አለም አቀፍ ዳያስፖራ ነኝባይ ለዓቢይ አህመድ የጻፈውን ደብደቤ አንብቤ የደረሰውን ግፍ ዝርዝር ስጨርስ ችግሩ እና ምፍትሄው (recommendations) ሃራምባ እና ቆቦ። አይመሳሰሉም። ይህን አይነት ግፍ የፈጸመ 5 አመት ዕድል ተሰጥቶት ሁሉንም ያባከነ ኦነግ እንድሻሻል መጠየቅ ምን አይነት ሆዳም እና ሆዱ ያልቆረጠ ዲያስፓራ እንደለ ያሳዝናል። ቀጥታ ስልጣን እንደ ሃይለማርያም በሰላም እንድለቅ መጠየቅ ሲገባ መለማመጥ ያስተዛዝባል። በመጀመሪያ ለምን ለአብይ አህመድ ደብዳቤ መጻፍ አስፈለገ? አውቆ የተደበቀ ኦነግ ነው - ቢጠሩት አይሰማም። 2ኛ ዲያፓራ ኖሞሮች አብይ በጣም የናቃችሁ ናችሁ - ግር ብላችሁ አዲስ አበባ ለበዐል ማክበር ተጋብዛችሁ ሂዳችሁ ለንቀቱ መግለጫ ስብሃት ነጋ እና ጁሃር አባሜንጫን ፈትቶ ሰጣችሁ። በዚህ ሰዐት አለም አቀፍ ጫና መፍጠር የሚገባው አብይ አህመድ ከመሪነት እንድነሳ እንጅ እንድሻሻል አይደለም። ሌላ 5 አመት የዘር ፍጅት፤ዕልቂት እና ትርምስ ይጨመርለት ለኢትዮጵያ ህዝብ እያላቸሁ ነው።
https://mereja.com/amharic/v2/805491
-
- Senior Member
- Posts: 11128
- Joined: 18 Jul 2019, 20:52
-
- Senior Member
- Posts: 13633
- Joined: 27 Jan 2020, 23:15
Re: አለም አቀፍ ዳያስፖራ ነኝባይ ለዓቢይ አህመድ የጻፈውን ደብደቤ አንብቤ የደረሰውን ግፍ ዝርዝር ስጨርስ ችግሩ እና ምፍትሄው (recommendations) ሃራምባ እና ቆቦ። አይመሳሰሉም
ደብዳቤው፥ የተፃፈው፥ በኢሳያስ፥ በሚዘወረው፥ ንአምን፥ዘለቀ፥ በሚመራው፥ የዲያስፖራ፥ ትስስር፥ ሲሆን፥ ወያነን፥ ለማጥፋትና፥ የትግራይን፥ ህዝብ፥ ለማንበርከክ፥ ታቅዶ፥ የተተገበረው፥ ጦርነት፥ ከኢሳያስ፥ ጋር፥ ሆነው፥ የጠነሰሱ፥ ናቸው። አብይን፥ የዚህ፥ ጦርነት፥ አስፈፃሚ፥ አድርገው፥ የሰየሙ፥ ሲሆን፥ የኢትዮጵያ፥ ህዝብ፥ ባለፉት ፥ አምስት አመታት፥ የተለያዩ፥ ግፎች፥ ሲፈፀምበት፥ትንፍሽ፥ ያላሉ፥ አሁን፥ ግን ፥አብይ፥ ከወያኔ፥ ጋር፥ በመስማማቱ፥ እጅግ፥ የተከፉና፥ አብይን፥ አባብለው፥ እንደገና፥ ከወያነ፥ጋር፥ ኢንዲጣላና፥ ጦሩነቱም፥ አገርሸቶ፥ ወያኔ፥ መጥፋት፥ አለበት፥ የሚለውን፥ ኡሳያስ፥ የሰጣቸውን፥ ተልዕኮ፥ ለማስፈፀም፥ ጎንበስ፥ቀና፥ የሚሉ፥ ናቸው።
-
- Senior Member
- Posts: 11128
- Joined: 18 Jul 2019, 20:52
