Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 30829
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ዲክታተሩ ተሸንፏል! እንደ መሪ ሞቶዋል! ሁለተኛ በኢትዮጵያ ፊት ተረት ተረት አይተርክም! አሜን!

Post by Horus » 07 Feb 2023, 01:35

ከዚህ በኋላ ኦርቶዶክስ ከፈለገች ሕዝቦቿን 4 ኪሎን አፍርሱ ብትል ያቢያ አህመድ አረመኔ ካድሬዎች እንደ ጤዛ ይበናሉ ! በቃ! ለሺ አመት ያንቀላፋችው ኦርቶዶክስ ሁለተኛ ላትተኛ ነቅታለች ! አበቃ !!!

ልድገመው! ከዚህ ቀጥሎ የሚመጣው የኢትዮጵያ ወታደሮች፣ ፖሊሶች፣ ሰላዮችና ካድሬዎች ለሃይማኖታቸውና ቤተ መቅደሳቸው እንዲቆሙ ማድረግ ብቻ ነው!!! ይህ ደሞ አይቀሬ ነው! ሺ ግዜ በታሪክ ተመስክሯል!



Horus
Senior Member+
Posts: 30829
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ዲክታተሩ ተሸንፏል! እንደ መሪ ሞቶዋል! ሁለተኛ በኢትዮጵያ ፊት ተረት ተረት አይተርክም! አሜን!

Post by Horus » 07 Feb 2023, 01:56

ልድገመው! አቢይ አህመድ አሊ ግዙፍ ጦር፣ ፖሊስና ሰላዮች አሉኝ ብሎ በእጅጉ አስፈራርቷል ! ጂል በሉት! ዲክታተር በኃይል ሕዝብ የሚገዛው መታሰር፣ መደብደብ፣ መሞት የሚፈራ ተቃዋሚ ሲገጥመው ነው !! ስጋዬን የሚገድል አልፈራም የሚለው ኦርቶዶክስ ከወዲሁ አቢይን አሸንፏል!! ያቢይ ጦር ፋይዳ ሚስ ነው! በቃ!!! ከዛሬ ጀምሮ ኢትዮጵያን የሚመራው ኦርቶዶክስ ነው !! አቢይ አይደለም !

Tiago
Member
Posts: 2041
Joined: 30 Jul 2018, 02:09

Re: ዲክታተሩ ተሸንፏል! እንደ መሪ ሞቶዋል! ሁለተኛ በኢትዮጵያ ፊት ተረት ተረት አይተርክም! አሜን!

Post by Tiago » 07 Feb 2023, 02:02

Listen to your Heart February 6, 2023 At 12:07 am


Once the moral legitimacy of any government is called in question, history teaches us the trajectory will be a rapid downward spiral or a grinding but resolute final crush. The Abiy government cannot now lay the blame on the West again like Adanech Abebe blamed the West and tried to shift focus from herself during her fanatic flag and school language debacle.

Come on PM Abiy, are you going to blame the West for:

1) your interference in the internal affairs of the EOTC Holy Synod?
2) which Western countries interfered? Name one!!!!!
3) which other forces? The TPLF you defeated? Did you not broadcast pics of yourself and TPLF senior members together at a table just the other day???

Did the West ask you to break Article 11 of the Ethiopian constitution?

Did the West ask you to support the splinter group, the dissenters, break into EOTC churches in Shashemene?

Did the West ask you to shoot at innocent parishioners?

Your PP government is losing legitimacy and the minimum respect by the hour. It has been years since you lost the moral high ground?

Morality and ethics are not for compromise. They may not be absolute but they must be integral and genuine parts of a leader. The world does not expect much from politicians, but at the very minimum to have some sense of decency, some conscience, some feelings, some humility some grace, some humanity and at least the presence of a moral compass to point to the true north.

What about saying I am sorry.

What about ensuring the security of all Ethiopians equally without playing favoritism by tribe, language or religious denomination.

