-
- Senior Member
- Posts: 11844
- Joined: 04 Aug 2018, 13:15
“ሌባንና ጉቦኛን እጁን ቁረጠው!”
እንደ ሻሪያ ህግ ቢሆን ኖሮ አዳነች አቤቤና በየቦታው የሰገሰገቻቸው ግልገል ጅቦቿ ግራ እጃቸው የዛሬ አምስት አመት ይቆረጥ ነበር። ህግ በሃገሪቱ ስለሌለ፣ ህዝቦች ሲመራቸው፣ የራሳቸውን እርምጃ መውሰድ መጀመራቸው አይቀርም።
Last edited by Selam/ on 10 Mar 2023, 08:45, edited 1 time in total.
-
- Senior Member
- Posts: 11844
- Joined: 04 Aug 2018, 13:15
Re: “ሌባንና ጉቦኛን እጁን ቁረጠው!”
የእርዳታ እህል መሸጥና መዝረፍም ትልቅ ወንጀል ነው። የኦነግ-ሸኔ መንግስት ሌብነትን የወረሰው ከትህነግ አይጦች መሆኑ ይታወቃል ስለዚህ ጥፋተኞችን ወደ ህግ ያመጣል ብሎ መጠበቅ ቂልነት ነው። የጎበዝ አለቆች ሌቦችን እያያችሁ ዝም አትበሉ።