-
- Member
- Posts: 3759
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
Re: 76 ገጹ የጃዋር ኦሮሞ በላይነት ፍኖተ ካርታ በመሳይ መኮንን ተጋለጠ!
ጃዋር በ ወረቀቱ ውስጥ " ኦሮሞ አገር መምራት አይችልም" የሚለው አባባል ባለፉት አምስት አመታት በተግባር በኦህዴድ አመራር በታየው መሰረት፥ እውነት መሆኑ እየተረጋገጠ በመምጣቱ፥ ለወደፊቱ የኦሮሞ ትውልድን፥ ዋጋ ያስከፍላል" ይላል።
መቼም አሁን ያለው የእውር ድንብር የ ኦህዴድ አገዛዝ፥ መቼ ይወድቃል የሚለው እንጂ የሚያጠያይቀው፥ መውደቁ አይቀሬ ነው። ለዚህ ሁሉ የንፁሃን ፍጅት ተጠያቂነቱን ከወዲሁ ለትውልድ የሚተርፍ እዳ መሆኑን ተረድቶ ጃዋር ቢጨነቅም፥ የግድለውና ፈንቅለው ፖለቲካውን ግን እንደስኬት ማየቱ አልቀረም።
መቼም አሁን ያለው የእውር ድንብር የ ኦህዴድ አገዛዝ፥ መቼ ይወድቃል የሚለው እንጂ የሚያጠያይቀው፥ መውደቁ አይቀሬ ነው። ለዚህ ሁሉ የንፁሃን ፍጅት ተጠያቂነቱን ከወዲሁ ለትውልድ የሚተርፍ እዳ መሆኑን ተረድቶ ጃዋር ቢጨነቅም፥ የግድለውና ፈንቅለው ፖለቲካውን ግን እንደስኬት ማየቱ አልቀረም።
Re: 76 ገጹ የጃዋር ኦሮሞ በላይነት ፍኖተ ካርታ በመሳይ መኮንን ተጋለጠ!
መሳይ 76 ገጽ ዶኪውመንት የማንበብ ትእግስት አለው ብለህ የምታምን ደደብ!! ቢያነብስ ይገባዋል??
እሄ ቋንቋ አሸርሟጭ የቁራሌው ሚዲያችሁን የምታዳምጡና የምታምኑ: አሰላለፍ ተቀየረ የምትሉ ቅዠታሞች፣ በቅዠታችሁ ታምናችሁ እንቅስቃሴ ማረጋችሁና መበላታችሁ አይቀሬ መሆኑን ላረጋግጥላችሁ ወዳለሁ!!
እሄ ቋንቋ አሸርሟጭ የቁራሌው ሚዲያችሁን የምታዳምጡና የምታምኑ: አሰላለፍ ተቀየረ የምትሉ ቅዠታሞች፣ በቅዠታችሁ ታምናችሁ እንቅስቃሴ ማረጋችሁና መበላታችሁ አይቀሬ መሆኑን ላረጋግጥላችሁ ወዳለሁ!!
Re: 76 ገጹ የጃዋር ኦሮሞ በላይነት ፍኖተ ካርታ በመሳይ መኮንን ተጋለጠ!
w
ድምጸ ወያኔ ውስጥ እራስህን እንደስጎን እስከቀበርክ ድረስ ከዚያ ውጭ የምትሰማው ሁሉ ቅዥት ብቻ ነው ሊሆን የሚችለው ፡፡ የወያኔዎች አስተሳሰብ ቀንጭሯል ሲባል አይገባኝም ነበር ፤ ምስጋና በፍቃድ ኢግዚቢሽን ቁጥር አንድ በመሆንህ ።
-
- Member
- Posts: 3759
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
-
- Member+
- Posts: 7434
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: 76 ገጹ የጃዋር ኦሮሞ በላይነት ፍኖተ ካርታ በመሳይ መኮንን ተጋለጠ!
ዛሬስ ፕርፍሰር መስፍንን መሰልከኝ፣ ነብሳቸዉን ይማር ና።
አንድ ጊዜ እንዲህ ብሎ ነበር፣ የስምንተኛ ክፍል በቅጡ ሳይጨርስ ሁሉም ተነስቶ የፖለቲካ ተንታኝ ይሆናል። ነበር ያሉት ፕሮፍሰሩ።
አፉን ጉሮሮዉ በደንብ እስክሰነጠቅ ድረስ መክፈት ያቻለ ሁሉ ተነስቶ የፖለቲካ ተንታኝ ነኝ ይለናል፣ ዕድላችን ሆኖ።
ጀዋር አለ አላለም አይደለም እዚህ ላይ፣ ጀዋርን እንደ ትልቅ ድምፅ መቁጣራቸዉ ነዉ፣ የቸገረዉ ምን ያገባል እንደምባለዉ መሆኑ ነዉ።
Re: 76 ገጹ የጃዋር ኦሮሞ በላይነት ፍኖተ ካርታ በመሳይ መኮንን ተጋለጠ!