Re: አለም አቀፍ ዳያስፖራ ነኝባይ ለዓቢይ አህመድ የጻፈውን ደብደቤ አንብቤ የደረሰውን ግፍ ዝርዝር ስጨርስ ችግሩ እና ምፍትሄው (recommendations) ሃራምባ እና ቆቦ። አይመሳሰሉም
ዶሮ ብታልም ጥሬዋን አይነት ነገር ነው የዚህ አይነት ትንብያህ - አክሱምኢዛና። ነገሮችን መመልከት ያለብን ከመርህ አንጻር ነው። ለኢትዮጵያ ህዝብ ወያኔ ይሁን አብይ አህመድ የሚፈለጉ አይደሉም። ከማንም በላይ ለትግራይ ህዝብ ጥላት ወያኔ ነው።
ይህ ደብዳቤ ከኢሳይያስ ጋር ምንም አይነት ግንኙነት የለውም። ምክንያቱም ኢሳይያስ በቀጥታ ለአብይ አህመድ ቀጭን ትዕዛዝ ወይም ማስጠንቀቂያ ሊሰጠው የሚችል አይነት ሰው ይመስለኛል - አብይ አህመድ ወጥ ሲረግጥ ካገኘው። በመሰረቱ ወያኔ ለትግራይ ህዝብ እንጅ ስጋት መሆን የሚችለው ለማንም ስጋት ሊሆን ከሚችልበት ደረጃ ላይ አይደለም።
ይህ ደብዳቤ ከኢሳይያስ ጋር ምንም አይነት ግንኙነት የለውም። ምክንያቱም ኢሳይያስ በቀጥታ ለአብይ አህመድ ቀጭን ትዕዛዝ ወይም ማስጠንቀቂያ ሊሰጠው የሚችል አይነት ሰው ይመስለኛል - አብይ አህመድ ወጥ ሲረግጥ ካገኘው። በመሰረቱ ወያኔ ለትግራይ ህዝብ እንጅ ስጋት መሆን የሚችለው ለማንም ስጋት ሊሆን ከሚችልበት ደረጃ ላይ አይደለም።
Axumezana wrote: ↑09 Mar 2023, 13:00ደብዳቤው፥ የተፃፈው፥ በኢሳያስ፥ በሚዘወረው፥ ንአምን፥ዘለቀ፥ በሚመራው፥ የዲያስፖራ፥ ትስስር፥ ሲሆን፥ ወያነን፥ ለማጥፋትና፥ የትግራይን፥ ህዝብ፥ ለማንበርከክ፥ ታቅዶ፥ የተተገበረው፥ ጦርነት፥ ከኢሳያስ፥ ጋር፥ ሆነው፥ የጠነሰሱ፥ ናቸው። አብይን፥ የዚህ፥ ጦርነት፥ አስፈፃሚ፥ አድርገው፥ የሰየሙ፥ ሲሆን፥ የኢትዮጵያ፥ ህዝብ፥ ባለፉት ፥ አምስት አመታት፥ የተለያዩ፥ ግፎች፥ ሲፈፀምበት፥ትንፍሽ፥ ያላሉ፥ አሁን፥ ግን ፥አብይ፥ ከወያኔ፥ ጋር፥ በመስማማቱ፥ እጅግ፥ የተከፉና፥ አብይን፥ አባብለው፥ እንደገና፥ ከወያነ፥ጋር፥ ኢንዲጣላና፥ ጦሩነቱም፥ አገርሸቶ፥ ወያኔ፥ መጥፋት፥ አለበት፥ የሚለውን፥ ኡሳያስ፥ የሰጣቸውን፥ ተልዕኮ፥ ለማስፈፀም፥ ጎንበስ፥ቀና፥ የሚሉ፥ ናቸው።
-
- Senior Member
- Posts: 13633
- Joined: 27 Jan 2020, 23:15
Re: አለም አቀፍ ዳያስፖራ ነኝባይ ለዓቢይ አህመድ የጻፈውን ደብደቤ አንብቤ የደረሰውን ግፍ ዝርዝር ስጨርስ ችግሩ እና ምፍትሄው (recommendations) ሃራምባ እና ቆቦ። አይመሳሰሉም
አለቃ፥ አበረ፥ እኞ፥ የምናውቀውን፥ እንናገራለን፥ አለመቀበል፥መብትህ፥ነው። The " No More " movement የአብይ፥ሳይሆን፥ የኢሳያስ፥ አጀንዳ፥እንደነበረ፥ ታውቃለህ?
