ የሚሰቃይ፥አስመሳይ ነው። የ Robert Greene ፥ the 48 laws of power መፅሃፍ አንብቦ፥ በመኮረጅ እርካብና መንበር የሚባል ነገር ሞነጨረና፥ ከኔ በላይ አዋቂ ለአሳር ብሎ መከራውን እያየ ነው!!

ወዳጄ፥ የ ጎሳ ፖለቲካውንም ቢሆን፥ በአግባቡ መረዳትና ከአደጋና ውድቀት ራስንም ይሁን ሃገርን ጠብቆ ትንሽም ቢሆን መቆየት ይሞከር ነበር። አጅሬው ግን ተኝቶ በተነሳ ቁጥር ፥ የመሰለውን ነገር ሁሉ ፖለቲካ ያደርገውና፥ አልሆን ሲል አስታራቂ ሆኖ ብቅ ይላል።

ለማንኛውም መጨረሻውን እያየን ስለሆነ ከዚህ በሁዋላ ስለሚመጣው ለውጥ መወያየቱ ይበጃል!!
In that sense obbo Axumezana seems to be confused behaving like a chameleon who does not know which way to turn. Dr Abiy knows when to make war as well as when to make peace. And that is called leadership even if it may no satisfy everybody 100%. The thing is very simple because the PM gave them peace and he should take it or else he rejects the peace deal and take the war which may lead to doomsday. :P

Axumezana
Senior Member
Posts: 13228
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: አብይ( የኦሮሞ፥ አመራር) ኢትዮጵያን፥ ለማረጋጋት፥ ለመምራት፥ ለምን፥ ተቸገረ?

Post by Axumezana » 16 Mar 2023, 21:42

Obbo Sun,

The strategic alliance between Tigray and Oromia should be founded on agreed and shared vision, mission, values and goals and with the commitment of both to respect the constitution and overcome their respective weaknesses in a continuous process.

Better you comment or complement on the issues I raised. I believe that is the only way to help PM Abiy. I do not think the PM or any healthy person will be proud of the devastating & genocidal war we had in Tigray. We need to learn from it , establish accountability and serve justice with forgiveness & reconcilation. Peace comes from God not from any person, actually PM Abiy and his allies intention was to scatter and destroy Tigraynism & TPLF which they failed because of the costly but effective self defense resistance of the Tigray people.

sun
Member+
Posts: 9313
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: አብይ( የኦሮሞ፥ አመራር) ኢትዮጵያን፥ ለማረጋጋት፥ ለመምራት፥ ለምን፥ ተቸገረ?

Post by sun » 16 Mar 2023, 22:08

Axumezana wrote:
16 Mar 2023, 21:42
Obbo Sun,

Better you comment or complement on the issues I raised. I believe that is the only way to help PM Abiy. I do not think the PM or any healthy person will be proud of the devastating & genocidal war we had in Tigray, we need to learn from it , establish accountability and serve justice with forgiveness & reconcilation. Peace comes from God not from any person, actually PM Abiy and his allies intention was to scatter and destroy Tigraynism & TPLF which they failed because of the costly but effective self defense resistance of the Tigray people.
Discussing about the effects of the war its cause and the need for reconciliation is okay but I think that PM Abiy already knows very much already. Such processes need honesty and the will to change for the better world. We are in the same boat and will remain in the same horn region as neighbors. I don't know about the timing if it is the right time for convening the reconciliation gatherings since the wounds of war are still fresh and feelings run high. The style of your presenting the issue is also one sided not being able to or willing to see the cardinal repeat mistakes of the tplf, like cold bloodily attacking the Ethiopian defense forces, launching deadly missiles against Amhara and Eritrean cities, organizing illegal regional elections, rejecting repeat peace offers for almost two long years. Somewhere at the beginning of the war you seem to be criticizing the tplf for getting reckless and going to war against a state that is armed with modern weapons. But then along the way the winds of war
claimed your attention for itself and you became pro war activist lacking balance at that point.

Just be honest and tell if there is any country in the world who is willing to tolerate such behaviors within its border. Mainly that is also why the Amharas and Eritreans regret PM ABiy's peace deal thinking that the war did not come to its final conclusion. Yes, accountability needs to be established with justice to be served followed with forgiveness & reconciliation. The process needs honest and truthfulness from all parties so that the definition of the problems are factual and truthful for being accepted by parties involved.
Last edited by sun on 16 Mar 2023, 22:17, edited 1 time in total.

Horus
Senior Member+
Posts: 30667
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: አብይ( የኦሮሞ፥ አመራር) ኢትዮጵያን፥ ለማረጋጋት፥ ለመምራት፥ ለምን፥ ተቸገረ?

