Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Selam/
Senior Member
Posts: 11549
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

ደሴ በጠዋት የቅዱሳን ጩኸትን አሰማች!

Post by Selam/ » 05 Feb 2023, 06:07


Selam/
Senior Member
Posts: 11549
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ደሴ በጠዋት የቅዱሳን ጩኸትን አሰማች!

Post by Selam/ » 05 Feb 2023, 09:38


Abere
Senior Member
Posts: 10892
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ደሴ በጠዋት የቅዱሳን ጩኸትን አሰማች!

Post by Abere » 05 Feb 2023, 10:41

ሳጥናኤል ዐብይ አህመድ በተለየ መልኩ ለወሎ ህዝብ እጅግ ሲበዛ ጥላት ነው። ወሎ አብይ አህመድን ለመቃወም ቃላት ያንሰዋል። ይህ ከንቱ ኦሮሙማ ከወትግሬ ወያኔ ጋር በጦርነት እየተሞዳሞደ ከአንድም ሶስት ጊዜ በሴራ አውድሞታል አስዘርፎታል። በወለጋ እና በሌሎች የሚኖርን የወሎ ህዝብ በኦሮምያ ልዩ ሃይል ወይም ሸኔ አስራዶታል፤ አፈናቅሎታል፤ አቃጥሎታል ወዘተ። ይህ ሁሉ አልበቃው ያለው ሰይጣን ኦሮሙማ እምነትህን ላፍርሰው ቤተ-መቅደስህን ላርከሰው ብሎ ሲመጣበት ገና የወሎ ህዝብ ሰማዕት ይሆናል።
ይህ የወጣው ህዝብ ክርስቲያን ብቻ አይደለም። የነባሩ እስልምና እምነት ተከታይ ጭምር ነው።


Selam/ wrote:
05 Feb 2023, 06:07

Post Reply