-
- Senior Member
- Posts: 12455
- Joined: 27 Sep 2009, 19:43
- Location: Zemunda
Re: አለም አቀፍ ዳያስፖራ ነኝባይ ለዓቢይ አህመድ የጻፈውን ደብደቤ አንብቤ የደረሰውን ግፍ ዝርዝር ስጨርስ ችግሩ እና ምፍትሄው (recommendations) ሃራምባ እና ቆቦ። አይመሳሰሉም
አበረ
እነዚህ ድኩማኖች ልምምጥ ውስጥ ነው የገቡት። ሲጀመር እዚህ ለመድረስ የወሰደባቸው ግዜ አድርባይነታቸውን ያሳያል። ሲቀጥልም ሰውየውን ነፃ ባወጣ መልክ ነገሮችን እንዲከታተል መጠየቅና እንዲያረም መምከር ገና የዓብይ ፍቅር እንዳልወጣላቸው ያሳያል።
እነዚህ ድኩማኖች ልምምጥ ውስጥ ነው የገቡት። ሲጀመር እዚህ ለመድረስ የወሰደባቸው ግዜ አድርባይነታቸውን ያሳያል። ሲቀጥልም ሰውየውን ነፃ ባወጣ መልክ ነገሮችን እንዲከታተል መጠየቅና እንዲያረም መምከር ገና የዓብይ ፍቅር እንዳልወጣላቸው ያሳያል።
-
- Senior Member
- Posts: 11128
- Joined: 18 Jul 2019, 20:52
Re: አለም አቀፍ ዳያስፖራ ነኝባይ ለዓቢይ አህመድ የጻፈውን ደብደቤ አንብቤ የደረሰውን ግፍ ዝርዝር ስጨርስ ችግሩ እና ምፍትሄው (recommendations) ሃራምባ እና ቆቦ። አይመሳሰሉም
እኔ እንደገባኝ ኢትዮጵያዊያኖች የውጭ ጣልቃ ገብነትን የተቃወሙበት ድምጽ ይመስለኛል። በርካታ ዲያስፓራ እና በአገር ውስጥም በርካታ ህዝብ የውጭ ጣልቃገብነትን የተቃወሙበት ሁኔታ። የዚህ ግንባር ቀደም መሪ ደግሞ የትግራይ ተወላጅ የሆነችው ሄርሜላ አረጋዊ ነበረች። ነዐምን ዘለቀ መንገዱን ከዐብይ አህመድ ለይቷል - አስታራቂ ሊሆን አይችልም። አብይ አህመድ ከስልጣን መወገድ አለበት ብሏል። ስለ ወያኔ በትንፋሽ መኖር ሰግቶ ሳይሆን አብይ የሚያደርገውን ትርምስ እና ውድቀት በመረዳት ነው።
እሽ እውነት እንነጋገር አንተ እንደምታስበው ይሁን እና አብይ አህመድ ኤርትራ ለጉብኝት ሂዶ በዚያው ቢቀር ምን ይሰማኸል? የምስራች ደስታ ወይስ ሀዘን? ። እልህ አለሁ ቅልጥ ያለ ደስታ እና ዕልልታ ነበር በምድረ ኢትዮጵያ የሚሆነው። በሌላ መልኩ የወያኔ ርዝራዥ ከተግራይ ቢወገድ - የትግራይ ህዝብ አንጀቱ ቅቤ ይጠጣ ነበር። አማራ ጋር ችግር የለ። አፋር ጋር ችግር የለ።
