-
- Member
- Posts: 4077
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
የጠቅላዩ አገዛዝ እያበቃለት ይሆን? ትህነግ በጊዜ ደርሶ ከውድቀት ይታደጋቸው ይሆን?
በዚህ ፍጥነት ነግሮች ይለወጣሉ ብሎ ማን አስቦ ነበር? የማይነካውን ነካክቶ፥ የሚወዳትን ስልጣን ሳያጣጥም ሊሸኝ ነው!! የ ሳዊሮሳዊያን ነገር!!
-
- Member+
- Posts: 7989
- Joined: 29 Jan 2020, 21:44
Re: የጠቅላዩ አገዛዝ እያበቃለት ይሆን? ትህነግ በጊዜ ደርሶ ከውድቀት ይታደጋቸው ይሆን?
ጫቅላው አብይ አህመድ የማይነካውን ነክቶ ጭቃ ውስጥ ገትብቶ እየዋኘ ያለበት ሁኔታ ነው ያለው!! ከተዘፈቀበት ጭቃ እንዴት እንደሚወጣ አብረን የምናየው ጉዳይ ይሆናል!!Za-Ilmaknun wrote: ↑06 Feb 2023, 16:10በዚህ ፍጥነት ነግሮች ይለወጣሉ ብሎ ማን አስቦ ነበር? የማይነካውን ነካክቶ፥ የሚወዳትን ስልጣን ሳያጣጥም ሊሸኝ ነው!! የ ሳዊሮሳዊያን ነገር!!
ጫቅላው አብይ አህመድ እያደረገን ያለውን ፀረ አብይ ትግል በእጅጉ እያፈጥልን ነው!!
Please wait, video is loading...
-
- Member
- Posts: 4077
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
Re: የጠቅላዩ አገዛዝ እያበቃለት ይሆን? ትህነግ በጊዜ ደርሶ ከውድቀት ይታደጋቸው ይሆን?
ማንን ተማምኖ ይኼን እሳት እንደለኮሰ ስንጠይ፥ ትህነግን የማባበሉን ሴራ ፍንትው ብሎ እናየዋለን። አቶ በሻሻ፥ ከዚህ በላይ ቢያስብ ፥ ኖሮ ያን ሁሉ የህዝብ ድጋፍ በአራት አመታት ዉስጥ ገደል ከቶ ፥ ከጠላቶቹ ጋር ወዳጁን ለመፍጀት ባልከጀለ ነበር።
የኮንፊውዥኑ፥ ፀናሽ ማንነቱ፥ በግላጭ እንዲታይ ብዙ የተደከመ ቢሆንም፥ በራሱ ጊዜ ወጥቶ ፥ እወቁኝ ማለቱ፥ የትግሉን ድካም በመጠኑ አቃሎልናል።ሳዊሪሳዊነት የመጨረሻው ካርድ!!
የኮንፊውዥኑ፥ ፀናሽ ማንነቱ፥ በግላጭ እንዲታይ ብዙ የተደከመ ቢሆንም፥ በራሱ ጊዜ ወጥቶ ፥ እወቁኝ ማለቱ፥ የትግሉን ድካም በመጠኑ አቃሎልናል።ሳዊሪሳዊነት የመጨረሻው ካርድ!!
-
- Senior Member+
- Posts: 33713
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: የጠቅላዩ አገዛዝ እያበቃለት ይሆን? ትህነግ በጊዜ ደርሶ ከውድቀት ይታደጋቸው ይሆን?
This guy had a good advice to the crime Minster yesterday and today. He has become his supporter but can see the reality on the ground and has changed his position re:EOTC. See deleted tweet below.
Alastair Thompson
3. There are reports people wearing black are already being harassed by police in Addis, from tomorrow the numbers of people wearing black will likely skyrocket.
4. If you think this looks like a brewing colour revolution that is because that is what it looks like.
5. Ethiopia's PM, fresh from a military victory over the TPLF, and what appears to be a successful peace process, now finds himself facing a challenge which could end his premiership.
-
- Member
- Posts: 4077
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
Re: የጠቅላዩ አገዛዝ እያበቃለት ይሆን? ትህነግ በጊዜ ደርሶ ከውድቀት ይታደጋቸው ይሆን?
It indeed is "the black revolution" that is in the making.Revelations wrote: ↑06 Feb 2023, 18:02This guy had a good advice to the crime Minster yesterday and today. He has become his supporter but can see the reality on the ground and has changed his position re:EOTC. See deleted tweet below.
Alastair Thompson
3. There are reports people wearing black are already being harassed by police in Addis, from tomorrow the numbers of people wearing black will likely skyrocket.
4. If you think this looks like a brewing colour revolution that is because that is what it looks like.
5. Ethiopia's PM, fresh from a military victory over the TPLF, and what appears to be a successful peace process, now finds himself facing a challenge which could end his premiership.
-
- Member
- Posts: 4077
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
Re: የጠቅላዩ አገዛዝ እያበቃለት ይሆን? ትህነግ በጊዜ ደርሶ ከውድቀት ይታደጋቸው ይሆን?
Lidetu seems to think that the PM is now mortally wounded to never recover from. Tragic ain't it?
-
- Member
- Posts: 4077
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
Re: የጠቅላዩ አገዛዝ እያበቃለት ይሆን? ትህነግ በጊዜ ደርሶ ከውድቀት ይታደጋቸው ይሆን?
Tole is in the opinion that the PM will be dragged outta the Menilik palace in a very short time. Karma is at it now --to avenge for the million Tigre Youth that is exterminated by the Abiyot drons...