-
- Member+
- Posts: 7993
- Joined: 29 Jan 2020, 21:44
Re: ዛሬ መላ ጉራጌ ዞን አድማ ላይ ነው!
Horus ለምንድን ነው አብይ አይህመድ እና ሚዴቅሳ የጉራጌን ህዝብ ክልል የመሆን ህገመንግስታዊ መብቱን የከለከሉት?
በጣም የሚገረመው እና የሚያሳዝነው ደግሞ በዛሬው እለት ለጉራጌ ህዝብን ህገመንግስታዊ መብት በመከለከል በደቡብ ክልል አዲስ አስራ ምናምነኛ ክልል እያዋለዱ ነው፡፡
አሳፋሪው አብይ አመድ እሰራው ያለው መንጀል ታሪክ ይቅር አይለውም!!
በጣም የሚገረመው እና የሚያሳዝነው ደግሞ በዛሬው እለት ለጉራጌ ህዝብን ህገመንግስታዊ መብት በመከለከል በደቡብ ክልል አዲስ አስራ ምናምነኛ ክልል እያዋለዱ ነው፡፡
አሳፋሪው አብይ አመድ እሰራው ያለው መንጀል ታሪክ ይቅር አይለውም!!
Please wait, video is loading...
-
- Senior Member+
- Posts: 30911
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Re: ዛሬ መላ ጉራጌ ዞን አድማ ላይ ነው!
አቢይ አህመድ ያቀደው የጉራጌን ማንነት ለማጥፋት ነው ። ቆሻሻው ወያኔን ሰልቃጩ ኦሮሙማ ጉራጌ ካማራ ቀጥሎ ያለው ነፍጠኛ የኢትዮጵያዊነት አቀንቃኝ ስለሆነ እንደ ሕዝብ ጠፍጦ ተውጦ ከአባይ በታች የሴም ዘር የሚባል መኖር የለበትም የሚለው የኩሽ ኢምፓየር ቅዠታሞ ፖሊሲ ነው ። ግን እመነኝ ጉራጌም አይሞትም የአቢይ አህመድ እምቧይ ካብም ይናዳል! ሌላ ምንም ምክኛት የለም ለምን ጉራጌ እንደ ሁለተኛ ዜጋ በኦሮሙማ የጭቆና ቀምበር ስር የወደቀበት!!!