እሽ እውነት እንነጋገር አንተ እንደምታስበው ይሁን እና አብይ አህመድ ኤርትራ ለጉብኝት ሂዶ በዚያው ቢቀር ምን ይሰማኸል? የምስራች ደስታ ወይስ ሀዘን? ። እልህ አለሁ ቅልጥ ያለ ደስታ እና ዕልልታ ነበር በምድረ ኢትዮጵያ የሚሆነው። በሌላ መልኩ የወያኔ ርዝራዥ ከተግራይ ቢወገድ - የትግራይ ህዝብ አንጀቱ ቅቤ ይጠጣ ነበር። አማራ ጋር ችግር የለ። አፋር ጋር ችግር የለ።
-
- Senior Member
- Posts: 11128
- Joined: 18 Jul 2019, 20:52
Re: አለም አቀፍ ዳያስፖራ ነኝባይ ለዓቢይ አህመድ የጻፈውን ደብደቤ አንብቤ የደረሰውን ግፍ ዝርዝር ስጨርስ ችግሩ እና ምፍትሄው (recommendations) ሃራምባ እና ቆቦ። አይመሳሰሉም
ምሥራቅ
ትክክል! በጣም የሚረባ ዲያስፓራ አይደለም ያለው። ክብር ያለው ድሃው የኢትዮጵያ ህዝብ ግፍ በተጸየፈበት ሰአት እነኝህ አሳማዎች ለኮንዶምንየም እና ሾቃቃ አፓርትመንት ጥቅማጥቅም ሲሉ የግፍ እና የዕልቂት ንጉስ ሺ አመት ንገሥልን እያሉ ነው። አገር እኮ መለማመጃ አይደለችም? 120 ሚልዮን ህዝብ ነፍስ የያዘች ትልቅ አገር ለአንድ ከንቱ ግለሰብ እንደፈለገህ አድርጋት ማለት የወንጀል ወንጀል ነው።
ትክክል! በጣም የሚረባ ዲያስፓራ አይደለም ያለው። ክብር ያለው ድሃው የኢትዮጵያ ህዝብ ግፍ በተጸየፈበት ሰአት እነኝህ አሳማዎች ለኮንዶምንየም እና ሾቃቃ አፓርትመንት ጥቅማጥቅም ሲሉ የግፍ እና የዕልቂት ንጉስ ሺ አመት ንገሥልን እያሉ ነው። አገር እኮ መለማመጃ አይደለችም? 120 ሚልዮን ህዝብ ነፍስ የያዘች ትልቅ አገር ለአንድ ከንቱ ግለሰብ እንደፈለገህ አድርጋት ማለት የወንጀል ወንጀል ነው።
-
- Senior Member
- Posts: 13633
- Joined: 27 Jan 2020, 23:15
Re: አለም አቀፍ ዳያስፖራ ነኝባይ ለዓቢይ አህመድ የጻፈውን ደብደቤ አንብቤ የደረሰውን ግፍ ዝርዝር ስጨርስ ችግሩ እና ምፍትሄው (recommendations) ሃራምባ እና ቆቦ። አይመሳሰሉም
እንደሚሉት፥ ለአገር፥ አሳቢ፥ቢሆኑ፥ ኑሮ፤ አምስት፥ አመት፥ሙሉ፥ ያሁሉ፥ ወንጀል፥ኢትዮጵያ፥ ውስጥ፥ሲሰራ፥ የት፥ ነበሩ? አብይን፥ እምስት፥ አመት፥ ሙሉ፥ በምን፥ ምክንያት፥ደገፉ? አሁን፥ የተለወጠ፥ ነገር፥ ቢኖር፥ አብይ፥ ከወያነ፥ ጋር ፤ መስማማቱ፥ ነው። ያስኮረፋቸውም፥ ይኸው፥ጉዳይ፥ ነው።
ትናንት፥ ለግብፅ፥ ወግነውም፥ ህዳሴ፥ ግድቡን፥ የተቃወሙ፥ መርህ፥የለሾችና፥ አገራቸውን፥ በገንዘብ፥ የሸጡ፥ ናቸው።
