መቀሌ፤ ሽሬ፥ አድግራት የኦሮሞ መሬት ነው። የኦሮሞ ነገድ እንጅ ትግሬ አይደለም --> ይች ናት ኦሮሙማ ለመሰልቀጥ እያዛጋች ያለችው አብይ አህመድ
የዘፈን ዳር ዳሩ ፥
እስክስታ/ማንዣበብ / ነው አሉ።
በመጨረሻ መሰልቀጥ ነው። የነብዩ ዘመዶችም አክሱም ሲመጡ በኦሮምኛ ነበር አሻማ ብለው የተቀበሏቸው። ትግርኛ መጤ ቋንቋነው ኦሮምኛ ይተካዋል ነው ነገረ ኦሮሙማው። ደደብ ወያኔ ባመጣው ጦስ ከቅል አንገት እንደ ገባ በመጨረሻ ትግራይ ያሰለቅጣታል ማለት ነው። ነገሩ ሌላው ኢትዮጵያዊ መቸ ለኦሮሙማ የሚበገር ሆነ እና።
https://www.facebook.com/10007703307662 ... cale=ms_MY
-
- Senior Member
- Posts: 11111
- Joined: 18 Jul 2019, 20:52
-
- Senior Member
- Posts: 13607
- Joined: 27 Jan 2020, 23:15
Re: መቀሌ፤ ሽሬ፥ አድግራት የኦሮሞ መሬት ነው። የኦሮሞ ነገድ እንጅ ትግሬ አይደለም --> ይች ናት ኦሮሙማ ለመሰልቀጥ እያዛጋች ያለችው አብይ አህመድ
ቅዥት፥ ላይ፥ ጊዜ፥ አታጥፋ፥ ከወልቃይትና፥ ከራያ፥ ተሎ፥ውልቅ፤
-
- Senior Member
- Posts: 11111
- Joined: 18 Jul 2019, 20:52