Page 1 of 1

ከቆሞ ቀር የባሳ መጣ፣ የዛጋ አእምሮ!

Posted: 16 Mar 2023, 12:54
by DefendTheTruth
የበሰበሳ ዝናብ አይፈራም ይሉሃል ይሄ ሰዉዬ ነዉ፣ ዳዊት ተብዬዉ፣ ቅሌታም ሽማግሌ በሉት።


Re: ከቆሞ ቀር የባሳ መጣ፣ የዛጋ አእምሮ!

Posted: 16 Mar 2023, 14:29
by TGAA
Newton's Third Law: for every action (force) in nature there is an equal and oppo"site reaction. ለያንዳንዱ የዛገ ጸብ ጫሪ ኦሮሙማ አእምሮ እኩል የሆን የዛገ አእምሮ በተመሳሳይ ሀይል እንደሚመጣ አለመጠበቅ የዋይነት ብቻ ሳይሆን "ጀላንፎነት" ጭምር ነው ከበሻሻው ጮሌ ቃል ለመዋስ ያህል ፡፡

Re: ከቆሞ ቀር የባሳ መጣ፣ የዛጋ አእምሮ!

Posted: 16 Mar 2023, 16:34
by DefendTheTruth
TGAA wrote:
16 Mar 2023, 14:29
Newton's Third Law: for every action (force) in nature there is an equal and oppo"site reaction. ለያንዳንዱ የዛገ ጸብ ጫሪ ኦሮሙማ አእምሮ እኩል የሆን የዛገ አእምሮ በተመሳሳይ ሀይል እንደሚመጣ አለመጠበቅ የዋይነት ብቻ ሳይሆን "ጀላንፎነት" ጭምር ነው ከበሻሻው ጮሌ ቃል ለመዋስ ያህል ፡፡
አንተን ብሎ ፈላስፋ።

If there were an equal but opposite reaction, to a given force of action, then you would have by now made yourself on the road to a meaningful opposition party and try to win over the election.

Now waste your time and expect a miracle will happen and you will get one more time transitional government.

Collection of a waste!

Re: ከቆሞ ቀር የባሳ መጣ፣ የዛጋ አእምሮ!

Posted: 16 Mar 2023, 16:56
by Abere

እግዜር ያሳያችሁ ይህ መሀል ሜዳ ( መሀሉ ሊጥ) ነው በክቡር ዳዊት ላይ ትችት የሚያቀርበው!? :mrgreen: ይህ ዩቲዩብ የሚባል የሻይ ቤት አስተናጋጅ ሁሉ እየወጣ ይዘረፈጥበታል። አብይ ኦሮሙማ ሁሉም ታዋቂ ሰዎች ጣጥለውት እብስ ሲሉ አሁንማ ተራ በጣም ተራ ዱርየ ቁጭበሉ ዩቲዮቦች ያሰማራ።

Re: ከቆሞ ቀር የባሳ መጣ፣ የዛጋ አእምሮ!

Posted: 16 Mar 2023, 18:43
by TGAA
DefendTheTruth wrote:
16 Mar 2023, 16:34
TGAA wrote:
16 Mar 2023, 14:29
Newton's Third Law: for every action (force) in nature there is an equal and oppo"site reaction. ለያንዳንዱ የዛገ ጸብ ጫሪ ኦሮሙማ አእምሮ እኩል የሆን የዛገ አእምሮ በተመሳሳይ ሀይል እንደሚመጣ አለመጠበቅ የዋይነት ብቻ ሳይሆን "ጀላንፎነት" ጭምር ነው ከበሻሻው ጮሌ ቃል ለመዋስ ያህል ፡፡
አንተን ብሎ ፈላስፋ።

If there were an equal but opposite reaction, to a given force of action, then you would have by now made yourself on the road to a meaningful opposition party and try to win over the election.

Now waste your time and expect a miracle will happen and you will get one more time transitional government.

Collection of waste!
For you to insinuate that there is a level political field for opposition to operate and compete in Ethiopia indicates a level of detachment from reality on your part.

Re: ከቆሞ ቀር የባሳ መጣ፣ የዛጋ አእምሮ!

Posted: 16 Mar 2023, 20:08
by Educator
Don't you know Major Dawit is born and raised Addis Ababan. Very hard to find such a breed in the middle of current Segetes filled city.
DefendTheTruth wrote:
16 Mar 2023, 12:54
የበሰበሳ ዝናብ አይፈራም ይሉሃል ይሄ ሰዉዬ ነዉ፣ ዳዊት ተብዬዉ፣ ቅሌታም ሽማግሌ በሉት።