What about caring about justice and fairness, and being careful not to put one’ s thumb on the scale of justice?

የተከበሩትጠ/ሚ በአንድ ወቅት ” መግደል: መሸነፍ ነው” ብለውን ነበረ: የዛሬን አያድርገውና::

አሁን ተሸንፈዋል ማለት ነው?????

Horus
Senior Member+
Posts: 30829
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ዲክታተሩ ተሸንፏል! እንደ መሪ ሞቶዋል! ሁለተኛ በኢትዮጵያ ፊት ተረት ተረት አይተርክም! አሜን!

Post by Horus » 07 Feb 2023, 02:07

ዲክታተሩ ተሸንፏል በቃ! እንደ እሳተ ጎመራ እየፈነዳ ያለው ኢትዮጵያዊነት ነው!! የኢትዮጵያ አንድነት ነው !! እየፈረሰ ያለው የጎሳ ፖለቲካ ነው! በቃአ!!!

Horus
Senior Member+
Posts: 30829
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ዲክታተሩ ተሸንፏል! እንደ መሪ ሞቶዋል! ሁለተኛ በኢትዮጵያ ፊት ተረት ተረት አይተርክም! አሜን!

Post by Horus » 07 Feb 2023, 02:27

ገናናው TMS (ተፈሪ መኮንን) የተማራችሁ ይህችን ውብ ካቴድራል ታውቋታላችሁ ። ምስካየ ኅዙናን ከኃይለ ስላሴ ጋር ተሰዶ የነበረው የመድኃኔአለም የሃዘንተኞች የግፏን ከለላ የሆነው ታቦት ነው ። እዚህ ካቴድራል ወስጥ ንጉሱ የራሳቸው መቀመጫ ዙፋን አላቸው ። በየወሩ እስከሚሞቱ ድረስ አንድ ቀን ያላስቀደሱበት ወር የለም ። በየወሩ ማለዳ ከጥቂት ተከታዮች ጋር ይገኙ ነበር ። ያ ሳውሮስ የተባለ ከዚህ ውብ ካቴድራል ወጥቶ ነው በየክልሉ ለገንዘብና ስልጣን የሚላላጠው ! ያሳዝናል ያሳፍራ !

Horus
Senior Member+
Posts: 30829
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ዲክታተሩ ተሸንፏል! እንደ መሪ ሞቶዋል! ሁለተኛ በኢትዮጵያ ፊት ተረት ተረት አይተርክም! አሜን!

Post by Horus » 07 Feb 2023, 02:48

ዲክታተሩ ተሸንፏል! የሚቀጥለው የፖለቲካው ወጣት ሲያምጽ ነው ማየት !

Right
Member
Posts: 2797
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: ዲክታተሩ ተሸንፏል! እንደ መሪ ሞቶዋል! ሁለተኛ በኢትዮጵያ ፊት ተረት ተረት አይተርክም! አሜን!

Post by Right » 07 Feb 2023, 07:30

Mr flip floper and ER in-house political scientist. Good to know you are also a diehard religious fella. Deep down you know without a solid organization all this noise will bring nothing. The dictator knows it very well. Even the church brought such resistance because it is an organized institution. The maximum it can do is pull a mass protest and create a political vacuum that will be filled by a politically organized group. Early on the dictator organized the military and poured money and promotions to control it.

You have written extensively on this forum about the need of ethnic balance. If it is not too late, this country can only be saved by an an organized Amhara ethnic group with the help of southerners. The dictator surgically left the Amaharas disorganized and left them paralyzed. Northern Shewa is dead and in the brink of being over run by the OLF. The movement in Gojjam is contained by throwing over 5k restless so called Fano followers and their leader Zemene Kase in prison. Wollo is resisting but divided. Gonder is Gonder divided by itself by villages. Despite the PM thrashing their Amharic Welkayit and Gonder and the Humera region is divided. The only region Abiye has support in Amhara is in central Gonder.

