Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Thomas H
Senior Member
Posts: 12528
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

Urgent call ! የኢትዮጵያ መፍረስ እና አለመፍረስ የሚወሰነው በትግራይ ሕዝብ ነው ስለዚህ ኢትዮጵያውያኖች ይሄንን ጥሪ ተቀብላችሁ ፈፅሙ

Post by Thomas H » 07 Feb 2023, 10:57

Kassa HaileMariam

የኢትዮጵያ መዳን የሚገኘው፤ የሃይማኖት አባቶችን አካቶ አንድ ሚልየን የትግራይን ሕዝብ በግፍ ስለማጥፋታችሁ፤ በመቶ ሽዎች ደናግል መነኮሳት እናቶችና ህፃናትን በአሰቃቂ ሁኔታ ስለመድፈራችሁ፤ በአምሳያው የፈጠረውን የሰውን ልጅ እንደ እንሰሳ በማረድ ከእነ ህይወቱ በእሳት በመማገድ የሰውን ጭንቅላት እንጨት ላይ ሰክታችሁ እንደትርዒት በማቅረብ፤ ለፈፀማችሁት ታይቶ ተሰምቶ ለማያውቅ እጅግ አሰቃቂ ግፍና የዘር ማጥፋት ወንጀል፤ እንደ አገር በፈጣሪና በዓለም ማሕበረሰብ ፊት በአደባባይ ይቅርታ በመጠየቅ ነው እንጂ፤ ማቅ በመልበስ በአዞ እንባ አይድንም! ይህም ሆኖ የጦር ወንጀለኞች ለፍርድ ቀርበው ፍትህ ሲነግስ ብቻ ነው:

Thomas H
Senior Member
Posts: 12528
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

Re: Urgent call ! የኢትዮጵያ መፍረስ እና አለመፍረስ የሚወሰነው በትግራይ ሕዝብ ነው ስለዚህ ኢትዮጵያውያኖች ይሄንን ጥሪ ተቀብላችሁ ፈፅሙ

Post by Thomas H » 07 Feb 2023, 11:08

Please wait, video is loading...

Halafi Mengedi
Senior Member+
Posts: 45728
Joined: 30 May 2010, 23:04

Re: Urgent call ! የኢትዮጵያ መፍረስ እና አለመፍረስ የሚወሰነው በትግራይ ሕዝብ ነው ስለዚህ ኢትዮጵያውያኖች ይሄንን ጥሪ ተቀብላችሁ ፈፅሙ

Post by Halafi Mengedi » 07 Feb 2023, 11:54

No apology but pay the price for the crime amharu committed. Oromo preaches in their own language made you like evil crime yet you did was the real killing, burning, raping and looting.

Abere
Senior Member
Posts: 10890
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: Urgent call ! የኢትዮጵያ መፍረስ እና አለመፍረስ የሚወሰነው በትግራይ ሕዝብ ነው ስለዚህ ኢትዮጵያውያኖች ይሄንን ጥሪ ተቀብላችሁ ፈፅሙ

Post by Abere » 07 Feb 2023, 12:09

አሁን ይህ እኔንም አትርሱኝ ማለት አታቆሙም ወይ?

በመጀመርያ ትግራይ ሽባ ሁና የተቀመጠች ክፍለ ሀገር ናት - ወያኔን በማፍራቷ የሀፍረት ካባ ተከናንባ አለች። ትግራይ አሁን እጆቿን ወደ እግዚአብሄር ሳይሆን ገዳይዋ ወደ አብይ አህመድ ነው የዘረጋችው - የስንዴ፥ዘይት፥ብር ችሮታ ፍለጋ።

ይህ ሁሉ ጉዳይ የተጠነሰሰው እና ወደ አገራችን ያመጣው ትግሬ ነው - ኦሮሞ አይደለም። ኦሮሞ መልካም ህዝብ ነበር - በዚህ ሰአት እንኳን ከትግሬ ይልቅ ኦሮሞ ለማተቡ የሚሰዋ እያየን ነው።

በአሁኑን የፓለቲካ ነውጥ ትግራይ ትርፍ አንጀት ናት።

የትግሬ (ወያኔ) ስለደፈራቸው፥ ሰለገደላቸው ካህናት እና መነኮሳት ስለ ጨፈጨፋቸው ወጣቶች፤ሴቶች ህጻንት ስለዘረፈው ሱቅ ወዘተ መጀመርያ ንስሃ ይግባ።


Thomas H
Senior Member
Posts: 12528
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

Re: Urgent call ! የኢትዮጵያ መፍረስ እና አለመፍረስ የሚወሰነው በትግራይ ሕዝብ ነው ስለዚህ ኢትዮጵያውያኖች ይሄንን ጥሪ ተቀብላችሁ ፈፅሙ

Post by Thomas H » 07 Feb 2023, 22:35

Dimtsi Weyane

ውሳነ መንበረ ሰላማ ቤተ ክህነት ትግራይ!!
ካብ ዕለት 29 ክሳብ 30 ጥሪ 2015 ዓ ም ናይ ትግራይ ሊቃነ ጳጳሳት ን ፈፀምቲ ስራሕ መንበረ ሰላማ ቤተ ክህነት ትግራይ ኣብ ዘካየድዎ ሓባራዊ ኣኼባ ንህልውናንን ድሕንነትን ህዝቢ ትግራይ ዝተመስረተ መንበረ ሰላማ ካሳቴ ብርሃን ላዕለዋይ ቤተ ክህነት ትግራይ ሐዚ እውን ናብ ዋጋ ዕዳጋ ከየእተና ምስ ሊቃውንትናን መላእ ህዝቢናን እናተዛተና አጠናኪርና ክንቅፅለሉ ኢና።
አብ ውሽጢ ዓድን ወፃእን እትርከቡ መላእ ህዝቢ ትግራይን ፈተውቲ ህዝብናን ንመንበረ ሰላማ ብገንዘብ ብናውቲ ይኩን ሞራል ክትሕጉዝና ይግባእ።

TesfaNews
Member+
Posts: 6698
Joined: 14 Feb 2020, 22:23
Location: Ras Mesobawian

Re: Urgent call ! የኢትዮጵያ መፍረስ እና አለመፍረስ የሚወሰነው በትግራይ ሕዝብ ነው ስለዚህ ኢትዮጵያውያኖች ይሄንን ጥሪ ተቀብላችሁ ፈፅሙ

Post by TesfaNews » 07 Feb 2023, 22:40

from Tigray Airlines (Fly in the Sky) to Tigray Tewahado Orthodox Church (Bete Washa) :arrow: :arrow:

in 2019 Tigray Nationalists were dreaming of creating their own airlines




now in 2023 Tigray Nationalists dream of creating their own synod (beta washa) :idea: :idea: :idea:


Thomas H
Senior Member
Posts: 12528
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

Re: Urgent call ! የኢትዮጵያ መፍረስ እና አለመፍረስ የሚወሰነው በትግራይ ሕዝብ ነው ስለዚህ ኢትዮጵያውያኖች ይሄንን ጥሪ ተቀብላችሁ ፈፅሙ

Post by Thomas H » 07 Feb 2023, 23:25

Please wait, video is loading...

Post Reply