Post by Horus » 16 Mar 2023, 22:16

Axumezana wrote:
16 Mar 2023, 20:11
ወያነ፥ አገር፥ አላረጋጋም፥ ነበር?
ወንድሜ አክሱማኢዛና አቢይ አህመድ የኦሮሞ ፋሺሽታዊ አምባገነነት በመላ ኢትዮጵያ ላይ እየጫነው ያለው በመልስ ዜናዊ አትዮጵያን የፈረሰ ሕገ መንግስት መሰረት ነውኮ! ታሪክ አይረሳም! ኢትዮጵያን ያፈረሰ ትግሬ ነው ። ኦሮሞ የትግሬን ፈረስ ነው እየጋለበ ያለው ። ዛሬ ትግሬም እራሱ በራሱ ፈረሰ እየተረገጠ ነው ። ይህን የጎሳ ካንሰር ማነው ያመጣው? ትግሬ! ትግሬ! ትግሬ!

sun
Member+
Posts: 9313
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: አብይ( የኦሮሞ፥ አመራር) ኢትዮጵያን፥ ለማረጋጋት፥ ለመምራት፥ ለምን፥ ተቸገረ?

Post by sun » 16 Mar 2023, 22:29

Horus wrote:
16 Mar 2023, 22:16
Axumezana wrote:
16 Mar 2023, 20:11
ወያነ፥ አገር፥ አላረጋጋም፥ ነበር?
ወንድሜ አክሱማኢዛና አቢይ አህመድ የኦሮሞ ፋሺሽታዊ አምባገነነት በመላ ኢትዮጵያ ላይ እየጫነው ያለው በመልስ ዜናዊ አትዮጵያን የፈረሰ ሕገ መንግስት መሰረት ነውኮ! ታሪክ አይረሳም! ኢትዮጵያን ያፈረሰ ትግሬ ነው ። ኦሮሞ የትግሬን ፈረስ ነው እየጋለበ ያለው ። ዛሬ ትግሬም እራሱ በራሱ ፈረሰ እየተረገጠ ነው ። ይህን የጎሳ ካንሰር ማነው ያመጣው? ትግሬ! ትግሬ! ትግሬ!
You are one of the leading if not the leading petty fascist vagabond ranting baboon. Hateful Hitler! Ethnic federalism politics came by in opposition to the centralized one ethnic dictatorship. And the change came to take place with the struggles and efforts of all Ethiopians. Devil itself is riding you up hill on sunny days so that you may not see any happy days. Reserve a room in a Guantanamo palace and enjoy the treat!

Tadiyalehu
Member
Posts: 664
Joined: 29 Jul 2014, 09:53

Re: አብይ( የኦሮሞ፥ አመራር) ኢትዮጵያን፥ ለማረጋጋት፥ ለመምራት፥ ለምን፥ ተቸገረ?

Post by Tadiyalehu » 16 Mar 2023, 22:30

Axumezana wrote:
16 Mar 2023, 19:26
ዋነኛ፥ ችግሮች፥ የስነምግባር፤ ጉድለት፥ የህግ፥ ጥሰት፥ ሰብአዊ፥ ጥሰቶችና፥ ጨፍላቂነት፥ ሲሆኑ፥ በሚመለከተው፥መልኩ፥ ቀርበዋል።


- ስር፥ የሰደደ፥ የሙስና፥ ባህልና፥ የስነምግባር፥ ጉድለት፥

- ህግን፥ አለማክበርና፥ ለህግ፥ አለመገዛት
- በስልጣን፥ መባለግ
- የገንዘብ፥ ስስት/ ሲሾም፥ ፈጥኖ፤ ያልጎረሰ፥ ሲሻር፥ ይቆጨዋል፥
- አመንዝራነትና፥ ሆዳምነት፥ ውሸኝነት
- በአካባባዊ፥ በሀይማኖትና፥ በጥቅም፥ ተቧድኖ፥ መጠቃቀም

- የህግና፥ የሰብአዊነት፥ ጥሰት
የሌላው፥ ቁስል፥ ላይ፥ እንጨት፥ በጭካኔ፥ እየሰደዱ፥ የቆሰለው፥
ሰው፥ እንዳልተጎዳ፥ ማሰብ ፥ ለምሳሌ፤
-ትግራይን ፥ ከቦ፥ በረሃብና፥ በበሽታ፥ መፍጀት
-በወለጋ፥ በተደጋጋሚ፥ የተፈፀመ፥ ግድያና፥ ማፈናቀል
- አዲስ፥ አበባና፥ ዙርያው፥ ለላፉት፥ አምስት፥ አመታት፥
እየተደረገ፥ ያለው፥ግፋዊ፥ ማፈናቀልና፥ ዘር፥ ማጥራት።
- ዜጎችን፥ ያለህግና፥ ፍትህ፥ ማሰር
- ቅራኔዎችን፥ መርህ፥ አልባ፥ በሆነ፥ መልኩ፥ ስልጣን፥ ለማደላደል፥ መጠቀም፥ ለምሳሌ፥
- አማራንና፥ ትግራይን፥ማጣላትና፥ ማገዳደል
- ኤርትራን፥ በኢትዮጵያ፥ የውስጥ፥ ጉዳይ፥ ከቶ፥ ትግራይን፥
ማስጨፍጨፍ