Instead of blustering this endless mass protest be a game changer be honest and advise Ethiopians to organize and organize and organize with a teeth.

Wedi
Member+
Posts: 7983
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: ዲክታተሩ ተሸንፏል! እንደ መሪ ሞቶዋል! ሁለተኛ በኢትዮጵያ ፊት ተረት ተረት አይተርክም! አሜን!

Post by Wedi » 07 Feb 2023, 07:41

Horus wrote:
07 Feb 2023, 01:56
ልድገመው! አቢይ አህመድ አሊ ግዙፍ ጦር፣ ፖሊስና ሰላዮች አሉኝ ብሎ በእጅጉ አስፈራርቷል ! ጂል በሉት! ዲክታተር በኃይል ሕዝብ የሚገዛው መታሰር፣ መደብደብ፣ መሞት የሚፈራ ተቃዋሚ ሲገጥመው ነው !! ስጋዬን የሚገድል አልፈራም የሚለው ኦርቶዶክስ ከወዲሁ አቢይን አሸንፏል!! ያቢይ ጦር ፋይዳ ሚስ ነው! በቃ!!! ከዛሬ ጀምሮ ኢትዮጵያን የሚመራው ኦርቶዶክስ ነው !! አቢይ አይደለም !
አቢይ አህመድ አሊ ጅል ብቻ ሳይሆነ ቂልም ነው!! አብይ አህነድ ከአሁን በኋላ አልቆለታል!! ልጅ አብይ የልጅ እያሱን ታሪክ ነው የደገመው!! :lol: :lol:

Right
Member
Posts: 2797
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: ዲክታተሩ ተሸንፏል! እንደ መሪ ሞቶዋል! ሁለተኛ በኢትዮጵያ ፊት ተረት ተረት አይተርክም! አሜን!

Post by Right » 07 Feb 2023, 07:50

አብይ አህነድ ከአሁን በኋላ አልቆለታል!!

He is a dead man walking. The fear is who will fill the political vacuum. Once again we don’t want this change be hijacked by an organized group with evil intent.
Right now there is a similarity between the students movement of 50/60s and today.

banebris2013
Member
Posts: 821
Joined: 09 Apr 2013, 20:53

Re: ዲክታተሩ ተሸንፏል! እንደ መሪ ሞቶዋል! ሁለተኛ በኢትዮጵያ ፊት ተረት ተረት አይተርክም! አሜን!

Post by banebris2013 » 07 Feb 2023, 11:22

Right wrote:
07 Feb 2023, 07:30
Mr flip floper and ER in-house political scientist. Good to know you are also a diehard religious fella. Deep down you know without a solid organization all this noise will bring nothing. The dictator knows it very well. Even the church brought such resistance because it is an organized institution. The maximum it can do is pull a mass protest and create a political vacuum that will be filled by a politically organized group. Early on the dictator organized the military and poured money and promotions to control it.

You have written extensively on this forum about the need of ethnic balance. If it is not too late, this country can only be saved by an an organized Amhara ethnic group with the help of southerners. The dictator surgically left the Amaharas disorganized and left them paralyzed. Northern Shewa is dead and in the brink of being over run by the OLF. The movement in Gojjam is contained by throwing over 5k restless so called Fano followers and their leader Zemene Kase in prison. Wollo is resisting but divided. Gonder is Gonder divided by itself by villages. Despite the PM thrashing their Amharic Welkayit and Gonder and the Humera region is divided. The only region Abiye has support in Amhara is in central Gonder.

Hello Right,
The case of Horus is like standing in a noisy place and assuming every place is noisy. Ethiopia's religious demographic facts does not fully support the claim on the social media. Orthodox christens are about 50% at best estimate and not all orthodox followers support what is going on. Urging violence in the name of orthodox church will diminish the value of the church in the long run. The best way out is coming to some sort of settlement without violence.
I agree in your argument about being organized, but not to expand the polarization that currently troubling Ethiopia. A strong Amhara organization will be good in creating balanced political environment.


