Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 30841
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ዛሬ መላ ጉራጌ ዞን አድማ ላይ ነው!

Post by Horus » 06 Feb 2023, 14:43


Wedi
Member+
Posts: 7984
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: ዛሬ መላ ጉራጌ ዞን አድማ ላይ ነው!

Post by Wedi » 06 Feb 2023, 17:12

Horus ለምንድን ነው አብይ አይህመድ እና ሚዴቅሳ የጉራጌን ህዝብ ክልል የመሆን ህገመንግስታዊ መብቱን የከለከሉት?
በጣም የሚገረመው እና የሚያሳዝነው ደግሞ በዛሬው እለት ለጉራጌ ህዝብን ህገመንግስታዊ መብት በመከለከል በደቡብ ክልል አዲስ አስራ ምናምነኛ ክልል እያዋለዱ ነው፡፡

አሳፋሪው አብይ አመድ እሰራው ያለው መንጀል ታሪክ ይቅር አይለውም!!

Please wait, video is loading...

Horus
Senior Member+
Posts: 30841
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ዛሬ መላ ጉራጌ ዞን አድማ ላይ ነው!

Post by Horus » 06 Feb 2023, 21:09

አቢይ አህመድ ያቀደው የጉራጌን ማንነት ለማጥፋት ነው ። ቆሻሻው ወያኔን ሰልቃጩ ኦሮሙማ ጉራጌ ካማራ ቀጥሎ ያለው ነፍጠኛ የኢትዮጵያዊነት አቀንቃኝ ስለሆነ እንደ ሕዝብ ጠፍጦ ተውጦ ከአባይ በታች የሴም ዘር የሚባል መኖር የለበትም የሚለው የኩሽ ኢምፓየር ቅዠታሞ ፖሊሲ ነው ። ግን እመነኝ ጉራጌም አይሞትም የአቢይ አህመድ እምቧይ ካብም ይናዳል! ሌላ ምንም ምክኛት የለም ለምን ጉራጌ እንደ ሁለተኛ ዜጋ በኦሮሙማ የጭቆና ቀምበር ስር የወደቀበት!!!

Post Reply