ትናንት፥ ለግብፅ፥ ወግነውም፥ ህዳሴ፥ ግድቡን፥ የተቃወሙ፥ መርህ፥የለሾችና፥ አገራቸውን፥ በገንዘብ፥ የሸጡ፥ ናቸው።
-
- Senior Member
- Posts: 11128
- Joined: 18 Jul 2019, 20:52
Re: አለም አቀፍ ዳያስፖራ ነኝባይ ለዓቢይ አህመድ የጻፈውን ደብደቤ አንብቤ የደረሰውን ግፍ ዝርዝር ስጨርስ ችግሩ እና ምፍትሄው (recommendations) ሃራምባ እና ቆቦ። አይመሳሰሉም
በለገሠ ገልቱ በኩል ለዲያስፓራዎች ደብዳቤ የተሰጠውን ምላሽ ያነበበ ውታፍ ነቃይ ህሌና ካለው መቸም ምን ነው ነፍሰ-በላው ኦሮሙማ አብይ አህመድን በአስቸኳይ ከስልጣን ውረድ የሚል የማስጠንቀቂያ ደብዳቤ አስገብተን በነበር ማለቱ አይቀርም። አሁን ፀፀት ቢያጭዱት ክምር አይሟለም ይሆን?!
አብይ አህመድ የአእምሮ ህመምተኛ መሆኑን ከሚሰራቸው ስራዎች በሙሉ የተረጋገጠ ነው። ይህን ህመምተኛ ሰው ደግመህ ምራን የሚል ደግሞ በዕብድ አብይ አህመድ የተያዘውን የዕብደት ሪኮርድ የሰበረ እብደት ነው - ብዙዎች ደግሞ አሣማ የያዘውን የሆዳምነት ሪኮርድ ስብሯል ማለታቸው አይቀርም። ታዲያ አለም አቀፍ ዲያስፓራ ነኝ የሚለው አካል በቀጣዩ ምን የአቋም መግለጫ ደብዳቤ ያስነብበን ይሆን?
1) ለአብይ አህመድ የጊዜ ገደብ በመቁረጥ ከስልጣን እንድ ወርድ ፤ የሽግግር ባለ አደራ ስርዐት እንድፈጠር አገራዊ ጥሪ ማቅረብ?
ወይስ
2) ለኢትዮጵያ ህዝብ ይቅርታ ማቅረብ - ስለ አስነጠቁት ድል ስለ አለቁት ወገኖች?
ወይስ
3) ለአብይ አህመድ የይቅርታ ደብዳቤ -በድጋሜ ከጫማህ ስር ነን ማለት?
አብይ አህመድ የአእምሮ ህመምተኛ መሆኑን ከሚሰራቸው ስራዎች በሙሉ የተረጋገጠ ነው። ይህን ህመምተኛ ሰው ደግመህ ምራን የሚል ደግሞ በዕብድ አብይ አህመድ የተያዘውን የዕብደት ሪኮርድ የሰበረ እብደት ነው - ብዙዎች ደግሞ አሣማ የያዘውን የሆዳምነት ሪኮርድ ስብሯል ማለታቸው አይቀርም። ታዲያ አለም አቀፍ ዲያስፓራ ነኝ የሚለው አካል በቀጣዩ ምን የአቋም መግለጫ ደብዳቤ ያስነብበን ይሆን?
1) ለአብይ አህመድ የጊዜ ገደብ በመቁረጥ ከስልጣን እንድ ወርድ ፤ የሽግግር ባለ አደራ ስርዐት እንድፈጠር አገራዊ ጥሪ ማቅረብ?
ወይስ
2) ለኢትዮጵያ ህዝብ ይቅርታ ማቅረብ - ስለ አስነጠቁት ድል ስለ አለቁት ወገኖች?
ወይስ
3) ለአብይ አህመድ የይቅርታ ደብዳቤ -በድጋሜ ከጫማህ ስር ነን ማለት?