Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
gearhead
Member+
Posts: 5526
Joined: 08 Jun 2014, 16:29

አለፍርድ ቤት ትእዛዝ ወንጀለኛ፣ ጦርነት እያወጀ ሰላም!!

Post by gearhead » 06 Feb 2023, 13:05

የኦሮሞ ሚዲያዎችን ሁሉ ዘግቶ፣ አማራ ክልል ብቻ ምርጫ እንዲካሄድ ፈቅዶ፣ ፌደራሊዝማ ላይ የድሮን ዱብዳ ያወረደው አብይ እንደዚህ በቁማቸው እንዲቀዝኑ የፈቀደላቸው፣ የፍርድ ሂደትን ንቀው ብሄረሰቦችን ከመስደብ አልፈው ለመውረር ቅድመ ሁኔታ እያዘጋጁ ያሉትን ሀይሎች ገደብ ማስያዝ አልቻለም!! እራሱ የሰበሰባቸው ሀይሎች ጣታቸውን አፍንጫው ስር ከተው፣ ፌደራሊዝምን ቀጥተኛም፣ ሸርሻሪም ችግር ውስጥ ከቶታል!!


gearhead
Member+
Posts: 5526
Joined: 08 Jun 2014, 16:29

Re: አለፍርድ ቤት ትእዛዝ ወንጀለኛ፣ ጦርነት እያወጀ ሰላም!!

Post by gearhead » 06 Feb 2023, 15:45

PP ብቻውን እየተንገዳገደም ቢሆን መቆም ችያለሁ ብሎ እራሱን ቢያሞካሽም ቅሉ፣ ምርኩዘ ሸምበቆ በመሆኑ አንካሳ መሆኑን አውቆ ከፌደራል ሀይላት ጋር ሙሉ ድርድር እና በፍኖተ ካርታ የሚመራ፣ ምርጫንም ያካተተ የሽግሽግ ተግባራት ሳይመሽ ሳያድር መጀመር አለበት!!

Post Reply