-
- Senior Member
- Posts: 11791
- Joined: 04 Aug 2018, 13:15
Hmm “የሽግግር ፍትህ ፖሊሲ!” ተባለ?
ይቺ የማዘናጊያ የቃላት ማደናበሪያ ነች:
-
- Senior Member
- Posts: 11694
- Joined: 02 Feb 2020, 13:00
- Location: Abysinnia Highlands
Re: Hmm “የሽግግር ፍትህ ፖሊሲ!” ተባለ?
Demeke hair is turning white like snow
-
- Senior Member+
- Posts: 30837
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Re: Hmm “የሽግግር ፍትህ ፖሊሲ!” ተባለ?
ሰላም፣
መንግስት ሪፎርም ያደርጋል ተብሎ ያን ሁሉ ድራማ የተሰራበት ፕሮጀችት ተረስቷል። ለምሳሌ ይህን የዛሬ ስብሰባ ተመልከት ከምጠሚ ጀምሮ አሉበት ግን የአንድም የሚትዮጵያ ሚዲያ እንደ ጉዳይ አላነሳውም ! የዛሬ ዜና ጉጂ ነው! እስር ነው! አመጽ ነው! ፍየል ውዲህ ቅምዝምዝ ወዲያ ይባላል !
መንግስት ሪፎርም ያደርጋል ተብሎ ያን ሁሉ ድራማ የተሰራበት ፕሮጀችት ተረስቷል። ለምሳሌ ይህን የዛሬ ስብሰባ ተመልከት ከምጠሚ ጀምሮ አሉበት ግን የአንድም የሚትዮጵያ ሚዲያ እንደ ጉዳይ አላነሳውም ! የዛሬ ዜና ጉጂ ነው! እስር ነው! አመጽ ነው! ፍየል ውዲህ ቅምዝምዝ ወዲያ ይባላል !
-
- Member+
- Posts: 5623
- Joined: 07 Apr 2019, 20:34
Re: Hmm “የሽግግር ፍትህ ፖሊሲ!” ተባለ?
መጀመርያ ያለውን ህግ ተጠቅመው የሚገደሉ፤ የሚፈናቀሉ ፤ የሚዘረፉ ፤ ሳይከላከሉ ስለፍትህ መሸጋገር ያወራሉ ፡፡ ይህ መደበኛ የወሬ ስብሰባ ነው ፤ ሸመልስ ከጓሮው ሺህ አማሮችን አሳርዶ እዚህ ሱፉን ለብሶ ስለሽግግር ፍትህ ሊወያይ ተኮፍሷል ፤ ህዝቦችን በሀገራቸው እንዳይንቀሳቀሱ እያንገላታ፤ ስለሽግግር ፍትህ ሊዶሰኩር ተኮፍሳል ፤ ይህ የአስመሳይ ትያትር ነው የኢትዮጵያዊያን የሰለቻቸው ፡ የአራት አመት የማይልቅ ድራማ ፡፡