Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Selam/
Senior Member
Posts: 11791
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Hmm “የሽግግር ፍትህ ፖሊሲ!” ተባለ?

Post by Selam/ » 06 Mar 2023, 23:32

ይቺ የማዘናጊያ የቃላት ማደናበሪያ ነች:


Noble Amhara
Senior Member
Posts: 11694
Joined: 02 Feb 2020, 13:00
Location: Abysinnia Highlands

Re: Hmm “የሽግግር ፍትህ ፖሊሲ!” ተባለ?

Post by Noble Amhara » 06 Mar 2023, 23:37

Demeke hair is turning white like snow

Horus
Senior Member+
Posts: 30837
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: Hmm “የሽግግር ፍትህ ፖሊሲ!” ተባለ?

Post by Horus » 06 Mar 2023, 23:51

ሰላም፣
መንግስት ሪፎርም ያደርጋል ተብሎ ያን ሁሉ ድራማ የተሰራበት ፕሮጀችት ተረስቷል። ለምሳሌ ይህን የዛሬ ስብሰባ ተመልከት ከምጠሚ ጀምሮ አሉበት ግን የአንድም የሚትዮጵያ ሚዲያ እንደ ጉዳይ አላነሳውም ! የዛሬ ዜና ጉጂ ነው! እስር ነው! አመጽ ነው! ፍየል ውዲህ ቅምዝምዝ ወዲያ ይባላል !


TGAA
Member+
Posts: 5623
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

Re: Hmm “የሽግግር ፍትህ ፖሊሲ!” ተባለ?

Post by TGAA » 07 Mar 2023, 23:50

መጀመርያ ያለውን ህግ ተጠቅመው የሚገደሉ፤ የሚፈናቀሉ ፤ የሚዘረፉ ፤ ሳይከላከሉ ስለፍትህ መሸጋገር ያወራሉ ፡፡ ይህ መደበኛ የወሬ ስብሰባ ነው ፤ ሸመልስ ከጓሮው ሺህ አማሮችን አሳርዶ እዚህ ሱፉን ለብሶ ስለሽግግር ፍትህ ሊወያይ ተኮፍሷል ፤ ህዝቦችን በሀገራቸው እንዳይንቀሳቀሱ እያንገላታ፤ ስለሽግግር ፍትህ ሊዶሰኩር ተኮፍሳል ፤ ይህ የአስመሳይ ትያትር ነው የኢትዮጵያዊያን የሰለቻቸው ፡ የአራት አመት የማይልቅ ድራማ ፡፡

Post Reply