Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Thomas H
Senior Member
Posts: 12589
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

ትልቅ እና አንገብጋቢ ጥያቄ ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ሲኖዶስ

Post by Thomas H » 04 Feb 2023, 10:32

Jenem Ze Mekelle

እነዚህ ዘራቸው ከትግራይ በመሆኑ ብቻ ፋኖ ያሳደዳቸው የዋልድባ ገዳም ባህታውያን ናቸው:: በኣሁነ ግዜ ሽረ መጠልያ ውስጥ ይገኛሉ:: ሲኖዶስ ተብየ ስለእነዚህ ባህታውያን ኣንድም ቃል ተንፍሶ ኣያውቅም