በኦሮሞኛ የተጻፈው ባለ 76 ገጹ የጃ-WAR ኦሮሞ በላይነት ፍኖተ ካርታ
ጃ-WAR በኦሮሞኛ የጻፈው "የኦሮሞ የበላይነት የማስጠበቅ ማንፌቶ" አማርኛ እና እንግሊዝኛ እየተረጎምነው ስለሆነ ዛሬ ወይም ነገ ህለቱንም ለህዝብ እንለቀዋለን
ጃ-WAR በኦሮሞኛ የጻፈው "የኦሮሞ የበላይነት የማስጠበቅ ማንፌቶ" አማርኛ እና እንግሊዝኛ እየተረጎምነው ስለሆነ ዛሬ ወይም ነገ ህለቱንም ለህዝብ እንለቀዋለን
-
- Member+
- Posts: 7434
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: 76 ገጹ የጃዋር ኦሮሞ በላይነት ፍኖተ ካርታ በመሳይ መኮንን ተጋለጠ!
Jawar wrote:
"Kana jechuun sirni caasaafi miseensa alagaa buqqa’ee kan ofii (native)
aangoo qabatus mirgaafi dantaan ummataa garuu eegamuu hin dandeenye.
Saamichi, ajjeechaanfi roorroon garagaraa kan itti fufeefis sababa kanaafi".
==> even though the system of alien rules and its structure was replaced by those of the native, which was able to come to power, the rights of the people (Oromo) was not respected and the acts of robbing the people, murdering them and harassements of different forms have continued unabtated...
I can't gurantee that the translation is perfect, I don't have time, but the readers can grasp the essence of the dossier, if you like.
Jawar is after the money, he will going to present this (as a political manifesto) to his diaspora mobs and collect another round of the coins, if you may ask me.....
"Kana jechuun sirni caasaafi miseensa alagaa buqqa’ee kan ofii (native)
aangoo qabatus mirgaafi dantaan ummataa garuu eegamuu hin dandeenye.
Saamichi, ajjeechaanfi roorroon garagaraa kan itti fufeefis sababa kanaafi".
==> even though the system of alien rules and its structure was replaced by those of the native, which was able to come to power, the rights of the people (Oromo) was not respected and the acts of robbing the people, murdering them and harassements of different forms have continued unabtated...
I can't gurantee that the translation is perfect, I don't have time, but the readers can grasp the essence of the dossier, if you like.
Jawar is after the money, he will going to present this (as a political manifesto) to his diaspora mobs and collect another round of the coins, if you may ask me.....
Re: 76 ገጹ የጃዋር ኦሮሞ በላይነት ፍኖተ ካርታ በመሳይ መኮንን ተጋለጠ!
ጁሃር እና ሽንፍላ ቢያጥቡት አይጠራም። ከጥቂት ወራት በፊት ይመስለኛል - ጁሃር ከስህተቱ ተማረ ተብሎ - በጎ በጎ ነገር መናገር ጀምሯል ሲባልለት ነበር። ኦሮሙማ የጭንቅላት በሽታ ነው 3ኛ ክፍል አቋርጦ ይውጣ ዩኒቨርስቲ ፕሮፌሰር ያው እግዜርን እንደ ሰራው ጥሬ ነው ። ለዚያ ነው ጅሃር እየሸተተ በአደባባይ የወጣው። ለምሳሌ በቀለ ገሪባ መምህር ነው ግን ጭንቅላቱ በኦሮሙማ ስለታወከ በዚህ ለተለከፉት ሁሉ ከአማራ ጋር የተጋባችሁ ተፋቱ ብሎ ይሰብክ ነበር። በቅርቡ የእርሱን ትዕዛዝ በመቀበል በወለጋ የተከሰተው ይህ ነው። ኦሮሞ ባል አማራ ሚስቱን በመፍታት ከእነ ልጇቿ ማባረረ - ይህን ካለደረገ ይገደላል። ልጆቹ እንደ ኦሮሞ አይቆጠሩም። ይህን ያህል ነው የኦሮሙማ ደዌ።ይህን አሳባቸውን እኮ ሳይጽፉት እናውቀዋለን ። ግን ያዋጣቸዋል ወይ ነው? አይችሉም።
-
- Member
- Posts: 577
- Joined: 29 Jul 2014, 09:53
Re: 76 ገጹ የጃዋር ኦሮሞ በላይነት ፍኖተ ካርታ በመሳይ መኮንን ተጋለጠ!
በመሣይ መኮንን ተጋለጠ?? ፐፐፐፐ ... እንዴት ያለ ሚስጥራዊ ሰነድ በርብራችሁ በማውጣት አጋልጣችኋልሣ?!
በግልፅ የልጁ facebook ገፅ ላይ በአደባባይ የተለጠፈ ዶክመንት እንዴት ሆኖ ነው ሚስጥራዊ የሆነው???
ዘገምተኛ!!!
ምድረ የላም ፈሥ በርትታችሁ አልቅሱ!
ኦሮሞ በከፍታ መብረሩን ቀጥሏል።


በግልፅ የልጁ facebook ገፅ ላይ በአደባባይ የተለጠፈ ዶክመንት እንዴት ሆኖ ነው ሚስጥራዊ የሆነው???
ዘገምተኛ!!!
ምድረ የላም ፈሥ በርትታችሁ አልቅሱ!
ኦሮሞ በከፍታ መብረሩን ቀጥሏል።
Re: 76 ገጹ የጃዋር ኦሮሞ በላይነት ፍኖተ ካርታ በመሳይ መኮንን ተጋለጠ!
Waiting for the translation.ጃ-WAR በኦሮሞኛ የጻፈው "የኦሮሞ የበላይነት የማስጠበቅ ማንፌቶ" አማርኛ እና እንግሊዝኛ እየተረጎምነው ስለሆነ ዛሬ ወይም ነገ ህለቱንም ለህዝብ እንለቀዋለን