Instead of blustering this endless mass protest be a game changer be honest and advise Ethiopians to organize and organize and organize with a teeth.

Horus
Senior Member+
Posts: 30829
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ዲክታተሩ ተሸንፏል! እንደ መሪ ሞቶዋል! ሁለተኛ በኢትዮጵያ ፊት ተረት ተረት አይተርክም! አሜን!

Post by Horus » 07 Feb 2023, 14:16

Right የምትባል ቅዠታም፣ አለም ባንተ ስሜትና ፍላጎት አይደለም የምትሽከረከረው ። ሕዝቦች ባላባቸው የህይወት ሁኔታና በደረሱበት ንቃተ ህሊና ልክ ነው የሚደራጁት የሚታገሉት! አንተ ኢ አር ላይ ቁጭ ብለህ ባንጎልህ ውስጥ በምታመላልሰው ምናባዊ ባዶ ምስል አይደለም አማራ የአንተን ምኞት የሚያረካልህ!

አማራ ከተከፋፈለ፣ ለምን ተከፋፈለ? ማን ምን ስለፈለገ ነው የተከፋፈለው? ይህን እንኳ መመልስ የማትችል አንድ ባዶ መፈክር ይዘህ ሺ ግዜ ትደጋግማለህ! የአንድ ሕዝብ ኮሌክቲች ነቃት የሚፈጠረው እንደ ዛሬ ባለው የጋራ ተቃውሞ ተግባራዊ ንቅናቄ ነው ። ሌላ ቦታ የጻፍኩትን አንብብ ።አንድ ሕዝብ በአካል ወጥቶ መንግስቱን ከመለወቱ በፊት ባይምሮው ውስጥ፣ በልቡ ውስጥ ያንን መንግስት በመጥላት የሃሳብና የእምነት ለውጥ ማድረግ አለበት ። ለዚህም ነው ዛሬ ኦርቶዶክስ የቀሰቀሰው አምቢተኘት ግዙፍ እጅግ ግዙፍ የሶሺያል ኮንሺየስነስ ለውጥ የሚፈጥረው ።

ከዚያ ባለፈ አንድ ነገር ተማር፣ ያም በሕዝብ ማመንን! ለለውጥ የተነሳ ሕዝብ በዚም ይሁን በዚያ ይደራጃል፣ አንተ እንደ ምትቃዠው ላይደራጅልህ ይችላል፣ ግን ይደራጃል። ያ ነው ታሪካዊ ሂደት ማለት!!!! ያንተ ምናብ አይደለ ። የአቢይ አህመድን መንግስት በሚመለከት አብዛኛው የኢትዮጵያ ሕዝብ አመለካከቱን እየለወጠ ነው! ይህ ነው የለውጥ መጀመሪያ፣ ያብዮት መነሻ ጥንስስ !

ፓወር ቫኪዩም የፈጠራል፣ በህዝቡ ትግል ሌሎች ይገቡበታል? አው ያ ሊሆን ይችላል ። የፖለቲካ አደራጆችና ልሂቃን ስራ ነው ። ያ ያንተ ስራ ነው ! ታሪክ ግን ጉዞውን ይቀጥላል ። ቫክዩምም፣ ኩዴታም ፣ ወዘተም የለውቱ ሂደት ውጤት ነው ። ትግሎች ሁሉ ለህዝቡ ትምህርት ቤቱ ናቸው ። እራሱን እንዴት እንደ ሚያደራጅ፣ እንደ ሚመራ፣ እንደ ሚኖር የሚማረው በዚያ መልክ እንጂ አንተ በምታልመው ሊኒየር ሜካኒካል ፕሮሴስ አይደለም ።

ምን እንደ ሚሆን ለማየት ሕዝቡ ምን እንደ ሚሰራ አስተውልና ደግፋቸው ! In the end, the people and the people alone are the makers of history!!!እንጂ አንተ አይደለህም።

Post Reply