- እኛ፥ ዝሆን፥ ነን ፥ ሁሉንም፥ በጉልበት፥ ጨፍልቀን፥ እንፈታዋለን፥ የሚል፥ የተሳሳተ፥ ግንዛቤ፥ ይኸንን፥ በሁሉም፥ ኢትዮጵያ፥ የሞኮሩትና፥ እየሞኮሩት፥ ያለ፥ ሲሆን፥ ትክክለኛው፥ አካሄድ፥ ግን፥ ጉልበት፥ ሳይሆን፥ ችግርን፥ ያገባኛል፥ከሚሉ፥ ጋር፥በተከታታይ፥ውይይትና፥ ድርድር፥ በሰላም፥ መፍታት፥ ነው።

- እግዚአብሔር፥ ከእኞ፥ ጋር፥ ነው፥ ስልጣንም፥ ሰጥቶናል፥ በሚል፥ እሳቤ፥ የፈለጉትን፥ ማድረግ። እግዚአብሔር፥ ግን፥ ስልጣን፥ የሚሰጠው፥ ከሀላፊነት፥ ጋር፥ ሲሆን፥ ፍትህ፥ሲዛባና፥ህዝብ፥ ሲያለቅስ፥ ስልጣኑን፥ለሌላ፥ እንደሚሰጥ፥ አለማስተዋል።

- ግልፅ፥ የሆነ፥ ፍኖተ፥ ካርታ፥አለመኖርና፥ በአንድ፥ ግለሰብ፥ አምባገናናነት፥ ላይ፥ የተንጠለጠለ፥ አመራር።

ጨው፥ ለራስህ፥ ስትል፥ ጣፍጥ፥ አለዝያ፥ ድንጋይ፥ ብለው፥ ይጥሉሀል፥ነውና፥ ጠንቀቅ፥ ብሎ፥ ራስን፥ በመግዛት፥ ለሌላው፥ ምሳሌ፥ ሆኖና፥ አስተባብሮ፥ አገር፥ መምራት፥ ነው። መጽሃፉ፥ እንደሚለው፥ ማንም፥ ጥበብ፥ ቢጎድለው፥ ጥበብን፥ አብዝቶ፥ ከሚሰጥ፥ ከእግዚአብህሔር፥ ጠይቆ፥ መቀበል፥ ነው። አለበለዝያ፥ ኦሮሞ፥ ቄስ፥ መሆን፥ አይችልም፥ ኦሮሞ፥ ሆድ፥ ውስጥ፥ ቅቤ፥ አያድርም፤ ኦሮሞ፥አገር፥ ማስተዳደር፥ ሆነ፥ መገንባት፥ አይችልም፥ ኦሮሞ፥ እምነት፥ አይጣልበትም፥ የሚሉ፤ አባባሎች፥ እውነት፥ ናቸው፥ ወደ፥ ሚል፥ ግንዛቤ፥ ፥ የኢትዮጵያ፥ ህዝብ፥ ደርሶና፥ ተስፋ፥ ቆርጦ፥ አብዮት፥ መነሳቱ፥ አይቀርም።
ተምች ስለሆናችሁ ነዋ!
እንኳን ለሰው ልጅ ለፈጣሪም የምታስቸግሩ ተምች ስለሆናችሁ።
ሌላው ... ወርቅ ቢነጠፍላችሁ ፋንድያ ነው የምትሉ ... የምድር ቁጥር አንድ ungrateful ባለጌ ስለሆናችሁ።

Axumezana
Senior Member
Posts: 13228
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: አብይ( የኦሮሞ፥ አመራር) ኢትዮጵያን፥ ለማረጋጋት፥ ለመምራት፥ ለምን፥ ተቸገረ?

Post by Axumezana » 16 Mar 2023, 22:55

Obbo Sun,

TPLF's also takes partial responsibility for it's strategic leadership failure in nurturing and sustaining alliances,
for aborting the democratization of Ethiopia, for monopolizing power for too long( PM Abiy coined "የስልጣን፥ ስግብግቡ" to reflect that ), allowing EPRDF to be decayed due to corruption , on failing in securing smooth transition of power and becoming too confrontational prior to the war. The war was planned by Isaias and the Amhara exterimists but both Abiy and TPLF were unfortunately trapped into it , while trying to sabotage each other.

https://mereja.com/forum/viewtopic.php?f=2&t=315819

Post Reply